የግራኝ ጂሃድ በኮልፌ ቀራንዮ | “በገዛ ሀገራችን መሄጃ አጣን! የ፲፭ ቀን አራስ ሆኜ ቤቴን እላዬ ላይ አፈረሱብኝ”
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 23, 2020
“ኮረመዳን ቫይረስ” ሲጀምር እንዲህ ነው፤ ጊዜውን ጠብቀው ጂሃዳዊ ገጽታቸውን እያሳዩን ነው ፤ በትንሣኤ ሕፃናት የተዋሕዶ ልጆችን ቤተ ክርስቲያን ውስጥ መርዘው ገደሏቸው፤ አሁን ደግሞ ጌታችን በቀራንዮ የተሰቀለብትን ዕለት ባሰብን በሳምንቱ የድኸ ክርስቲያኖችን ቤት ጨለማን ተገን አድርገው በሌሊት ያፈርሳሉ።
ኢትዮጵያ ሃገሬ፡ ቆላማዎቹ ሃጋራውያን ስጋዊ ፍጥረታት ፈነጩብሽ፣ አላገጡብሽ፣ አረከሱሽ፤ ፈጣሪሽ እሳቱን ያውረድባቸው! ዘር ማንዘራቸው ከምድርሽ በእሳት ይጠራርጋቸው!
+++ምድረ ቀራንዮ+++
- ምድረ ቀራንዮ ምድረ ጎልጎታ
- መድኃኒት ክርስቶስ በአንቺ ተንገላታ
- የዓለም መድኃኒት በአንቺ ተንገላታ።
- መስክሪ አንቺ ምድር ግዑዚቷ ስፍራ
- መድኃኒት ክርስቶስ ያየብሽ መከራ
- ደሙ እንደ ውኃ ሲፈስ በመስቀሉ ላይ
- ፀሐይ ከለከለች ለመስጠት ብርሃን
- ለመሸፈን ብላ የአምላኳን ዕርቃን
- ሁሉን ማድረግ ሲችል ሥልጣን ሲኖረው
- በመስቀል ተሰቅሎ ፍቅሩን ገለጸው
- በመስቀል ላይ ሆኖ ተጠማሁ እያለ
- የእሾህ አክሊል ደፍቶ ቀራንዮ ዋለ
- እጆቹና እግሮቹ በችንካር ተመትተው
- ይቅርታ አደረገ ለዚህ ኃጢአታቸ
- መከራን ሲቀበል በዚያች ምድር ላይ
- ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር አሜን!
Leave a Reply