Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • April 2020
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    27282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

ዶ/ር ደረጀ ዘለቀ | የልጆቹን ጉዳይ መርሳታችን እንደ ሃገር እጅግ የሚያስደነግጥ የሞራል ውድቀት ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 9, 2020

እኛ የተሠወሩባቸውንና ቤተሰብ እያሳለፋቸው ያሉትን የሰቆቃ ቀናት እንቆጥራለን ፤ ዓለም የኮሮና ተጠቂዎችን ሰዎች ትቆጥራለች። ለአንድ መቶ ሃያ ስምንት ቀናት! እንኳን በወላጅ ላይ በእኛ ላይ እየደረሰ ያለው የህሊና ግርፋት ምን ያህል ከባድ እንደሆነ ለመገመት አያዳግትም። መንግስት ተብዬው 99% ተጠያቂ ቢሆንም፤ አብረው የተሰለፉትና የእነዚህን ምስኪን እህቶች ጉዳይ ቸል ያለ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ በመጭው ትውልድ እና በፈጣሪ ዘንድ በጽኑ ይጠየቃል።

እንደው ባካችሁ ንገሩኝ፤ ለመሆኑ ከቤተ ክህነት ወይም ከማህበረ ቅዱሳን ይህን አስመልክቶ ምን የተነገረና የተሠራ ነገር አለ? ካልሆነ ምን ይሆን ምክኒያቱ?

___________________________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: