Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2020
    M T W T F S S
     123
    45678910
    11121314151617
    18192021222324
    25262728293031
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for May 7th, 2020

ዲ/ን ቢንያምን በተዋሕዶ ሃይማኖቱ የተነሳ አህዛብ በገዛ ሃገሩ እያሳደዱት ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 7, 2020

ግራኝ አብዮት አህመድና ተከታዮቹ ከሞትና ባርነት አፈር የተገኙ ሥጋዊ ፍጥረታት ናቸው። እነዚህ ቆለኛ አህዛብ ኢትዮጵያንና አምላኳን ክፉኛ በመበደል ላይ ናቸው። ሁሉም በዝቅተኛማው እና ሸለቋማው ቦታ ከሚገኘው አፈር የተፈጠሩ በግብጻዊቷ አጋር ማንነትና ምንነት “ሞትና ባርነት” የተጠናወታቸው ዲቃላ አህዛብ ናቸውና መንፈሳዊ ኢትዮጵያውያንን ተከታትሎ ማጥቃት ተቀዳሚው ዕቅዳቸው/ግዴታቸው ነው።

የእግዚአብሔር ምድር የሆነችውን ኢትዮጵያንም የመምራት፣ የመንከባከብና ከመጥፎ ነገሮች ሁሉ ጠብቆ የማቆየት ኃላፊነት የተሰጣቸው ከነፃነትና ሕይወት አፈር የተገኙትን መንፈሳዊ የሆኑት ደገኞች ብቻ ናቸው። ከኦሪት ጊዜ ጀምሮ ጦርነቱ በመካሄድ ላይ ያለው በሁለቱ ሕዝቦች መካከል ነው። በዝቅተኛ ቦታ ከሚገኘው የሞትና ባርነት አፈር የተገኙት ሥጋውያኑ ቆለኞች ኢትዮጵያ ሃገራችንን የመምራት ወይም የማስተዳደር ኃላፊነት አልተሰጣቸውም። ዛሬ የሥልጣኑን ወንበር የያዙት እነዚህ ቆለኞች በእግዚአብሔር ላይ ያመጹ የዲያብሎስ ልጆች ስለሆኑ ነው ኢትዮጵያ አሁን የምትገኝበት መቀመቅ ውስጥ የገባችው።

_____________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዋው! | የታንዛኒያ ፍየሎችና ፓፓያ ኮሮና ቫይረስ ስለተገኘባቸው የመመርመሪያ መሣሪዎቹ አያስፈልጉም ተባለ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 7, 2020

የታንዛኒያ ፕሬዝዳንት ጆን ማጉፉሊ የኮሮናቫይረስ ምርመራውን ትክክለኛነት ከተጠራጠሩ አንድ ቀን በኋላ ለኮሮኔቫቫይረስ ምርመራ ሀላፊነቱን የያዘው የታንዛኒያ ብሔራዊ የጤና ቤተሙከራ ከሃላፊነት ተነስቷል።

በብሔራዊ ላቦራቶሪ ውስጥ የተለያዩ እንስሳት ፣ ፍራፍሬዎችና የተሽከርካሪ ዘይት በምስጢር ከተሞከሩ በኋላ ፕሬዚደንቱ እንዳስታወቁት በፍየልና ፓፓያ ላይ የተካሄደው የኮሮና ፍተሻ አዎንታዊ ውጤቶችን በመመለሳቸው፤ ማለትም በኮሮናቫይረስ መለከፋቸውን በማስየቱ የሚደረገው ምርመራና የመርመሪያ መሣሪዎቹ ከንቱ ናቸው በዚህ መልክ ምርመራ ማድረግ አያስፈልግም ብለዋል።

ፕሬዝዳንቱ አክለውም እንዳሉት በቫይረሱ ተለከፈዋል የተባሉት ሰዎች በበሽታው ላይታመሙ ይችላሉ። በቤተ ሙከራ መሣሪያዎች እና ቴክኒሻኖች ተአማኒነት ላይ ያላቸውን ጥርጣሬ በይፋ አሳይተዋል፡፡

_______________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: