Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • December 2019
    M T W T F S S
     1
    2345678
    9101112131415
    16171819202122
    23242526272829
    3031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

ሶማሌዎችና ሳውዲዎች አንበጣን መመገብ ጀምረዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 30, 2019

የአንበጣው መንጋ በኢትዮጵያ የማስጠንቀቂያውን ደወል ደውሎ ካለፈ በኋላ አሁን ወደ ሶማሊያ እና ሳውዲ አረቢያ አምርቷል። ሶማሌዎች“ከአሳ የበለጠ ጣፋጭ ምግብ”“ልጆቻችን ከአንበጣ በቀር የሚበሉት ሌላ ነገር የለም” በማለት አንበጣውን ጠብሰው በመቆርጠም ላይ ናቸው።

በሳውዲ አረቢያ ደግሞ “አንበጣው አላህ የሰጠን ምግብ” ነው በማለት የአንበጣ መሸጫ የገበያ ቦታዎች ተከፍተዋል። ምግብ ቤት ውስጥ አንድ የአንበጣ ጥብስ እስከ ሁለት መቶ ሃምሳ የአሜሪካ ዶላር እንደሚያወጣ ተገልጿል።

__________________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: