Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • December 2019
    M T W T F S S
     1
    2345678
    9101112131415
    16171819202122
    23242526272829
    3031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for December 3rd, 2019

የዋቄዮ-አላህ ልጆች ካህኑን በግድ ለማስለምና አንገታቸውንም በሜንጫ ለመቁረጥ ሞከሩ ፥ ግን ሜንጫው ተሠባበረ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 3, 2019

ኦሮሚያ = ሲዖልያ // ዋቀፌታ + እስልምና = ጨለማ // ዋቄዮ+ አላህ = ሰይጣን

ያኔ የመህመድ “ነጃሳዎቹ ስደተኞች” ንጉሥ አርማህን አታለውት እንደነበር አሁን በዚህ መልክ እየተማርን ነው እኮ። ለንጉሣችን የኢየሱስን እና እናቱን ማርያምን ስም ሲጠሩለት በአረቢያ የተበደሉት ክርስቲያኖች መስለውት ሳያውቅ ለመሀመዳውያኑ ጥገኝነቱን ከሰጣቸው በኋላ ነበር በእንጭጩ በመቀጨት ላይ የነበረው እስልምና እንዲያገግም ትልቅ አስተዋጽኦ ለማበርከት የበቃው። ዲያብሎስ የመረጠውን አምልኮት ረዳው። አዎ! ግሪካውያን አስጠንቅቀውት ነበር…ግን ዲያብሎስ የፈጠረው የክርስቶስ ተቃዋሚ አምልኮት ተከታይ የሆኑት የዲያብሎስ መልዕክተኞች እንደሆኑ አላወቀም ነበር። በአዞ እንባ አታለሉት።

ከአንድ ሺህ አራት መቶ ዓመታት በኋላ፡ ዛሬም፡ ሁሉም ነገር ቁልጭ ብሎ በሚታይበት ዘመን የእስልምናን ሰይጣናዊ እርኩስነት ለማወቅ የማይፈልጉ ወይም የማይችሉ ወገኖች መኖራቸው እጅግ በጣም አያሳዝምን?

እኛ ኢትዮጵያውያን እየተቀጣን ያለነው፡ በመላው አለም ስቃይንና መከራን ላመጣው፤ እንዲሁም ለብዙ ሚሊየን አዳሜዎች ነፍስ መጥፋት ተጠያቂ ለሆነው ለእስልምና ጥገኝነት በመስጠታችን ነው። ልክ እንደ ቡና እና ጫት። የቡና እና ጫት ታሪክም በሃገረ ኢትዮጵያ ረዳትነት የዳበረና በመላው ዓለም የተስፋፋ የእስልምና ቫይረስ ታሪክ አካል ነው። ስለዚህ፡ የዓለማችን ነዋሪዎችን ነፍስ ጥፍር አድርገው የአሠሩትንና ቅድስት ኢትዮጵያን ያረከሱትን እስልምናን፣ ቡናን እና ጫትን ተዋግተን ከጽዮን ተራሮች እስካላስወገድናቸው ድረስ የኢትዮጵያ ሰቆቃ አያቆምም።

________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: