Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2020
    M T W T F S S
     123
    45678910
    11121314151617
    18192021222324
    25262728293031
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for May 30th, 2020

የናዝሬትን ሕፃናት የገደሏቸው ሃይማኖትን ገድለዋታል | ተዋሕዶ በመሆናቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 30, 2020

እህቴ፤ የእኔ እህት ተዋሕዶ በመሆኗ፣ ማህተብና መስቀል በማጥለቋ በአገሯ ባሰቃቂ መልክ ተገደለች። ወይኔ!

[ትን.ኤር.፳፩፳፬]

ሕፃናቱን ከመንገድ ጕልማሶቹንም ከአደባባይ ያጠፉ ዘንድ ሞት ወደ መስኮታችን ደርሶአል ወደ አዳራሻችንም ውስጥ ገብቶአል።የሰውም ሬሳ እንደ ጕድፍ በእርሻ ላይ፥ ማንምም እንደማይሰበስበው ከአጫጆች በኋላ እንደሚቀር ቃርሚያ ይወድቃል። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ጠቢብ በጥበቡ አይመካ፥ ኃያልም በኃይሉ አይመካ፥ ባለ ጠጋም በብልጥግናው አይመካ፤ ነገር ግን የሚመካው። ምሕረትንና ፍርድን ጽድቅንም በምድር ላይ የማደርግ እኔ እግዚአብሔር መሆኔን በማወቁና በማስተዋሉ በዚህ ይመካ፤ ደስ የሚያሰኙኝ እነዚህ ናቸውና፥ ይላል እግዚአብሔር።

በተዋሕዶ ጠላቶች መገደሏ ምንም የሚያጠራጥር ነገር የለምነጥብጣቦችቹን እናገናኝየተዋሕዶ ተማሪዎች፣ ካህናት፣ ምዕመናን፣ ሕፃናት፣ እናቶች፣ አባቶች ብሩህ ተስፋ ያላቸው ወጣቶች ናቸው እየተገደሉ፣ እየታገቱ፣ እየተፈናቀሉና እየተሰደዱ ያሉት። አምንስቲ የተባለው ወስላታ ድርጅት ትናንትና ባወጣው መግለጫ ላይ የግራኝን መስተዳደር የኮነነ በማስመሰል ኦሮሞዎችን ከተበዳይነት ላለማውጣት ሲል ሲለሳለስ አይተነዋል፤ ምክኒያቱም የግራኝ መስተዳደር እየፈጸመው ያለው በታሪካችን ታይቶ የማይታወቅ ወንጀል በተዋሕዶ ልጆች ላይ እንደሆነ ድርጅቱ በደንብ ያውቀዋል፣ ይፈልጉታልና ነው።

ስለ ሃይማኖት፣ ስለ እርቀ ሰላም፣ ስለነ ሰማእታት ሳህለ ማርያም እና ኃይለ ሚካኤል፣ ስለ ደምቢደሎ ተማሪዎች፣ በትንሣኤ ዕለት ናዝሬት ተመርዘው ስለተገደሉት የተዋሕዶ ሕፃናት ወዘተ አምነስቲ ኢንተርናሽናል አንዲት ቃል እንኳን ትንፍሽ አላለም።

የሃይማኖት እና የናዝሬት ቤተ ክርስቲያን ህፃናት አሟሟት ተመሳሳይ ነው፤ የዋልድባ ገዳም መነኩሴ አባ ሀብተወልድም በተመሳሳይ አሰቃቂ ሁኔታ ነበር የተገደሉት። በጊዘው፤ “የዋልድባ መነኵሴ በ ሔሮድሳዊው ግራኝ አህመድ ነው ተገድለው የሚሆኑት” በማለት ጠቁሜ ነበር።

በቲም ኢሬቻ በአብይ፣ በለማ፣ በበላይና በጀዋር ዘንድ ኦሮምኛ ተናጋሪ የተዋሕዶ ልጆች ከተቀረው ኢትዮጵያ የተዋሕዶ ልጅ በይበልጥ የተጠሉ ናቸው። እንኳን “ሃይማኖት” የሚል ስም ኖሯቸው፣ እንኳን ማህተብ እና መስቀል አጥልቀው፣ እንኳን ከጥቁሩ አንበሣ ጋር ተዛምደው። ቪዲዮውም ይህን ይጠቁመናል። የተዋሕዶ ልጆችን ደም ለዲያብሎስ ለመገበር ጥቁር አንበሣ ሆስፒታል አመቺ ቦታ ነው።  ሰውዬው በርግጥም ለተዋሕዶና ለአንበሣ ከፍተኛ ጥላቻ አለው።

የኔ እህት ሃይማኖት፤ እንዴት ተሰቃይታ እንደተገደለች ሳስበው በቁጣና ንዴት እንባየ ዱብዱብ ይላል።

እህት ሃይማኖትን ነፍሷን በአብርሐም በይስሐቅ በያዕቆብ እቅፍ ያኑርልን!

ኢትዮጵያን ተረካቢ አሳጥታችኋት፤ የምኒሊክ ቤተ መንግስትን በደንብ እያወቃችሁ ለእነዚህ አውሬዎች አስረክባችሁ የፈረጠጣችሁ የህዋሃት ሰዎች እግዚአብሔር ይይላችሁ!

👉 በእሳት መጠረግ ያለባቸው ገዳዮቿ፦

አብይ አህመድ ፣ ጽዮን ገብረ ሚካኤል፣ ለማ መገርሳ ፣ ታከለ ኡማ ፣ ሽመልስ አብዲሳ ፣ ጃዋር መሀመድ ፣ በቀለ ገርባ ፣ ህዝቄል ገቢሳ ፣ ዳውድ ኢብሳ ፣ አምቦ አርጌ ፣ ፀጋዬ አራርሳ ፣ አደነች አቤቤ ፣ ሞፈሪያት ካሜል ፣ መአዛ አሸናፊ ፣ ሳህለወርቅ ዘውዴ ፣ ብርቱካን ሚደቅሳ ፣ ታዬ ደንደአ ፣ ሌንጮ ባቲ ፣ ሌንጮ ለታ ፣ ዳንኤል ክብረት ፣ አለማየሁ ገብረ ማርያም፣ ብርሀኑ ነጋ ፣ ገዱ አንዳርጋቸው ፣ ደመቀ መኮንን ፣ አንዳርጋቸው ፅጌ ፣ አንዱዓለም አንዳርጌ ፣ ታማኝ በየነ ፣ አበበ ገላው

______________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Life | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ከብዙ አደጋዎች የተረፈችው ጥቁር አሜሪካዊት | የኢትዮጵያ መላእክት ሁልጊዜ ይጠብቁኛል | ኡራኤል?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 30, 2020

ኡራኤል መላክ ዓለምን መዞርህ ፤ ኡራኤል መላክ ማዳንህ ተገልፆል በቅዱስ ፀበልህ

ቢዮንሴን፣ ሪሃናን ወይም አንጄሊና ጆሊን ስላልመሰለች እንዳንንቃት። ጥቁሮች ከኢትዮጵያ እስከ አሜሪካ እንደ ጥንቸል ታድነው በሚደፉበት በዚህ አስከፊ ዘመን፡ በእኔ በኩል፡ እንደ ባራክ እና ሚሼል ኦባማን፣ አልሻርፕተንን፣ ቢል ጌትስን ወይም ሉዊስ ፋራክንን የመሳሰሉትን ከሃዲያን የሰዶምና ገሞራ ልዑካን ከማዳምጥ ይልቅ ይህችን ምስኪን እህታችንን ማዳመጥ እመርጣለሁ፡ ብዙ ቁምነገር የያዙ መልዕክቶችን ነውና የምታካፍለን።

እህታችን ከሞላ ጎደል እንዲህ ትላለች፦

👉 የኢትዮጵያ መላእክት ሁሌ በሕልሜ ይታዩኛል። እንደ ካተሪና እና ሳንዲ ከመሳሰሉት የዓውሎ ንፋሶች፡ ጥፋት ያዳኑኝ የኢትዮጵያ መላእክት ናቸው

👉 በሰው ልጅ የባርነት ቀንበር ያልወደቁት ኢትዮጵያውያን ብቻ መሆናቸው ያስገርመኝ ነበር። አሁን መላእክቱ ነገሩኝ።

👉 ብዙ የተሳሳቱ ክርስቲያን ነን ባዮች እዚህ አሜሪካ እንዳሉ ታሪክ አስተምሮናል፡ አሁንም እያየን ነው።

ከሌሎች ጋር ያልተቀየጡና ንጹህ ክርስትናን የሚከተሉ ሁልጊዜ ለተበደሉ ሕዝቦች ይቆረቆራሉ፡ ይታገላሉ።

👉 ብዙ ጥቁሮች ግን ተታለዋል፡ ከሚበድሏቸው ጋር አብረው መሰለፍና ለነርሱም መቆም መርጠዋል።

የኔሽን ኦፍ ኢስላም የሚባለው ድርጅት ብዙዎችን እያታለለ ነው። ባርነት ሁሌ የእስልምና አካል ነበር፤ አሁንም እስላሞች ብቻ ናቸው ባርነትን የሚያካሂዱት፤ ታዲያ የእነርሱን አምልኮ የተቀበሉትና ከእነርሱ ጋር የሚተባበሩት ጥቁሮች የወደቁት ብቻ መሆን አለባቸው። ብዙ ጥቁሮች በቩዱ ጣዖት አምልኮ ሥር ስለወደቁ ከሉሲፈራውያኑ እና ከሙስሊሞች ጋር አብረው ይጓዛሉ። ያሳዝናል!

👉 አይሁዶች እንደሚያሸንፉና ወደክርስቶስ እንደሚመጡ ታይቶኛል፤ ታዲያ ሁሉም እስራኤልን የሚጠሉት ክርስቶስ ከአይሁዶች በኩል እንደሚመጣ ሰይጣን አለቃቸው ስለሚያውቅ ነው።

👉 ባለፈው ሳምንት የጸሀይግርጆሽ ወቅት የታየኝ ነገር፤ በመሰከረም አንድ በኒዮርክ የሽብር ጥቃት ጊዜ የታየኝን ዓይነት ነገር ይመስላል። በዚያን ጊዜ፡ ትዕቢተኞች የነበሩት የኒውዮርክ ከተማ ነዋሪዎች፤ ከሽብሩ በኋላ፤ መተሳሰብና መፈቃቀር ጀምረዋል፤ ስለዚህ፣ ምናልባት አደጋው ሁሉ ለጥሩ ነገር ሊሆን ይችላል።

👉 ዲሞክራቶችን ወይም ሌሎች ፓርቲዎችን ስለመረጥን ነፃ አንሆንም መጽሐፍ ቅዱስ ነው ለነፃነታችን ቁልፍ ሚና የሚጫወተው።

👉 ቀይ ሕንዶች በሚባሉት የአሜሪካ አንጡራ ነዋሪዎች እና በጥቁሮች ላይ የደረሰው በደል ይህችን አገር እሥሯታል፤

👉 ለእነዚህ ህዝቦች የሚደረገውን ፍትህ የሆነ እንቅስቃሴ ሊበራሎች፥ ዘረጆች፥ ፊሚንስቶችና ጂሃዲስቶች ጠልፈውታል፤ ሁሉም ሰይጣናውያን ናቸው!

👉 ዌልፌር (መንግስታዊ የበጎ አድራጎት ገንዘብ) የአውሬው ምልክት ነው! ዌልፌርን (መንግስታዊ የበጎ አድራጎት ገንዘብ) አልደግፍም፤ ምክኒያቱም ወንጀለኛ ያደርጋልና፣ ሂፕሆፕ ሙዚቃንም አልደግፍም ሰይጣናዊ ሙዚቃ ነውና!

👉 አል ሻርፕተንና ኦባማን፤ ጥቁር ስለሆኑ ብቻ አልደግፋቸውም፥ ሂላሪ ክሊንተንንም ሴት ስለሆነች ብቻ አልደግፋትም።

👉 ከጸሀይግርጆሹ በኋላ የታየኝ አንድ ጥሩ ነገር አለ፦

👉 ሁሉም ዓይነት ዘረኞች፥ ፊሚኒስቶች፥ ኢአማንያን ሊበራሉች፥ ጂሃዲስቶችና ሉሲፈራውያን ሁሉ ይገረሰሳሉ!!!

👉 ዘረኞች፥ ናዚዎች፣ ወንጀለኞችና ሙስሊም ሽብርተኞች ሁሉ በቅርቡ ይፈረድባችኋል፤ ወዮላችሁ!

______________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ቤተ ክርስቲያን እንድትዘጋ የወሰነው አካል አይታወቅም ፥ ቋሚ ሲኖዶስ ግን አይደለም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 30, 2020

ይሄ እኮ ሁሉም ሊያነሳውና ሊነጋገርበት የሚገባው ትልቅ መረጃ ነው። ምን እየተካሄደ ነው? ቤተ ክርስቲያን በማን እየተመራች ነው? አባቶች ምን እየጠበቁ ነው? ሌሎች መምህራን የት ገባችሁ? ማንንስ/ምንንስ እየፈራችሁ ነው? የቤተ ክርስቲያን ሜዲያዎች የት ተደበቃችሁ? ኧረ ባካችሁ ከምስራቅ አውሮፓ ኦርቶዶክስ አባቶች ተምራችሁ ይህን የአህዛብ መንጋ ህገወጥ መንግስት በአግባቡ ገስጹት።

ትንፋሽ የሌለው ሰው የሞተ እንደሆነ ሁሉ፣ የማትናገር ቤተክርስቲያንም የሞተች ነች” – አባ መዓዛ ክርስቶስ በየነ

______________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: