Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 23, 2020
“ኮረመዳን ቫይረስ” ሲጀምር እንዲህ ነው፤ ጊዜውን ጠብቀው ጂሃዳዊ ገጽታቸውን እያሳዩን ነው ፤ በትንሣኤ ሕፃናት የተዋሕዶ ልጆችን ቤተ ክርስቲያን ውስጥ መርዘው ገደሏቸው፤ አሁን ደግሞ ጌታችን በቀራንዮ የተሰቀለብትን ዕለት ባሰብን በሳምንቱ የድኸ ክርስቲያኖችን ቤት ጨለማን ተገን አድርገው በሌሊት ያፈርሳሉ።
ኢትዮጵያ ሃገሬ፡ ቆላማዎቹ ሃጋራውያን ስጋዊ ፍጥረታት ፈነጩብሽ፣ አላገጡብሽ፣ አረከሱሽ፤ ፈጣሪሽ እሳቱን ያውረድባቸው! ዘር ማንዘራቸው ከምድርሽ በእሳት ይጠራርጋቸው!
+++ምድረ ቀራንዮ+++
- ምድረ ቀራንዮ ምድረ ጎልጎታ
- መድኃኒት ክርስቶስ በአንቺ ተንገላታ
- የዓለም መድኃኒት በአንቺ ተንገላታ።
- መስክሪ አንቺ ምድር ግዑዚቷ ስፍራ
- መድኃኒት ክርስቶስ ያየብሽ መከራ
- ደሙ እንደ ውኃ ሲፈስ በመስቀሉ ላይ
- ፀሐይ ከለከለች ለመስጠት ብርሃን
- ለመሸፈን ብላ የአምላኳን ዕርቃን
- ሁሉን ማድረግ ሲችል ሥልጣን ሲኖረው
- በመስቀል ተሰቅሎ ፍቅሩን ገለጸው
- በመስቀል ላይ ሆኖ ተጠማሁ እያለ
- የእሾህ አክሊል ደፍቶ ቀራንዮ ዋለ
- እጆቹና እግሮቹ በችንካር ተመትተው
- ይቅርታ አደረገ ለዚህ ኃጢአታቸ
- መከራን ሲቀበል በዚያች ምድር ላይ
- ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር አሜን!
___________________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: ማፈናቀል, ታከለ ዑማ, ትንሣኤ, አውሬው መንግስት, አዲስ አበባ, ኢትዮጵያ, ኢየሱስ ክርስቶስ, ኮልፌ ቀራንዮ, ግራኝ አቡፕት አህመድ, ጭካኔ, ፀረ-ተዋሕዶ, ፀረ-ኢትዮጵያ, ፋሲካ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 23, 2020
እነዚህ ሁለት የኒው ዮርክ ሴቶች ጉድ! የሚያስበል መረጃ ሰጥተውናል፦
👉 የመጀመሪያዋ ሴት ለዶክተሩ“ማሽተትና መቅመስ ተስኖኛል” ስትለው፤ ዶክተሩ ፤ “ኮሮና አለብሽ” ብሎ ወደ ሆስፒታል ላካት።
👉 ሁለተኛዋ ትውልደ ዶሚኒካን ሪፓብሊክ የሆነችውና በኮቪድ19 የተጠቃችው የ49 ዓመቷ ባለትዳር በኒው ዮርክ ሆስፒታል ውስጥ ከመሞቷ በፊት የድምፅ መልእክት ትታ አርፋለች። ይህንም ያደረገችው ልክ ስትወጋ እንደምትሞት ስለታወቃት ነበር። እንደገለጸችውም ህመምተኞቹ ከሆስፒታል በፍጥነት እንዲወጡ እርሷና ሌሎች ህመምተኞች በገዳይ መርፌ ተወግተው ነበር።
እያለቀሰች የተወችው የድምጽ መልዕክት እንዳይሰማ ፌስቡክ፣ ትዊተርና ዩቱብ ከልክለውታል!
የኮሮናቫይቫይረስ ሕክምና፤ አደገኛ ገዳይ መርፌ ውስጥ የሚገቡ መድኃኒቶች የኮቪድ19 /COVID-19 በሽተኞችን ሊረዱ ይችላሉ” ይላሉ ሐኪሞች።
ዋው!
👉 የክርስቶስ ተቃዋሚውን ዲያብሎሳዊ ሥራ እያየን ነው?
👉 ጌታችን “ማደንዘዣውን” ሊጠጣው አልወደደም፤
[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፯፥፴፬]
“በሐሞት የተደባለቀ የወይን ጠጅ ሊጠጣ አቀረቡለት፤ ቀምሶም ሊጠጣው አልወደደም።”
👉 እነዚህ ገዳዮች “እጃችሁን በሳሙና ታጠቡ” ለምን እንደሚሉንስ?
[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፯፥ ፳፬]
“ጲላጦስም ሁከት እንዲጀመር እንጂ አንዳች እንዳይረባ ባየ ጊዜ፥ ውኃ አንሥቶ። እኔ ከዚህ ጻድቅ ሰው ደም ንጹሕ ነኝ፤ እናንተ ተጠንቀቁ ሲል በሕዝቡ ፊት እጁን ታጠበ።”
___________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Health, Infos | Tagged: Antichrist, ተላላፊ በሽታዎች, ቸነፈር ወረርሽኝ, ኒው ዮርክ, ኢትዮጵያ, ክትባት ሤራ, ኮሮናቫይረስ, ዘመነ ኮሮና, የክርስቶስ ተቃዋሚው, ገዳይ መርፌ, Coronavirus, Evil, Flu, Lethal Injection, New York, Vaccine | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 23, 2020
- ዊንስሎው ፡ አሪዞና ግዛት፤ አሜሪካ
- የሰውነት ካሜራ ባነሳው በዚህ ቪዲዮ የንግድ ባለቤቱ ሱቁን ክፍት አድርጎ በማቆየቱ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውሏል
- 👉 የፋሺዝም “ቀይ” ደረጃ
- ናዝሬት ኦሮሚያ ሲዖል ኢትዮጵያ
- ለትንሳኤ ወደ ቤተ ክርስቲያን የሄዱ
- ህጻናት በመርዝ ጋዝ ታፍነው ተገድለዋል
- (ልክ በሂትለር ዘመን በአውሽቪትዝ የሞት ካምፕ እንደነበሩት የመርዝ ጋዝ ክፍሎች)
ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ አብያተ ክርስቲያናትን የሞት ካምፕ አድርጓቸዋል
የሰው ልጅ ከዶሮ ባነሰ ደረጃ የሚከበርበት ዘመን ላይ እነገኛለን። የተሰወሩትን ሴት ተማሪዎች ለመፈለግ ከመሄድ ይልቅ አንድ በሽተኛ ዶሮ ለመግዛት ቀኑን ሙሉ ሲንገዋለል የሚውል ትውልድ የፈራበት ዘመን ነው።
ምስኪኖቹን ወገኖቻችንን ማን ያስብላቸዋል? ጠበቃቸውስ ማን ነው? ጉዳዩንስ ማን ይከታተለዋል? ለመሆኑ “ነፃ” የሚባሉት የኮሮና ቁጥር ደርዳሪ ሜዲያዎችስ የት ደረሱ? ቤተ ክህነት የት አለች? ማሕበረ ቅዱሳንስ ምነው ፀጥ አለ? ምነው የኢትዮጵያ ተዋሕዶ ሴት ህፃናት ዕጣ ፈንታ ሊያሳስባቸው አልቻለም? የድሃ ገበሬ ልጆች ስለሆኑ? ተጠቂዎቹ የተለመዱት ክርስቲያኖች በመሆናቸው? የደምቢዶሎ ተማሪዎች ጉዳይ ቀስ በቀስ ተረስቷል፤ የናዝሬቱ ሕፃናትማ በሁለት ቀናት ብቻ ነው የተረሳው። ምን ዓይነት ዝቅጠት ቢሆን ነው?! “ለመሀመዳውያኑ እና ለኦሮሞ ጉዳይ” ጠበቃ ለመቆም ከመሀመዳውያኑና ከኦሮሞዎቹ በፊት ቀድመው የሚጮሁትና ገንዘብ የሚያሰባስቡት “ሁሉን አቃፊ” መሀል–ሰፋሪዎች የት ደረሱ? ይህን ሁሉ ወንጀል “ትግሬ” የምትሏቸው የጥላቻ ዒላማዎቻችሁ ስላልሠሩት? ወይንስ ችግሩ የቤቶቻችሁን በር ገና ስላላንኳኳ? ወኔያማው ተቆርቆሪነታችሁ ለኢትዮጵያ፣ ለተዋሕዶ ሃይማኖቷ ባጠቃላይ በኢትዮጵያዊነት ላይ ለተነሱት የሃገር ጠላቶች ብቻ እንደሆነ ለማየት አትችሉምን? ምርጫዎቻችሁ ሁሉ ከስሜታዊነት በመነሳት እንጅ አርቆ በማሰብ አይደለም፤ አብዩት አህመድ ቢወገድ ወይም የሚያወጣውን ካዝናውን በኢትዮጵያ ስም በሚሰበሰበው ገንዘብ ከሞላ በኋላ ቤተ መንግስትን ለአል–ሸባብና ለኦነግ አስረክቦ ቢኮበልል ሙስሊሙን ሙስጠፌን ለመተካት ፣ የኢትዮጵያ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ደግሞ ኦሮሞው አቡነ ናትናኤል እንዲሆኑ ለማድረግ በማዘጋጀት ላይ ናችሁ፤ አይደል?! አልማር–ባይ፣ አሳፋሪ፣ ከንቱና ግብዝ ትውልድ!
ቤተ ክርስቲያን ገብቶ ሕፃናትን የሚገድል አረመኔ የአህዛብ መንግስት በኮሮና እና በቢጫ ወባ ብታልቅለት ደስተኛ ነው። ህጻናትን ለአምላኩ ለዲያብሎስ መስዋዕት ባደረገ ማግስት በጋኔን የተበከለውን ደሙን “ሊሰጥ” ወደ ሆስፒታል አመራ፤ አላጋጭ የቃየል ዘር! ለመሆኑ አንድ ሙስሊም ሲገደል አይታችሁ ወይም ሰምታችሁ ታውቃላችሁን? አንድም! በጭራሽ!80% ክርስቲያን በሆነባት በዛሬዋ ኢትዮጵያ እንደምናየው በተፋጠነ መልክ አንድ ባንድ እየተገፋ፣ እየተፈናቀለ፣ እየተመረዘና እየተገደለ ያለው ሕዝበ ክርስቲያኑ ብቻ እንደሆነ ልብ እንበል።
__________________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: ሉሲፈር, መታሰር, መገደል, ባለሱቅ, ቤተ ክርስቲያን, ናዝሬት, አሜሪካ, አሪዞና, አብይ አህመድ, ኢትዮጵያ, ወረርሽኝ, የመርዝ ቤቶች, የሞት ካምፕ, የሳጥናኤል ሴራ, የትንሣኤ ግድያ, የኢትዮጵያ መንግስት, ፋሺዝም | Leave a Comment »