Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2020
    M T W T F S S
     123
    45678910
    11121314151617
    18192021222324
    25262728293031
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

የእንጦጦዋ ሐመረ ኖኅ ቅድስት ኪዳነምህረት ገዳም ፻፱ / 109 ዓመቷ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 24, 2020

እንደ ነቢዩ ሙሴ በቅዱሳን ስም በገባላቸው ቃል ኪዳንና መሀላ በማሳሰብ ምህረትን ልንለምን ይገባናል በተለይም አምላክን በወለደች ከፍጡራን ሁሉ በላይ በሆነች በቅድስት ድንግል ማርያም ኪዳነ ምህረት የይቅርታ ውል ስምምነት በተደረገባት የምህረት መፍሰሻ በሆነች በእመቤታችን ስም ብንለምን አምላክ ምህረትና ይቅርታን ያደርግልና የመዳናችን ምልክት ትሆነን ዘንድ ድንግል ማርያምን የሰጠን አምላክ ምስጋና ይድረሰው አሜን፡፡

___________________________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: