ኦሮሚያ = ሲዖልያ // ዋቀፌታ + እስልምና = ጨለማ // ዋቄዮ+ አላህ = ሰይጣን
ያኔ የመህመድ “ነጃሳዎቹ ስደተኞች” ንጉሥ አርማህን አታለውት እንደነበር አሁን በዚህ መልክ እየተማርን ነው እኮ። ለንጉሣችን የኢየሱስን እና እናቱን ማርያምን ስም ሲጠሩለት በአረቢያ የተበደሉት ክርስቲያኖች መስለውት ሳያውቅ ለመሀመዳውያኑ ጥገኝነቱን ከሰጣቸው በኋላ ነበር በእንጭጩ በመቀጨት ላይ የነበረው እስልምና እንዲያገግም ትልቅ አስተዋጽኦ ለማበርከት የበቃው። ዲያብሎስ የመረጠውን አምልኮት ረዳው። አዎ! ግሪካውያን አስጠንቅቀውት ነበር…ግን ዲያብሎስ የፈጠረው የክርስቶስ ተቃዋሚ አምልኮት ተከታይ የሆኑት የዲያብሎስ መልዕክተኞች እንደሆኑ አላወቀም ነበር። በአዞ እንባ አታለሉት።
ከአንድ ሺህ አራት መቶ ዓመታት በኋላ፡ ዛሬም፡ ሁሉም ነገር ቁልጭ ብሎ በሚታይበት ዘመን የእስልምናን ሰይጣናዊ እርኩስነት ለማወቅ የማይፈልጉ ወይም የማይችሉ ወገኖች መኖራቸው እጅግ በጣም አያሳዝምን?
እኛ ኢትዮጵያውያን እየተቀጣን ያለነው፡ በመላው አለም ስቃይንና መከራን ላመጣው፤ እንዲሁም ለብዙ ሚሊየን አዳሜዎች ነፍስ መጥፋት ተጠያቂ ለሆነው ለእስልምና ጥገኝነት በመስጠታችን ነው። ልክ እንደ ቡና እና ጫት። የቡና እና ጫት ታሪክም በሃገረ ኢትዮጵያ ረዳትነት የዳበረና በመላው ዓለም የተስፋፋ የእስልምና ቫይረስ ታሪክ አካል ነው። ስለዚህ፡ የዓለማችን ነዋሪዎችን ነፍስ ጥፍር አድርገው የአሠሩትንና ቅድስት ኢትዮጵያን ያረከሱትን እስልምናን፣ ቡናን እና ጫትን ተዋግተን ከጽዮን ተራሮች እስካላስወገድናቸው ድረስ የኢትዮጵያ ሰቆቃ አያቆምም።