ኢማሙ በመስጊድ | ኮሮና ሙስሊም ያልሆኑትን ኩፋሮች የሚዋጋ “የአላህ ወታደር ነው”
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 26, 2020
በፍልስጢማውያኗ ጋዛ ከተማ ጎዳና ላይ ሁለት ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ከመለከፋቸው አንድ ቀን በፊት ባለፈው አርብ መጋቢት 20 ቀን 2020 ጋዛ ኢማም ጀሚል አል–ሙታዋ በጋዛው ነጭ መስጊድ ውስጥ ባካሄደው ስብከት ላይ “ኮሮና ቫይረስ “የአላህ ወታደር” ነው” ብሏል። “ቫይረሱ አሜሪካን ፣ እስራኤልን ፣ ኢራን ፣ ጣልያን እና ቻይንን በእጅጉ ይጎዳል እንጅ በፍልስጤማውያን እና በጋዛውያን ላይ ምንም ዓይነት ጉዳት አያስከትልም።በ ኢራን እና ጣልያን በየ ስምንት ደቂቃው ሰው ይገድላል፣ አለ ኢማሙ በመቀጠል፤ ቫይረሱ በእነዚህ ሃገራት ላይ መሰራቱን እንዲቀጥልም ለአላህ እጸልያለሁ። እስኪ ተመለከቱ በአል–ክሳ መስጊድ ላይ የሚያሤሩትን ሤራ… ቫይረሱ የአላህን ታላቅነት ያሳያል።” በማለት የጥላቻ ስብከቱን አገባድዷል።
ይህ ጽንፈኛ ስብከት በቀጥታ የተላለፈው በአል–ቅሳ ቲቪ (ሐማ – ጋዛ)ነበር።
ያው እየሞቱና ወደ ሲዖል እየወረዱ ይራገማሉ፤ ልከ እንደ ነብያቸው መሀመድ።
እስኪ እናነጻጽረው፤ የተዋሕዶ ካህናት ሌት ተቀን በረከቱን፣ ጸሎቱን፣ ጸበሉንና ማዕጠንቱን ለመላው ዓለም በጎነት ለጠላቶቻቸውም ሳይቀር ያበረክታሉ ፤ ይህ የዲያብሎስ አገልጋይ ግን ለንጹሐን ሳይቀር ሞቱን ይመኝላቸዋል። ምናለ እንደ አጭበርባሪው አህመድ ዲዳት እሱን ባስቀደመው!
ቁርአን–ቫይረስ = ኮሮና ቫይረስ
Leave a Reply