ዶ/ር ቴዎድሮስ ይህን በተናገሩ ማግስት ጥቁሩ በኮሮና ፍራቻ እስያዊውን አገለለው
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 7, 2020
እንግዲህ በቅድሚያ ዘረኛ የሆነው ጥቁሩ ሆኖ ተገኘ፤ ያሳዝናል ብዙ እስያውያን በዕለት ተለት ኑሯቸው በቫይረሱ ምክኒያት በጣም ሲሳቀቁ ይታያሉ፤ በሥራ ቦታ ሳይቀር። ለጥቁር ሕዝቦች የተፈጠረ ቫይረስ ሲመጣ ዓለም ጥቁሩን እንዴት እንደምታገለው ለመገመት አያዳግትም ፤ “የሰውን ዘር ለማዳን” በሚል ሰበብ መላው አፍሪቃ ላይ አርከፍክፈው ሰውን ሁሉ እንደ ቆሻሻ ያቃጥሉታል። ዲያብሎሳዊ ፍላጎታቸውና አላማቸው ይህ ነው።
_________________________________
Like this:
Like Loading...
Related
This entry was posted on March 7, 2020 at 20:56 and is filed under Curiosity, Ethiopia, Health.
Tagged: ማግለል, ባቡር, ኔው ዮርክ, አሜሪካ, እስያዊ, ወረርሽኝ, ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም, ጥቁር, Corona Virus, Dr.Adhanom, Stigma, USA, WHO. You can follow any responses to this entry through the RSS 2.0 feed.
You can leave a response, or trackback from your own site.
Leave a Reply