Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • November 2019
    M T W T F S S
     123
    45678910
    11121314151617
    18192021222324
    252627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

አብዮት እና ታከለ ይሆኑ አቡነ መልከጼዴቅን በቅዱስ ሚካኤል ዕለት ከአዲስ አበባ ያባረሯቸው? ወንበሩን የኢሬቻ ዘመዳቸው ጠቅልለው ይይዙት ዘንድ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 22, 2019

በዚህ ድንቅ ስብከታቸው(ሙሉውን በሌላ ጊዜ አቀርበዋለሁ) ምክኒያት ይሆን አቡነ መልከጼዴቅ የተባረሩት? ወይስ ሌላ ነገር አለ?

ከመፈንቅለ መንግስቱ ቀጥሎ አሁን መፈንቅለ ወንበር በቤተክርስቲያናችን ውስጥ እየተካሄደ ይሆን?

መጀመሪያ ላይ፤ ከአብዮት አህመድ ትውልድ ከተማ ከጂማ እና ከታከለ ገማ ትውልድ ከተማ ከ አንቦ ተባርረው ወደ አዲስ አበባ የመጡትንና በአዱሱ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ተጠልለው የነበሩትን የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን ቤተከርስቲያኑን ለቀቅው እንዲወጡ ተደረጉ፤ ከዚያ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የፓትርያርኩ ረዳት የሆኑት ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ከወንበራቸው እንዲነሱ ተደረጉ፤ ያውም በቅዱስ ሚካኤል ዕለት! ተማሪዎቹ የአዲሱ ሚካኤል ቤተክርስቲያንን ግቢ እንዲለቅቁ በከፍተኛ ባለስልጣን ትዕዛዙ እንደተሰጠ ተወርቶ ነበር። አሁን የፕሮፓጋንዳና ቅጥፈት አርቲስቶቹ አብዮት አህመድና ታከል ገማ፤ አቡነ መልኬ ጻዲቅ ናቸው ይህን ትዕዛዝ ሰጥተው የነበሩት፣ ከአዲስ አበባ መባረራቸውም ተገቢ ነውየሚል ተልካሻ ቅስቀሳ እንዲካሄድ እያደረጉ ነው።ውሻውን መጥፎ ስም ሰጥተህ ስቀለው / ‘Give the dog a bad name and hang him ይሉ የለ።

ቀደም ሲል አቡነ መልከጼዴቅ ለታከለ ገማ ገንዘብ ለመስጠት ፈቃደኛ ነበሩእየተባለ ሲነገር ነበር። በእውነት ይህን ለማድረግ ከወሰኑ ምክኒያታቸው ምን ይሆን? አብዮትና ታከለ ወንበራቸውን በመነቅነቅ ላይ እንደሆኑ ስላወቁ ይሆን? ወይስ ሌላ ነገር አለ? ለማንኛውም በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ስራ አስኪያጅ ተደረገው የተሾሙት የአብዮት አህመድና የታገለ ገማ ኦሮሞ ወንድም መ/ር አባ ሞገስ ኃይለማርያም ናቸው። *(ሌላ ኃይለማርያም?!)

በሁሉም ቦታ መፈንቅለ ወንበር፣ መፈንቅለ ሥርዓት እየተካሄደ ነው። ከዓመታት በፊት በአዲስ አበባ አብያተ ክርስቲያናት ላይ የዋቄዮአላህን የጥፋት ዘመቻ ለመጀመር አሁን ለመስለም በመዘጋጀት ላይ የሚገኘውን ኢሬቻ በላይን የሃገረ ስብከቷ ስራ አስኪያጅ ማድረጋቸው የሚታወስ ነው። ዛሬም ዓይናችን እያየ ታሪክ ራሱን እየደገመ ይሆን? *(ሌላ ኢሬቻ በላይ?! )

በአብዮትና በታከለ እንዲሁም በአራት ኪሎ የጂሃድ ዋሻቸው ላይ ቅዱስ ሚካኤል እሳቱን ያውርድባቸው!

________________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: