ኢትዮጵያን በዚህ ወቅት እያስተዳደሯት ያሉት ጠላቶቿ ናቸው! | ጊዜአቸው ግን አብቅቷል
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 7, 2020
እስኪ ተመልከቱ ወገኖቹ፤ የድምቢዲሎን ህፃናት ተማሪዎች ግራኞቹ አህመድና ለማ መገርሳ ገድለዋቸዋል። ሕዝቡ በውስጡ ይህን ባወቀበትና ነቅቶ መነሳሳት በጀመረበት ወቅት ተመልሶ ለማስተኛት በበዓላት፣ በአብይ ጾምንና በአባይ ጉዳይ ሕዝቡን በድጋሚ ነደፉት። እነዚህ እባቦች የኢትዮጵያን ሕዝብ ትርታ የሚያዳምጥ ፀረ–ኢትዮጵያ ጆሮ አላቸው፤ እንቁላሎቻቸውን በየቦታው ጥለዋል። መስተዳደራቸውን የሚቃወም ኃይል ብቅ ማለት ሲጀምር ሰርገው በመግባትና እንቅስቃሴዎቹንም በመምራት ኃይሉን ያዳክሙታል፣ ያጠፉታል። ለመስከረም ፬ እና ለታገቱት ተማሪዎች የተጠሩት ሰላማዊ ሰልፎች እንዲሁም በአባይ ጉዳይ ዋሽንግተን ላይ ተካሄዶ የነበር የተቃውሞ ሰልፍ ለዚህ ምስክሮች ናቸው።
ልክ በዚህ ወቅት ከሁለት ዓመታት በፊት የአብይ ጾም ዋዜማ ላይ ማንም የማያውቀው አብይ አህመድ የድጋፍ ሰልፍ በመስቀል አደባባይ ጠርቶ ከኦዳ ዛፍ የተሠራውን ቦምብ በማፍነዳትና ንጹሐንንም ለዋቄዮ–አላህ የመጀመሪያውን ደም እንዲገብሩ በማድረግ እራሱን ለመላው ዓለም አስተዋወቀ። የፈረንሳይ ፕሬዚደንቶች ልክ ስልጣን ላይ ሲወጡ የኑክሌር ቦምብ ሙከራ በደቡብ ፓሲፊቅ ውቂያኖስ ያደርጉት እንደነበረው።
Leave a Reply