Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2020
    M T W T F S S
     1
    2345678
    9101112131415
    16171819202122
    23242526272829
    3031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

የኦሮሞ ሠራዊት አዲስ አበባን፣ ቤኒሻንጉልንና ግድቡን ወርሮ ለመያዝ በመዘጋጀት ላይ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 9, 2020

ግብጽ ኦሮሚያ በተባለው ሲዖል በኩል ዙራ እየመጣች ነው።

የኢትዮጵያውያንን አትኩሮት ወደ ግብጽ በመውሰድ ኦሮሚያ የተባለው ክልል ወታደሮችን በጥድፊያ በማሰልጠን ላይ ነው።

በቅርቡ ያቀዱትን የወረራ ዘመቻ በሥራ ላይ ለማዋል ይረዳቸው ዘንድ ቀደም ሲል፣ በአዲስ አበባ ከንቲባቸውን አስቀመጡ፣ ኢንጂነር ስመኘውን፣ ጄነራሎቹን እንዲሁም እንቅፋት ሊሆኑ የሚችሉትን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና ሌሎች ባለሥልጣናትን ገደሏቸው። ከዚህ በተጨማሪ የአባይን ውሃ ለሺህ ዓመታት ይቆጣጠሩ ዘንድ ከፍተኛ የመንፈሳዊ ኃይል የሚፈልቅባቸውን በጣና ህይቅ ላይ ያሉትን ገዳማት ለማዘጋት እንቦጭ የተባለውን መርዝ ውሃው ላይ ረጩበት።

አሁን ጦራቸውን ለማዝመት ምናልባት “የምርጫውን” ማጽደቂያ ማህተም ብቻ ነው የሚጠባበቁት። ምርጫውን አሸንፈናል ካሉ በኋላ በኢትዮጵያ ጦር ሠራዊት ሽፋን የኦሮሚያ ሠራዊት የናዝሬትን፣ ደብረ ዘይትን፣ አዲስ አበባን እና ቤኒሻንጉልጉሙዝን ነዋሪዎች እየጨፈጨፈ በመጓዝ የታላቁን ህዳሴ ግድብ በቁጥጥሩ ሥር ያደርጋል። በዚህም፤ ከግድያዎቹ እስክ ልዩ ሃይል ስልጠናው የግራኝ አብዮት አህመድ እና ዶ/ር ደብረጽዮን በደንብ የተቀናጀ እጅ አለበት።

ወገን ታጠቅ!

_____________________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: