Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2020
    M T W T F S S
     1
    2345678
    9101112131415
    16171819202122
    23242526272829
    3031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

ኢማሙ በመስጊድ | ኮሮና ሙስሊም ያልሆኑትን ኩፋሮች የሚዋጋ “የአላህ ወታደር ነው”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 26, 2020

በፍልስጢማውያኗ ጋዛ ከተማ ጎዳና ላይ ሁለት ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ከመለከፋቸው አንድ ቀን በፊት ባለፈው አርብ መጋቢት 20 ቀን 2020 ጋዛ ኢማም ጀሚል አልሙታዋ በጋዛው ነጭ መስጊድ ውስጥ ባካሄደው ስብከት ላይ “ኮሮና ቫይረስ “የአላህ ወታደር” ነው” ብሏል። “ቫይረሱ አሜሪካን ፣ እስራኤልን ፣ ኢራን ፣ ጣልያን እና ቻይንን በእጅጉ ይጎዳል እንጅ በፍልስጤማውያን እና በጋዛውያን ላይ ምንም ዓይነት ጉዳት አያስከትልም።በ ኢራን እና ጣልያን በየ ስምንት ደቂቃው ሰው ይገድላል፣ አለ ኢማሙ በመቀጠል፤ ቫይረሱ በእነዚህ ሃገራት ላይ መሰራቱን እንዲቀጥልም ለአላህ እጸልያለሁ። እስኪ ተመለከቱ በአልክሳ መስጊድ ላይ የሚያሤሩትን ሤራ… ቫይረሱ የአላህን ታላቅነት ያሳያል።” በማለት የጥላቻ ስብከቱን አገባድዷል።

ይህ ጽንፈኛ ስብከት በቀጥታ የተላለፈው በአልቅሳ ቲቪ (ሐማ ጋዛ)ነበር።

ያው እየሞቱና ወደ ሲዖል እየወረዱ ይራገማሉ፤ ልከ እንደ ነብያቸው መሀመድ።

እስኪ እናነጻጽረው፤ የተዋሕዶ ካህናት ሌት ተቀን በረከቱን፣ ጸሎቱን፣ ጸበሉንና ማዕጠንቱን ለመላው ዓለም በጎነት ለጠላቶቻቸውም ሳይቀር ያበረክታሉ ፤ ይህ የዲያብሎስ አገልጋይ ግን ለንጹሐን ሳይቀር ሞቱን ይመኝላቸዋል። ምናለ እንደ አጭበርባሪው አህመድ ዲዳት እሱን ባስቀደመው!

ቁርአንቫይረስ = ኮሮና ቫይረስ

___________________________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: