Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 14, 2020
በኤርትራና ኢትዮጵያ ድንበር ላይ ተተክለው የነበሩትን ሚሳኤሎች ማግኘት ስላልቻሉ የሰሜን ሰዎችን መጨፍጨፊያ ሚሳኤሎቹን ከፈረንሳይ ለመሸመት በመጣደፍ ላይ ናቸው፤ ያውም በድሆቹ ኢትዮጵያውያን ገንዘብ።
ይህ አልዋጥላችሁ ላላችሁ፤ የአባቶቻችንን እርስት ለእርኩስ አረቦች አሳልፎ ለመስጠት ተግቶ እየሠራ ያለውና ለኢትዮጵያ የቆሙትን ሁሉንም ኢትዮጵያውያንን እየገደለና እያስገደለ ያለው አብዮት አህመድ አሊ ነው።
አሁን ሁሉም ነገር አልቆለታል፤ በፖለቲካ ፓርቲዎችና አቁም–የለሽ መሪዎቻቸው ተስፋ ማድረጉን በፍጠነት ማቆም ይኖርብናል። እነዚህን የዲያብሎስ የግብር ልጆች ለመጥረግ ብቃት ያለው የኢትዮጵያ ጦር ሠራዊቱ ብቻ ነው። አሁንም 4/5ኛው የጦር ሠራዊት ኢትዮጵያዊ ነው። አብዮትና ለማ ይህን ለመለወጥ ታይቶ በማይታወቅ ፍጥነት ተጣድፈው በመሥራት ላይ ናቸው። ስለዚህ፡ ጊዜአችንን፣ ጉልበታችንና ገንዘባችንን በጦር ሠራዊቱ ላይ ብናውላቸው ተገቢ ነው የሚሆነው። በዓብያተ ክርስቲያናቱ፣ በየትህምህርት ቤቱ፣ በዲያስፐራ ሜዲያዎችና በየቤቱ ኢትዮጵያዊው ሠራዊት ለአመፅ እንዲነሳሳ የቅስቀሳ ጥሪዎች መካሄድ አለባቸው። ያለው አማርጭ ይህ ብቻ ነው፤ አንድ ጀግና ኢትዮጵያዊ ወታደር ከሃዲዎቹን እነ አብዮት አህመድን በማያዳግም መልክ ቶሎ መጠራረግና ታሪክ መስራት ይኖርበታል።
_____________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: ህልውና, ብሔራዊ ጥቅም, አረቦች, አብይ አህመድ, አብዮት አህመድ, አደጋ, ኢትዮ 360, ከሃዲ, ጄነራል ሰዓረ, ጄነራል አሳምነው, ግድያ, ጦር ሠራዊት, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 14, 2020
[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፳፩፥፰]
“ዳሩ ግን የሚፈሩና የማያምኑ የርኵሳንም የነፍሰ ገዳዮችም የሴሰኛዎችም የአስማተኛዎችም ጣዖትንም የሚያመልኩ የሐሰተኛዎችም ሁሉ ዕድላቸው በዲንና በእሳት በሚቃጠል ባሕር ነው፤ ይኸውም ሁለተኛው ሞት ነው።”
_________________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Infos | Tagged: መንግስት, ሜዲያ, ርዕዮት ሚዲያ, ቴዎድሮስ ፀጋዬ, አብዮት አህመድ, ኢትዮጵያ, ኢንተርኔት, ፍርሃት, Ethiopian Government, Fear, Hacking, Media, Reyot Media | Leave a Comment »