Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • February 2020
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    242526272829  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

ይገርማል! ምን ይሆን? | ሁለቱ ሰማዕታት ወንድሞቻችን ከገዳዮቹ ጠላቶቻችን ጋር በመልክ እንደሚመሳሰሉ አየን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 6, 2020

የሆነ ቦታ ላይከአይኖቻቸው በቀርእስኪ አባቶችን እንጠይቅ!

ሰማእታት ሳህለ ማርያም እና ኃይለ ሚካኤል በእሳት ተጠራጊዎቹን አብዮት አህመድንና ታከለ ኡማን የሚመስሉ ሆነው ነው ያገኘኋቸው። በመጀመሪያ ምሶሎቹን ሳያቸው ወዲያው የመጣልኝ፤ “የክርስቶስ ተቃዋሚውም እኮ ክርስቶስን መስሎ ነው የሚመጣውየአብዮትና ታከለ እንዲሁም ዘር ማንዘራቸው ዕጣ ፈንታ በእነዚህ ሁለት የተዋሕዶ አርበኞች እጆች ነው፤ በቃ አሸነፏቸው” የሚለው ሀሳብ ነው። አዎ! አሁን ሚሊየን ሚሊዮን ድንበሮችና ሚካኤል ፋኖሶች እናት ኢትዮጵያንና አምላኳን የሚፈታተኑትን የግራኝ አህመድ ርዝራዦች ሌት ተቀን ያርበደብዷቸዋል፣ እንቅልፍ ይነሷቸዋል፣ ይጠርጓቸዋል።

ሟቾች የማይሞት ታሪክ ጽፈውልን ወደ አምላካቸው ተጠርተዋል የሃማኖታቸውን ፅናት እስከሞት ድረስ የታመን መሆኑን በተግባር አሳይተውናል እኛም ሁላችን ክርስቲያኖች ሞት ካልቀረ የሰማዕታቱ አሠር መከተል ይጠበቅብናል የፅድቃችን ፍፃሜ ነውና።

ወንድሞቼ መቼም ነፍስ ይማር አልላችሁም ሰማእታት ናችሁና።

+_________________________________+

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: