Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • January 2020
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for January 19th, 2020

ከተራ በሐረርጌ | ቆሻሻ ቦታ ለጥምቀተ ባሕሩ ሰጧቸው | አራት ምእመናን ተጎድተዋል ሁለት ታስረዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 19, 2020

በጸጥታ ኃይሎች ድጋፍ ታቦታቱ ወደ ማደሪያቸው ገብተዋል።

የበፊቱን የጥምቀተ ባሕር ቦታ ነጥቀው ለመናፍቃንና አህዛብ አሳልፈው ከሰጧቸው በኋላ ክርስቲያኖችን ወደ ቆሻሻማ ቦታ ሂዱና እዚያ አክብሩ አሏቸው።

ከዲያብሎስ ጋር በመደመር እራሳቸውን ባለጊዜ ያደረጉት እነ ግራኝ አብዮት አህመድ እንዴት እንደሚደሰቱና እንደሚጨፍሩ ብልጭ ብሎ ይታየኛል። ግድየለም፤ ጊዚያቸው በጣም አጭር ነው!

እንደ መስቀል እና ጥምቀት ለመሳሰሉት ኢትዮጵያዊ ለሆኑ ሰላማዊ በዓላት ፍተሻዎች መካሄዳቸውና የጸጥታ ኃይል ማስፈለጉ በጣም የሚያሳዝን ነው። ከአራት ዓመታት በፊት ለመስቀል በዓል መንገድ ይዘጋል እንጅ ፍተሻ ምናምን አልነበረም።

ለማንኛውም የባለስልጣናቱን ስም መዝግቡልን።

____________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የግራኝ መንግስት ፀረ-ተዋሕዶ ዘመቻ በፋሲስት ጣልያን ወረራ ዘመን እንኳን አልታየም | ቀይ መስመር ተጥሷል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 19, 2020

አዎ! በናዚ ጀርመንም በፋሺስት ኢጣሊያም ጊዜ ታይቶ የማይታወቅ ጽንፈኛ ተግባር ነው አሁን በኢትዮጵያ ሃገራችን እየታየ ያለው።

ዓብያተ ክርስቲያናት ሲቃጠሉ፣ ነዋየቅድሳት ሲዘረፉ፣ ካህናት አማኞችና ኢትዮጵያውያን ጄነራሎች ሲገደሉ፣ የእናቶች ጡት ሲቆረጥ፣ አራስ ሴት ልጇ ፊት ስትታረድና ተማሪዎች ሲታገቱ ቀይ መስመሩ ያኔ ተጥሶ ነበር

የዓለም ባንዲራዎች ሁሉ እናት የሆነችውን ሰንደቅ ዓላማ ያውም ከቤተክርስቲያን ላይ አውርዶ ክመርገጥ፣ ቆሻሻ ውስጥ ከመክተትና ከማቃጠል በላይ የከፋ ድርጊት የለም። በዚህች ዓለም በራሷ ሃገር ሰንደቅ ዓላማ ላይ ይህን ያህል ጥላቻ ያሳየች አንዲትም ሃገር የለችም። ይህ ታይቶም ተሰምቶም የማይታወቅ ነገር ነው።

ሰንድቅ ዓላማን ማቃጠል በመላው ዓለም ከፍተኛ ወንጀል እንደሆነ ይህ መረጃ በከፊል ይጠቁመናል፦

Around the World in Things You Can’t Do to FlagsYou might be able to tell where you are by what happens if you set one ablaze.

አዎ ወንድም ሀብታሙ እንዳለው በሃገራችን ቀይ መስመርም ታልፎ ድንበሩ በጣም ተጥሷል”።

ወገን፡ የአምላክህ እግዚአብሔር፣ የእናት አገርህና ቤተክርስቲያኗ ጠላት ማን እንደሆነ በተደጋጋሚ አይተሃል፤ ከአሁን በኋላ ግን አብዮት አህመድ አሊንም ሆነ የወሮበላዎች ስብስብ የሆነውን የኦሮሞ መንግስቱን የሚደግፍ የተዋሕዶ ልጅ ነኝ የሚል አውቆም ሆነ ሳያውቅ እራሱን የተዋሕዶ ጠላት ለማድረግ ውስኗልና ተፈርዶበታል፤ ጊዜው አብቅቷል፤ መዳኛም የለውም፤ ስለዚህ ከእነርሱ ጋር አብሮ በእሳት ይጠረጋል።

በፈረንጆቹ ጠላቶቻችን “ኦሮሞ” የተባላችሁት ክርስቲያን ኢትዮጵያውያን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ “ኦሮሞነታችሁን” ከእነ ባህል እና ቋንቋው አራግፋችሁ ወደ ቆሻሻ ቅርጫት ወርውሩት። አብርሃም ልጁን ይስሃቅን መስዋዕት አድርጎ እንዲያቀርብ ተፈትኖ እንደነበረው እናንተም አስተውሉ፤ ክርስትና ከብሔር በላይ ነውና ለእግዚአብሔር፣ ለኢትዮጵያ እና በክርስቶስ ደም ጽድቅን ላገኛችሁባት ቤተክርስቲያን ስትሉ በናዝሬት፣ በደብረዘይት፣ በሆሣእና፣ በሐረር፣ በጅማና አሶሳ ጎዳናዎችና አደባባዮች ክቡሩን የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ዛሬውኑ አውለብልቡ። አለዚያ ግን የኢትዮጵያዊነትን የተዋሕዶ ክርስትናንም ፀጋ ተገፍፋችሁ ከአህዛብና መናፍቅ ጋር አብራችሁ ከኢትዮጵያ ምድር በእሳት ትጠረጋላችሁ።

አሁን እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ሰንደቅ ዓላማውን በየቤቱ መስቀል ግዴታው ነው!!!

.…ነጥብጣቦቹን እናገናኝ፦

_________________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: