Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • February 2020
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    242526272829  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

ኮሮና አፍሪቃ ገባች | ግብጽ የመጀመሪያዋ የኮሮና ወረርሽኝ ተሸካሚ ሃገር ሆነች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 19, 2020

አሥሩ የግብጽ መቅሰፍቶች በአባይ ጉዳይ በግብጽ ይጀምሩ ይሆን? አህዛብ በሃገራችን ሥልጣኑን መቆጣጠራቸው፣ የኢትዮጵያ አየር መንግድ ወደ ቻይና የሚያደርገውን በረራ አለማቋረጡና ኢትዮጵያዊው ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖምን የአለም ጤና ድርጅት ሃላፊ ሆነው የሜዲያዎችን አትኩሮት ማግኘታቸው ብዙ የሚጠቁመን ነገር አለ። እነዚህ ርኩሶች የሕዝብ ቁጥር የመቀነሱን ህልማቸውን እስካላሟሉ ድረስ አይተኙልንም። እንደነርሱ ከሆነ ኢትዮጵያ ከአንድ ሚሊየን ያነሰ አሻንጉሊት ሕዝብ ብቻ እንዲኖርባት ነው የሚፈቀድላት።

ለማንኛውም ከክትባት ራቁ፣ በተለይ ልጆቻችሁን በጭራሽ አታስከትቡ!

ይፋ ያልሆነ ዜና እንደሚጠቁመን እስከ መቶ ሺህ ቻይናውያን በኮሮና ወረርሽኝ እንደሞቱ ነው። በዓለም ከፍተኛውን የሕዝብ ቁጥር የያዘችውን ቻይናን ለዚህ ዘመን አዘጋጅተዋታል። ሉሲፈራውያኑ ምዕራባውያን ቻይናን ከሶቪየት ህብረት ለመነጠልና በራሳቸው የአንድ ዓለም ርዕዮት ዓለም ቀንበር እንድትገባ በ1980ቹ ዓመታት ብዙ የኢኮኖሚ ድጎማዎችን አድርገውላታል፤ ሆንግ ኮንግንም መልሰውላታል። አምላክየለሿ ቻይና ልክ እንደ ጃፓንና ኮሪያ ባጭር ጊዜ ውስጥ የመላው ዓለም ፋብሪካ ለመሆን እንድትበቃም ረድተዋታል።

ቻይና በቂ ገንዘብ ማካባት ስትጀምርና ስትበለጽግ ለአሜሪካና ምዕራብ አውሮፓ ሳይቀር በገንዘብና ምጣኔ ሃብት ቀውስ ጊዜ የገንዘብ ብድር እንድተሰጣቸው፣ ትርፍ ኩባንያዎቿንና ሠራተኞቿንም ወደ አፍሪቃ እንድትልክ ፈቅደውላታል/አዘጋጅተዋታል። በአፍሪቃ የቻይናውያን ቁጥር በይፋ አንድ ሚሊየን እንደሚጠጋ ተነግሯል፤ ምናልባት ግን አምስት ሚሊየን ቻይናውያን አፍሪቃ ሊገኙ እንደሚችሉ ይገመታል። ወደ እያንዳንዱ የአፍሪቃ ሃገር አስር ቻይናውያንን ቢልኩ በአንድ ወር ውስጥ አፍሪቃ ከአፍሪቃውያን ትጸዳለች።

በነገራችን ላይ፡ ከጥቂት ሰዓታት በፊት የወጣ መረጃ እንደሚነግረን ሁሉም የቻይና ዜጎች ወደ ሃገሯ እንዳይገቡ ያዘዘች የመጀመሪያዋ ሃገር ሩሲያ ሆናለች። ዋውው!

__________________________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: