እህቴ፤ የእኔ እህት ተዋሕዶ በመሆኗ፣ ማህተብና መስቀል በማጥለቋ በአገሯ ባሰቃቂ መልክ ተገደለች። ወይኔ!
[ትን.ኤር.፱፥፳፩፡፳፬]
“ሕፃናቱን ከመንገድ ጕልማሶቹንም ከአደባባይ ያጠፉ ዘንድ ሞት ወደ መስኮታችን ደርሶአል ወደ አዳራሻችንም ውስጥ ገብቶአል።የሰውም ሬሳ እንደ ጕድፍ በእርሻ ላይ፥ ማንምም እንደማይሰበስበው ከአጫጆች በኋላ እንደሚቀር ቃርሚያ ይወድቃል። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ጠቢብ በጥበቡ አይመካ፥ ኃያልም በኃይሉ አይመካ፥ ባለ ጠጋም በብልጥግናው አይመካ፤ ነገር ግን የሚመካው። ምሕረትንና ፍርድን ጽድቅንም በምድር ላይ የማደርግ እኔ እግዚአብሔር መሆኔን በማወቁና በማስተዋሉ በዚህ ይመካ፤ ደስ የሚያሰኙኝ እነዚህ ናቸውና፥ ይላል እግዚአብሔር።“
በተዋሕዶ ጠላቶች መገደሏ ምንም የሚያጠራጥር ነገር የለም… ነጥብጣቦችቹን እናገናኝ…የተዋሕዶ ተማሪዎች፣ ካህናት፣ ምዕመናን፣ ሕፃናት፣ እናቶች፣ አባቶች ብሩህ ተስፋ ያላቸው ወጣቶች ናቸው እየተገደሉ፣ እየታገቱ፣ እየተፈናቀሉና እየተሰደዱ ያሉት። አምንስቲ የተባለው ወስላታ ድርጅት ትናንትና ባወጣው መግለጫ ላይ የግራኝን መስተዳደር የኮነነ በማስመሰል ኦሮሞዎችን ከተበዳይነት ላለማውጣት ሲል ሲለሳለስ አይተነዋል፤ ምክኒያቱም የግራኝ መስተዳደር እየፈጸመው ያለው በታሪካችን ታይቶ የማይታወቅ ወንጀል በተዋሕዶ ልጆች ላይ እንደሆነ ድርጅቱ በደንብ ያውቀዋል፣ ይፈልጉታልና ነው።
ስለ ሃይማኖት፣ ስለ እርቀ ሰላም፣ ስለነ ሰማእታት ሳህለ ማርያም እና ኃይለ ሚካኤል፣ ስለ ደምቢደሎ ተማሪዎች፣ በትንሣኤ ዕለት ናዝሬት ተመርዘው ስለተገደሉት የተዋሕዶ ሕፃናት ወዘተ አምነስቲ ኢንተርናሽናል አንዲት ቃል እንኳን ትንፍሽ አላለም።
የሃይማኖት እና የናዝሬት ቤተ ክርስቲያን ህፃናት አሟሟት ተመሳሳይ ነው፤ የዋልድባ ገዳም መነኩሴ አባ ሀብተወልድም በተመሳሳይ አሰቃቂ ሁኔታ ነበር የተገደሉት። በጊዘው፤ “የዋልድባ መነኵሴ በ ሔሮድሳዊው ግራኝ አህመድ ነው ተገድለው የሚሆኑት” በማለት ጠቁሜ ነበር።
በቲም ኢሬቻ በአብይ፣ በለማ፣ በበላይና በጀዋር ዘንድ ኦሮምኛ ተናጋሪ የተዋሕዶ ልጆች ከተቀረው ኢትዮጵያ የተዋሕዶ ልጅ በይበልጥ የተጠሉ ናቸው። እንኳን “ሃይማኖት” የሚል ስም ኖሯቸው፣ እንኳን ማህተብ እና መስቀል አጥልቀው፣ እንኳን ከጥቁሩ አንበሣ ጋር ተዛምደው። ቪዲዮውም ይህን ይጠቁመናል። የተዋሕዶ ልጆችን ደም ለዲያብሎስ ለመገበር ጥቁር አንበሣ ሆስፒታል አመቺ ቦታ ነው። ሰውዬው በርግጥም ለተዋሕዶና ለአንበሣ ከፍተኛ ጥላቻ አለው።
የኔ እህት ሃይማኖት፤ እንዴት ተሰቃይታ እንደተገደለች ሳስበው በቁጣና ንዴት እንባየ ዱብዱብ ይላል።
እህት ሃይማኖትን ነፍሷን በአብርሐም በይስሐቅ በያዕቆብ እቅፍ ያኑርልን!
ኢትዮጵያን ተረካቢ አሳጥታችኋት፤ የምኒሊክ ቤተ መንግስትን በደንብ እያወቃችሁ ለእነዚህ አውሬዎች አስረክባችሁ የፈረጠጣችሁ የህዋሃት ሰዎች እግዚአብሔር ይይላችሁ!
👉 በእሳት መጠረግ ያለባቸው ገዳዮቿ፦
አብይ አህመድ ፣ ጽዮን ገብረ ሚካኤል፣ ለማ መገርሳ ፣ ታከለ ኡማ ፣ ሽመልስ አብዲሳ ፣ ጃዋር መሀመድ ፣ በቀለ ገርባ ፣ ህዝቄል ገቢሳ ፣ ዳውድ ኢብሳ ፣ አምቦ አርጌ ፣ ፀጋዬ አራርሳ ፣ አደነች አቤቤ ፣ ሞፈሪያት ካሜል ፣ መአዛ አሸናፊ ፣ ሳህለወርቅ ዘውዴ ፣ ብርቱካን ሚደቅሳ ፣ ታዬ ደንደአ ፣ ሌንጮ ባቲ ፣ ሌንጮ ለታ ፣ ዳንኤል ክብረት ፣ አለማየሁ ገብረ ማርያም፣ ብርሀኑ ነጋ ፣ ገዱ አንዳርጋቸው ፣ ደመቀ መኮንን ፣ አንዳርጋቸው ፅጌ ፣ አንዱዓለም አንዳርጌ ፣ ታማኝ በየነ ፣ አበበ ገላው