Archive for December 18th, 2019
በንቀት የሚያየን መንግስት የማምለጫ ቀዳዳ ተትቶለታል፤ እንደለመደው በዲያብሎስ ምክር ወደ መፈጸሚያው ጨለማ ካልሄደ
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 18, 2019
Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: መዝሙር, ማስጠንቀቂያ, ተዋሕዶ, ትንቢት, የኢትዮጵያ መንግስት, የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት, የዓለም ብርሃን, ፀረ-ተዋሕዶ ዘመቻ, ፀረ-ክርስቶስ, ፈተና, Ethiopian Orthodox Tewahedo Faith | Leave a Comment »
የሰይፉ ቤት ተቃጠለ ሲባል ጥቁሩ ደመና ላይ የታዩኝ አብዮትና ታከለ ናቸው
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 18, 2019
ሰይፉ ፋንታሁን በተማሪዎች መመረዝና በግዮን ሆቴል አዳራሽ መፍረስ ላይ መረጃ ለማቅረብ ሲሞክር ስሰማው፤ “እንዴ ምናልባት ሰውየው እየነቃ ይሆን? ወንጀለኞቹ የአዲስ አበባ ሜዲያዎች እንደሆኑ ለነዋሪው የእንቅልፍ ኪኒን ከመስጠት ሌላ ይህን ስለመሰለ ጉዳይ በጭራሽ አይዘግቡም” የሚል ስሜት ተሰምቶኝ ነበር።
የሰዶምና ገሞራ ውላጆች የዲያብሎስ የግብር ልጆች የሆኑት እነ ግራኝ አብዮትና ታከለ ኡማ ለብዙ ጭካኔ ለተሞላባቸው ድርጊቶች የተዘጋጁና ብቁ መሆናቸውን ተዓምረኛው ዘመነ ዮሐንስ እያሳየን ነው። የኢትዮጵያን ስም አዘውትረው በሚያነሱት አሐዱ 94.3 ኤፍ ኤም በተሰኘዉ ራዲዮ ጣቢያ ላይ ጠላተ ኢትዮጵያ የዋቄዮ–አላህ አርበኞች እያካሄዱ ያሉትን ጂሃድ እንመዝግበው።
የኢትዮጵያን ንብረት ለጠላቶቿ በማስረከብ ላይ ያሉት እነዚህ ወረበሎች እያንዳንዷን የአሠርቱ ቃላት ትዕዛዝን የጣሱ ከሃዲዎች፣ አታላዮች፣ ቀጣፊዎች፣ ሌቦችና ገዳዮች ናቸው። ስለዚህ ሰይፉን ከእነቤተሰቡ ለማቃጠል ቢሞክሩ የሚገርም ነገር አይደለም። እነ ኢንጂነር ስመኘውን በጠራራ ፀሐይ የገደለ ወንጀለኛ ይህን የመሰለ ጽንፈኛ ተግባር አንድም ሌሊት ሳይፈጽም ካደረ ዕረፍት የለውምና። እኅተ ማርያም “አብዮት አህመድ ቀን ሰው ሌሊት አውሬ ነው” ማለቷ ይህን ጽንፈኛ ተግባሩን ይጠቁመናል።
ሌባው ሰርቆ ከመሸሹ በፊት ቶሎ መያዝና ለፍርድ መቅረብ አለበት!
[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲]
“ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም”
________________________
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: ልደታ, ልጆች, ሕፃናት, መርዝ, መኖሪያ ቤት, ሰይፉ ፋንታሁን, ተማሪዎች, ታከለ ኡማ, አብይ አህመድ, አዲስ አበባ, ኢትዮጵያ, እሳት ቃጠሎ, ከንቲባ, የመርዝ ጂሃድ, ግዮን ሆቴል, ፍሬህይወት | Leave a Comment »