Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • January 2020
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for January 2nd, 2020

የዲያብሎስ ተስፈኛ ሁሉ ዘመንህ መከደኑን እወቅ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 2, 2020

_____________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ተጠንቀቁ! | ከአረብ እና ቱርክ ምግብ ሁሉ እራቁ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 2, 2020

666ቷ የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ አቅነዝንዟታል፤ ሰሞኑን ከታዩት አስደንጋጭ ክስተቶች መካከል፤

ክፍል

እንግሊዝ አገር፤ የቱርክ ከባብ (ከ እባብ)

ምግብ ውስጥ ማስወረጃ ክኒኖች

ክፍል ፪

ወደ አሜሪካ እና እስራኤል በሚላኩት የቱርክ ኬኮች

ውስጥ ሽባ የሚያደርጉ ክኒኖች ተገኙ

ልብ እንበል፤ መሀመዳውያኑ፡ ልክ አሁን በአውስትራሊያ እያካሄዱት እንዳሉት “የደን ቃጠሎ ጂሃድ” “የመርዝ ጂሃድ” የተሰኘውን ዲያብሎሳዊ መሳሪያ ይጠቀማሉ።

ሃገራችንን እና ይህን ከቱርክ ጋርይ የተቆራኘ ጽንፈኛ ድርጊት በሚመለከት ላለፉት አስር ዓመታት ስናስጠነቅቅ ነበር። ቱርክ የተረገመች ሃገር ናት፤ ሆኖም ሃገራችንን በመክበብ ላይ እና መርዛማ ነገሮቿን ወደ ሃገራችን በማስገባት ላይ ናት። ስኳርን አስመልክቶ ብዙ ሲወራ እንደነበር እናስታውሳለን፤ “ዋልድባ ገዳማት አካባቢ የስኳር ፋብሪካ ካልከፈትን የምትወዷትን ስኳር አታገኟትም” እያለ ሲፎክር የነበረው የ666ቱ መንግስት የስኳርን ጉዳይ ለቱርኮች ነበር አሳልፎ የሰጠው። ቱርኮች አቃቂ አካባቢ የስኳር ማከፋፈያ ተቋማትን እንዲከፍቱ ተደርጓል፤ ይህ የስኳር ምርት ማሸጊያ እና ማከፋፈያ ተቋሙም እንግዲህ የአዲስ አበባን አካባቢ ይቆጣጠራል ማለት ነው። ስኳር፣ ዱቄት፣ ዘይትማን ነው ጥራቱን የሚቆጣጠረው? የትኛውስ አካል ነው እነዚህ ነገሮች ውስጥ መርዝ ይኑርባቸው አይኑርባቸው ተከታትሎ ሊመረምና ሊያጣራ የሚችል? የእስላም ዳቦ ቤቱም እንደ አሸን በዝቷል፤ በየትኛው የኢትዮጵያ ታሪክ ነው ሙስሊሞች ዳቦ ጋጋሪ የነበሩበት?

አገር ቤትም ሆነ ውጭ ያላችሁ ወንድሞችና እህቶች ከማንኛውም የቱርክ እና አረብ ምግቦች እራቁ፤ ከባብ (አሳማም፣ አይጥም ይቀላቀልበታል) ምናምን አትብሉ (በመሠረቱ ክርስቲያን በጭራሽ ይህን መመገብ የለበትም)። የክርስቲያን ወገኖቻችሁን መግደያ እና የጂሃዳቸው ማጠናከሪያ ገንዘብ የሚሰበስቡባቸውንም ሱቆቻቸውን፣ ዳቦ ቤቶቻቸውንና ገበያዎቻቸውን ለሸመታ አትጠቀሙ። ሌላ ስንት አማራጭ እያለስ ለምንድን ነው አረቡና ቱርኩ ጋር ሄደን መግዛት የሚኖርብን? ከፍተኛ የመንፈሳዊ ውጊያ እየተካሄደባት ባለችው ዓለማችን ይህ እንግዲህ እያንዳንዱ ግለሰብ በግሉ ሊወጣው የሚችለው የመንፈሳዊ ውጊያ አንዱ ተግባር ነው።

___________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ | እንግዳ ነገር ፣ ቅርፅ መቀየር? | የቫቲካኑ ጳጳስ ሴትዮዋን አጮሏት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 2, 2020

የቫቲካኑ ጳጳሳ ፍራንሲስኮ ባለፈው ማክሰኞ በቫቲካኑ ቅዱስ ጴጥሮስ አደባባይ ከያዘቻቸው ሴት እጅ ነፃ ለማውጣት የሴትየዋን እጅ በመመንጠቅ በቁጣ ሲያጮሉት ይታያሉ።

ድርጊቱ ከመከሰቱ በፊት ሴትየዋ በመስቀል ምልክት ፊቷን አማትባ ነበር። የ 83 ዓመቱን ጳጳስ እጅ እንደያዘች ልትነግራቸው የፈለገችው ነገር ነበር፡ ነገር ግን ምን ልትነገራቸው እንደፈለገች ግልፅ አይደለም።

ቪዲዮው ላይ አንዳንድ አስደናቂ የሆኑ ነገሮች ይታያሉ። አንድ ከየት እንደመጣ እና የማን እንደሆነ የማይታወቅ እጅ ሰተት ብሎ ሲገባ ይታያል። ልክ ይህ እጅ ሲገባ ጳጳሱ ፊታቸው ሲቀያየርና የተለየ ሰው ሆነው ይታያሉ። ሌላዋ ሴት ደግሞ ደም የለበሰ ቀይ እጅ አላት።

የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ

ገጽ 18-21

ወደ ጣራው በኩል ኮሽታ ድምፅ ሳያሰማ ስፍፍፍፍእያለ ወርደና በዝግታ መድረኩ ላይ እርፍፍፍ.…አለ። ፊቱ የሰው ነው። ከአንገቱ በታች ሲታይም የሰው ቅርፅና የሰው የሰውነት ክፍሎችን ሁሉ ያካተተ ተክለ ቁመና ያለው ነው። ነገር ግን አጠቃላይ አቋሙን ግዝፈቱ ሰው እንድላሆነ የሚያስታውቅ ነው። የቆመው እንደ ሰው በእግሮቹ ነው፤ ነገር ግን ሁለቱ እግሮቹ በጣም ወፋፍራምና አብረቅራቂ ቆዳ ያላቸው ዘንዶዎች ናቸው። ከወደ ጭኑ ወፈር፥ ከወደ ባቱ ቀጠን ያሉ የቆሙ ዘንዶዎች እግር ሆነውታል። እጆቹ ደግሞ እግር የሆኑት የወፋፍራም ዘንዶዎች ልጆች የሆኑ ይመስል በመጠንና በውፍረት ከእነሱ አንሰው ነገር ግን የቆዳ ቀማቸውና ዘንዶነታቸው እንዳለ ሆኖ ነው የሚታዩት።

የዘንዶ ቅርፅና ቆዳ ካለው ጡንቻና ክንዱንም አልፎ ከሚገኘው ቅርፅ ቀጥሎ ያሉት የእጆቹ መዳፎችም እንደ እግሮቹ ሁሉ የሰው የመሰሉና በመዳፍ ስፋትና በጣት ርዝመት ብቻ ከሰው ዘገግና ሰፋ ይሉ ከመሆናቸው በቀር ሌላ እንግዳ ነገር አይታይባቸውም። እነሱም ባለ አምስት ጣት ናቸው።..…

.… ሂደቱ በዚህ አይነት እንደቀጠለ በነበረ ጊዜም ይህ ምንነቱ ያልለየ ነገር በመጣበት አኳኋን፤ ኮሽታ ድምፅ ሳይሰሙ ሀይማኖታዊ ልብሳቸውን እንደለበሱና በአንድ እጃቸው የወርቅ መቋሚያቸውን እንደጨበጡ፤ ያንን ከእንቁና ከወርቅ የተሰራ የአራስ አክሊላቸውን እንደደፉ በቀይ ካባ አጊጠው የቫቲካኑ ዋና ጳጳስ ከተፍ አሉ።፡እንዲሁ ኮርኒሱ ሳይበሳ ከላይ ወርደው ያለ አንዳች ድንጋጤ በደመቀ ፈገግታ ተውጠው ሲወርዱና በተጫሙት ቀይ ምቹ ጫማ የመድረኩን ወለል ሲረግጡ ተሰብሳቢዎች እያዩዋቸው የነበረ ቢሆንም፤ አንዳቸውም የመገረም ሁኔታ አልተንፀባረቀባቸውምና ጉዳዩ የተለመደ መሆኑን ማረጋገጥ ተቻለ።.…

ጳጳሱ አንድ እጃቸውን አንስተው የተቀመጡ ምልክት አሳዩዋቸው። የG8 አገአት መሪዎችም በድንፋታ የታጀበ ምስጋናቸውን ደምድመው በየወንበሮቻቸው ቁጭ አሉ። የቫቲካኑ ጳጳስም ተስብሳቢዎችን አስቀምጠው በትለየ ቋንቋና ለማንም ባልተሰማ ሹክሹክታ ለዚያ ቀድሟቸው ለመጣው ዘንዶ ለበስ ሰው ጎንበስ ብለው አነበነቡና እጅ ነስተው ቀና አሉ። ይህንን አድርገውም ሌላ ቃል ሳይናገሩ በመጡበት አኳኋን ወደ ላይ ተነሱና ተንሳፈው ሄዱ። ኮርኒሱና ጣራው ክፍትም ክድንም ሳይል እንዲሁ አሳለፋቸው። ጳጳሱ ከሄዱ በኋላ እንዲሁ ባረፈበት ቦታ እንደቆመ እንደ ሞዴሊስት ተገትሮ በልዩ ፈገግታ በጎንዮሽ ተሰብሳቢዎችን በማየት ብቻ ተወስኖ የነበረው ሰው መሳይ አካል በዝግታ መድረኩ ላይ መንጎማለል ጀመረ። ወዲያውም አስገምጋሚ ድምፅ ከአንደበቱ ወጣ። የሚናገረው በጠራ እንግሊዝኛ ነው።

ክብር ለሀያሉ አባቴ!” ሲል በከባድ ድምዕ ጀመረ።

አሜን!” የሚል የጋራ ጪኸት አሰሙ።

ሁላችሁም በአንድነት ውጪያችሁን አብሩ!” አላቸው።ሁሉም በአንድነት አይኖቻቸውን ለስድስት ሴኮንድ ያህል ጨፍነው ቆዩና ገለጡ ሲገልጡም የተለመዱ ጥቋቁርና ጥምዝ የሆኑ አጫጭር ቀንዶቻቸው በየግንባሮቻቸው ግራና ቀኝ ወጡ።ቀጠለ፤ አሁን ደግሞ ውስጣችሁን ለማብራት ተመሳሳይ ነገር በእጥፍ አድርጉ!” ሲል፤ ታዳሚዎች ለአስራሁለት ሴኮንድ ያህል አይኖቻቸውን ጨፍነው ገለጡ። ሆኖም ያዩት አዲስ ነገር አልነበረ። ወዲያው ግን፤

እርስ በርሳችሁ ተያዩሲላቸውና ሲተያዩ፤ በጉጉት ይጠብቁት የነበረው ነገር በየግንባሮቻቸው ላይ ተፅፎአቸው አዩ። በአብረቅራቂ የኩል ቀለም 666 የሚል ምልክት ተፅፎባቸው ሲያዩ ማመን አቃታቸው። አመስግኑ! አባቴን አመስግኑ!” ተባሉ።

እንግዲህ ጳጳስ ፍራንሲስኮ እና ግራኝ አብዮት አህመድና ታማኝ ተደማሪዎቹ ላይ ተጽፎባቸው የሚታየውም ይኸው 666 የሚለው ምልክት ነው።

ይህ 1667ኛው ቪዲዮዋችን ነው!

_______________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: