እንዲሁ በግብጽ ላይ ፍርድን አደርጋለሁ | ነጎድጓድ፣ አውሎ ነፋስ፣ ጎርፍ፣ ቸነፈር
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 13, 2020
ግብጽ፤ የግዮን ወንዝ የኔ ነው አልሽ፤ ከሃዲውም የኢትዮጵያ ፈርዖን “ወላሂን!” ማለልሽ ፥ እንግዲያውስ ያውልሽ!
[ትንቢተ ሕዝቅኤል ምዕራፍ ፳፱]
፰ ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ ሰይፍ አመጣብሃለሁ፥ ሰውንና እንስሳንም ከአንተ ዘንድ አጠፋለሁ።
፱ የግብጽም ምድር ባድማና ውድማ ትሆናለች፥ እኔም እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ያውቃሉ፤ አንተ። ወንዙ የእኔ ነው የሠራሁትም እኔ ነኝ ብለሃልና።
፲ ስለዚህ፥ እነሆ፥ በአንተና በወንዞችህ ላይ ነኝ፥ የግብጽንም ምድር ከሚግዶል ጀምሮ እስከ ሴዌኔና እስከ ኢትዮጵያ ዳርቻ ድረስ ውድማና ባድማ አደርጋታለሁ።
Leave a Reply