Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • April 2020
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    27282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

ኢትዮጵያውያን በዱባይ ለ40 ቀናት ታግተዋል ፥ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግን ጃፓናውያንና አሜሪካውያንን ያመላልሳል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 22, 2020

እስኪ ይታየን፤ ኢትዮጵያውያን በሃገራቸው ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ይገደላሉ፣ ከቤታቸው ይፈናቀላሉ፣ ይሰደዳሉ ፥ በውጭ ሃገር ደግሞ በየአውሮፕላን ማረፊያው እየተጉላሉ የድርሱልን ጪኸት ያሰማሉ ፥ በሌላ በኩል ግን አብዮት አህመድ ለአረቦች፣ ለጃፓናውያንና ለአሜሪካውያን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላኖችን በፍጥነት ከች ያደርግላቸዋል።

ላለፉት ሁለት ዓመታት ይህን ያህል እየቀለደብህ ያለውን ይህን ህገወጥ የወሮበሎች ስብስብ መንግስት የምትታገስ ደካማ ትውልድ አንቀላፋ፣ ገና ሌላ ጉድ ይጠብቀሃል። ደግሞ ትግሬ ስለሆነ በአቶ ተወልደ አሳብ፤ አቶ ተውለደ ገብረ ማርያም ይህን አውቆ ከሃላፊነቱ አስቀድሞ በፈቃዱ መውረድ ነበረበት። ሤራው ሆን ተብሎ የተጠነሰሰ ነው። በኢትዮጵያ አየር መንገድ እየታየ ላለው እራስን የመግደል አካሄድና ጥልቅ ውርደት ሙሉ ሃላፊነቱን የሚወስደው ግራኝ አህመድ አሊ ነው። ዛሬ የኢትዮጵያ አየር መንገድ CEO አብዮት አህመድ አሊ ነው። በዚህ ባልተለመደ የወረርሽኝ ዘመን በረራዎቹን መፍቀድና መላክ ፣ ማቆምና ማገድ የሚችለው እሱ ብቻ ነው። ከጃፓን እና አሜሪካ ፖለቲከኞች ጋር የሚያደርገው የስልክ ልውውጥም ለዚህ በቂ ማስረጃ ነው።

___________________________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: