Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2020
    M T W T F S S
     123
    45678910
    11121314151617
    18192021222324
    25262728293031
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

አብዮት መጀመሪያ የእኅተ ማርያምን ባለቤት ገደለ፣ ከዛም እርሷን አሰራት፤ አሁን መስጊድ ሊሠራ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 23, 2020

በጥሞና እናዳምጣት!

እኅተ ማርያም እስካሁን ካስተላለፈቻቸው መልዕክቶች መካከል 90%ቱ ትክክልና ወቅታዊም ናቸው። መመርመር ያለብን ነገር እህታችንን ማን? መቼ? እንዴት? ከቤተ ክርስቲያን ዶግማ፣ ቀኖና እና ትውፊት እንድትርቅ እንዳደረጋት ነው። የቀን መቁጠሪያው ነገር መሆን የሌለበትና የማያስፈልግ ተግባር ነው። ለማንኛውም በተለይ ባለፈው ዓመት ላይ ማን፣ በምን መልክና እንዴት ወደዚህ ስህተት እንደመራት በሚቀጥሉት ቀናት አብረን የምናየው ይሆናል።

________________________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: