Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2020
    M T W T F S S
     1
    2345678
    9101112131415
    16171819202122
    23242526272829
    3031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

እንዲሁ በግብጽ ላይ ፍርድን አደርጋለሁ | ነጎድጓድ፣ አውሎ ነፋስ፣ ጎርፍ፣ ቸነፈር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 13, 2020

ግብጽ፤ የግዮን ወንዝ የኔ ነው አልሽ፤ ከሃዲውም የኢትዮጵያ ፈርዖን “ወላሂን!” ማለልሽ ፥ እንግዲያውስ ያውልሽ!

[ትንቢተ ሕዝቅኤል ምዕራፍ ፳፱]

ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ ሰይፍ አመጣብሃለሁ፥ ሰውንና እንስሳንም ከአንተ ዘንድ አጠፋለሁ።

የግብጽም ምድር ባድማና ውድማ ትሆናለች፥ እኔም እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ያውቃሉ፤ አንተ። ወንዙ የእኔ ነው የሠራሁትም እኔ ነኝ ብለሃልና።

ስለዚህ፥ እነሆ፥ በአንተና በወንዞችህ ላይ ነኝ፥ የግብጽንም ምድር ከሚግዶል ጀምሮ እስከ ሴዌኔና እስከ ኢትዮጵያ ዳርቻ ድረስ ውድማና ባድማ አደርጋታለሁ።

____________________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: