Islamic Jihad against Ethiopian Christians Spreading Dramatically
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 4, 2019
Islamic Jihad against Ethiopian Christians Spreading Dramatically
Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: Abiy Ahmed, Anti Orthodox Conspiracy, ቤተክርስቲያን, ኢትዮጵያ, እስልምና, ክርስትና, የዘር ዕልቂት, Christian Genocide, Christian Persecution, Ethiopia, Islam, Islamic Jihad, Massacre, Orthodox Christianity, Protestantism | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 4, 2019
ይህ ጋኔን ከመስቀል አደባባይ እስከ ቪርጂኒያ እና ሜነሶታ ድረስ ተበትኖ ይታያል። ባለፈው ሳምንት ላይ በቨርጂኒያ ግዛት የኢሬቻ ዛፍ መደርመሱን እናስታውሳለን።
ፀረ–ኢትዮጵያ የክርስቶስ ተቃዋሚው ኢሬቻ በዓል በመስቀል አደባባይ፣ በቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን እና በግዮን(አባይ)ሆቴል ዙሪያ በምትገኘው ትንሽ ወንዝ ነበር የመቅሰፍት ችግኝ ተከላውን የጀመረው። ለበዓሉ ሲባል ወንዙ ዙሪያውን ተከልሎ ነበር።
ታዲያ አሁን ቪዲዮው ላይ የሚታየው የግዮን ሆቴል አዳራሽ መደርመሱ ሊገርመን ይችላልን፤ እነዚህ ከሃዲ የሰይጣን ልጆች አገርንስ እየደረመሷት አይደለምን?
የፕሬዚደንት ትራምፕ ልጅ ባል ያሬድ ኩሽነር አዲስ አበባ ገብቷል። ሸለመጥማጣው ሰውዬ በግዮን/ አባይ ጉዳይ ግብጽን ወክሎ እንደሚከራከር አያጠራጥርም።
ባለፈው ዓመት ሚስቱ ኢትዮጵያን ስትጎበኝ ይህን ጽፌ ነበር፦ “በዓለማችን ላይ ከሚታዩት የክርስቶስ ተቃዋሚ ግለሰቦች መካከል ይመደባል ብዬ የማምነው ሰው የኢቫንካ ትራምፕ ባለቤት ያሬድ ኩሽነር ነው። የሚገርም ነው፡ የዚህ ቀፋፊ ሰው ቢሮ የሚገኘው በ ኒው ዮርክ ከተማ “666 Fifth Avenue/ 5ኛው ጎዳና” ላይ ነው።”
ከሁለት ሳምንታት በፊት ደግሞ የኒው ዮርኩን ግድያ በማስመልከት ይህን ጽሁፍ አቅርቤ ነበር፦
“በጣም ይረብሻል፡ ያሳዝናል! ክፉ ግዜ ነው! የሕፃኗ አሟማት እጅግ በጣም ይሰቀጥጣል። ኤይይይ..… አገዳደሉ ኦሮሚያ በተባለው የተረገመ ክልል ሰሞኑን ከተፈጸሙት ጭካኔ የተሞላባቸው ድርጊቶች ጋር በጣም ይመሳሰላል።
ወደ ኒው ዮርክ እርኩስ መንፈስ እየገባ እንደሆነ በእነዚህ ቪዲዮውች በኩል ባለፉት ቀናት ለመጠቆም ሞከሬ ነበር። ፕሬዚደንት ትራምፕ በተወለዱባት ከተማ ይህ አሰቃቂ ድርጊት ተፈጸመ። አሁን በዋሽንግተን የሚኖሩት ፕሬዚደንቱ ኒው ዮርክ ከተማን እንደሚለቁ ሰሞኑን አስታውቀው ነበር። የአቶ ዮናታን ቤተሰብ በሞቱበት ዕለት ፕሬዚደንት ትራምፕ ከገዳይ አብይ መንግስት ልዑካን ጋር በአባይ ጉዳይ ላይ ሲወያዩ ነበር። የአቶ ዮናታን ሲት ልጅ ስም፦ “አባይነሽ”። ኤይይይ!
ግዮን – አባይ – አብይ
ብልጽግና + የግብጽ ቀለማት
ብልጽግና = ግብጽ = ብልግና
በአዲስ አበባ የተሰቀሉትን የግብጽ/ኦሮሞ ባንዲራዎች የማቃጠያው ጊዜ አሁን ነው !!!
[መጽሐፈ መክብብ ምዕራፍ ፫፥፩፡፰]
“ለሁሉም ነገር ጊዜ አለው፤ ከሰማይ በታች ለሚከናወነው ለማንኛውም ነገር ወቅት አለው፤ ለመወለድ ጊዜ አለው፤ ለመሞትም ጊዜ አለው፤ ለመትከል ጊዜ አለው፤ ለመንቀልም ጊዜ አለው፤ ለመግደል ጊዜ አለው፤ ለማዳንም ጊዜ አለው፤ ለማፍረስ ጊዜ አለው፤ ለመገንባትም ጊዜ አለው፤ ለማልቀስ ጊዜ አለው፤ ለመሣቅም ጊዜ አለው፤ ለሐዘን ጊዜ አለው፤ ለጭፈራም ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመጣል ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመሰብሰብም ጊዜ አለው፤ ለመተቃቀፍ ጊዜ አለው፤ ለመለያየትም ጊዜ አለው፤ ለመፈለግ ጊዜ አለው፤ ለመተው ጊዜ አለው፤ ለማስቀመጥ ጊዜ አለው፤ አውጥቶ ለመጣልም ጊዜ አለው፤ ለመቅደድ ጊዜ አለው፤ ለመስፋትም ጊዜ አለው፤ ለዝምታ ጊዜ አለው፤ ለመናገርም ጊዜ አለው፤ ለመውደድ ጊዜ አለው፤ ለመጥላትም ጊዜ አለው፤ ለጦርነት ጊዜ አለው፤ ለሰላምም ጊዜ አለው።“
Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: መስቀል አደባባይ, መደርመስ, ቨርጂኒያ, አባይ, አብይ አህመድ, አዳራሽ, ኢሬቻ, ኦሮሞዎች, ኦዳ ዛፍ, ዋቀፊታ, ዋቄዮ አላህ, ያሬድ ኩሽነር, ጋኔን, ግብጽ, ግዮን ሆቴል, ፀረ-ተዋሕዶ, ፀረ-ኢትዮጵያ | 1 Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 4, 2019
ባለፈው ነሐሴ ወር ላይ “መላው ዓለም በተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ላይ አትኩሮት በማድረግ ላይ ነው” በማለት ይህኛውን ቪዲዮ አቅርቤ ነበር። ዛሬ ከኒው ዮርክ ከተማ ጋር ተያያዘ ፥ በኒው ዮርክ ታይምስ ጋዜጣ ቀረቧል።
The Church Forests of Ethiopia
On the Ethiopian highlands, church grounds have become accidental time capsules of biodiversity.
I wrestled with judging the Ethiopian Church for holding its beliefs imperfectly, like all things human. Why not save more of the forest than just a small patch around the church? Where was the church when 97 percent of Ethiopia’s primary forest was destroyed?
For me, these little blips of green forest rising out of vast swaths of deforested brown earth represent hope. They are a powerful intersection of faith and science doing some good in the world.
E.O. Wilson, in his book “Half-Earth,” declared the church forests of Ethiopia “one of the best places in the biosphere.” They are proof that when faith and science make common cause on ecological issues, it results in a model that bears repeating. We have the blueprint of life held in these tiny circles of faith, and that’s something to rejoice over and protect and expand with every resource we can muster.
ከጋዜጣው ተመርጠው የቀረቡ አስተያየቶች / Selected Comments:
„Don’t think there was anything accidental about the survival of these forest. The church protected them.„
“የእነዚህ ደኖች መኖር በአጋጣሚ አይመስለኝም ፡፡ ቤተክርስቲያኗ ጠብቃቸዋለች፡፡”
„Thank you for producing this story. If only the following priest’s quote could be taken to heart by all faith communities, “…when someone plants a tree, every time it moves, that tree prays for that person to live longer.” The world would be a more lush, peaceful place.„
“ይህንን ታሪክ ስላቀረባችሁልን እናመሰግናለን። “… አንድ ሰው ዛፍ ሲተክል ፣ እያንዳንዱ ዛፍ በሚንቀሳቀስበት ጊዜ ያ ሰው ረጅም ዕድሜ እንዲኖረው ይጸልይለታል” የሚለውን የካህኑ ጥቅስ በሁሉም የእምነት ማኅበረሰቦች ዘንድ ልብ ተብሎ ሊወሰድ የሚችል ቢሆን ኖሮ ዓለም ይበልጥ ምቹና ሰላማዊ የሆነች ስፍራ ትሆን ነበር።”
„The Ethiopian Church is one of the Oldest Christian Churches. They are humble, live frugally and have no scandals. God bless them.“
“የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ከጥንታዊ የክርስቲያን አብያተ ክርስቲያናት አንዷ ናት ፡፡ እነሱ ትሁት ናቸው ፣ በአስተዋይነት ይኖራሉ፣ ምንም ቅሌት የላቸውም ፡፡ እግዝአብሔር ይባርካቸው!”
“What a beautiful and inspiring film. I wish every church in America could see it.”
“እንዴት የሚያምር እና አነቃቂ ፊልም ነው። በአሜሪካ ያሉ ሁሉም ቤተክርስቲያናት ያዩት ዘንድ እመኛለሁ።”
„Thank you for this beautiful, sublime piece. I shed a tear, not only for the sentiment expressed for forest.preservation, but for the utter decimation of the surrounding landscape. Joni Mitchell’s lyrics in Big Yellow Taxi come to mind: “Don’t it always seem to go, you don’t know what you’ve got til it’s gone. They paved.Paradise and put up a parking lot.” As go the forests, so goes humanity.„
“ለዚህ የሚያምርና ማራኪ ቪዲዮ አመሰግናለሁ። ለደን ጥበቃ ሲባል ለተገለጹት ስሜቶች ብቻ ሳይሆን በዙሪያው የሚገኘው የመሬት ገጽታ በመጥፋቱ እንባየን አፈሳለሁ። ደኖች ሲጠፉ ፣ የሰው ልጅም እንዲሁ።”
„This beautiful video leaves me saddened and hopeful at the same time. We’ve mostly lost the connection between our spirituality and creation. In the industrialized world we seem to think that we need sanctuary from nature rather than sanctuary within it. Could it be that declining spirituality can be at least partly explained by this? Even if you are not religious there should be room for wonder about the natural world around us and a desire to protect it so that it protects us.„
“ይህ የሚያምር ቪዲዮ በጣም አዛኝ እና በተመሳሳይ ጊዜም ተስፈኛ ያደርገኛል ፡፡ በመንፈሳዊነታችን እና በፍጥረታችን መካከል ያለውን ትስስር አጥተናል። በኢንዱስትሪ በበለጸገው ዓለም በውስጣችን ካለው መቅደስ ይልቅ በተፈጥሮው ውስጥ የሚገኘው ቅድስና ያስፈልገናል ብለን እናስባለን። ምናልባት እየቀነሰ የመጣው መንፈሳዊነት ቢያንስ በከፊል በዚህ ሊብራራ ይችል ይሆን? ሃይማኖተኞች ባንሆን እንኳ በዙሪያችን ስላለው ተፈጥሮአዊ አለም የምንደነቅበት እና እሱን ለመጠበቅ የሚያስችልን ፍላጎት ሊኖረን ይገባል፡፡”
„I am a nature lover. Beginning my day with a walk in nature and hugging a tree is my church. This story speaks to me and the video was a feast for the eyes! Thank you! I now want to add Ethiopia to my list of places to visit.„
“እኔ ተፈጥሮን አፍቃሪ ነኝ ፡፡ ቀኔን የምጀምረው በተፈጥሮ ውስጥ በእግር በመጓዝ እና ዛፍ በማቀፍ ነው፤ ዛፍ ቤተክርስቲያኔ ነው። ትረካው ያናግረኛል ቪዲዮውም ለዓይኖች ድግስ ነበር! አመሰግናለሁ! አሁን ኢትዮጵያን ከምጎበኛቸው ቦታዎች ዝርዝር ውስጥ ማካተት እፈልጋለሁ፡፡”
„That was beautiful. Thank you NYT, and thank you Mr Seifert.“
“በጣም ቆንጆ ነው፤ አመሰግናለሁ!”
ታዲያ… እባባዊ በሆነ መልክ… “አባቶችን አስታርቀናል፣ ችግኝም ተክለናል” እያሉ ይህችን ድንቅ ቤተክርስቲያን በመዋጋት ላይ ያሉት እነ ገዳይ አብይ ከዲያብሎስ አይደሉምን?
Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: ስብጥር ጥናት, ሶኒ ፎቶግራፍ, ሽልማት, ታይምስ, ኒው ዮርክ, ኢትዮጵያ, ኤደን ገነት, ዛፍ, የብዝሃ ሕይወት, የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን, የደን ሥነ-ምሕዳር, ደን, ጫካ, Church Forests, Ecology, Ethiopia, Ethiopian Orthodox Tewahedo Churches, Forest Biodiversity, NYTimes, Vegetation | Leave a Comment »