ይገርማል! ምን ይሆን? | ሁለቱ ሰማዕታት ወንድሞቻችን ከገዳዮቹ ጠላቶቻችን ጋር በመልክ እንደሚመሳሰሉ አየን?
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 6, 2020
የሆነ ቦታ ላይ… ከአይኖቻቸው በቀር…እስኪ አባቶችን እንጠይቅ!
ሰማእታት ሳህለ ማርያም እና ኃይለ ሚካኤል በእሳት ተጠራጊዎቹን አብዮት አህመድንና ታከለ ኡማን የሚመስሉ ሆነው ነው ያገኘኋቸው። በመጀመሪያ ምሶሎቹን ሳያቸው ወዲያው የመጣልኝ፤ “የክርስቶስ ተቃዋሚውም እኮ ክርስቶስን መስሎ ነው የሚመጣው…የአብዮትና ታከለ እንዲሁም ዘር ማንዘራቸው ዕጣ ፈንታ በእነዚህ ሁለት የተዋሕዶ አርበኞች እጆች ነው፤ በቃ አሸነፏቸው” የሚለው ሀሳብ ነው። አዎ! አሁን ሚሊየን ሚሊዮን ድንበሮችና ሚካኤል ፋኖሶች እናት ኢትዮጵያንና አምላኳን የሚፈታተኑትን የግራኝ አህመድ ርዝራዦች ሌት ተቀን ያርበደብዷቸዋል፣ እንቅልፍ ይነሷቸዋል፣ ይጠርጓቸዋል።
ሟቾች የማይሞት ታሪክ ጽፈውልን ወደ አምላካቸው ተጠርተዋል የሃማኖታቸውን ፅናት እስከሞት ድረስ የታመን መሆኑን በተግባር አሳይተውናል እኛም ሁላችን ክርስቲያኖች ሞት ካልቀረ የሰማዕታቱ አሠር መከተል ይጠበቅብናል የፅድቃችን ፍፃሜ ነውና።
ወንድሞቼ መቼም ነፍስ ይማር አልላችሁም ሰማእታት ናችሁና።
Leave a Reply