Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • November 2019
    M T W T F S S
     123
    45678910
    11121314151617
    18192021222324
    252627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

ምስራቅ ሐረርጌ | በገዳይ አብይ ትዕዛዝ የተዋሕዶ ልጆች ማህተባቸውን እንዲፈቱና በግድ እንዲሰልሙ እየተደረገ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 14, 2019

በጥቅምቱ ጂሃድ የተገደሉት የተዋሕዶ ልጆች ቁጥር ከሺህ በላይ ይሆናል። ገዳይ ግራኝ አብዮት ከሩሲያ እንደተመለሰ ቀጥታ ወደ ሐረር ነበር ያመራው። ወደዚያ መሄዱ ያለምክኒያት አልነበረም፤ ያው! ውጤቱን እያየነው ነው። እነ ጄነራሎቹ አሳምነውና ሰዓረ በሕይወት ቢኖሩ ኖሮ ይህን መሰሉን ጭፍጨፋ አያካሂድም ነበር። ቀደማቸው! ይሄ እባብ ተለሳልሶ በጣም ቀርቧቸው አልነበረ! አብዮተኛው መንግስቱ ኃይለማርያም የቅርብ ዘመዶቼን የጨፈጨፈና መስቀል ያለበት ጨካኝ ገዳይ ነበር፤ ነገር ግን የገዳይ አብዮትን ያህል አያስጠላኝም።

______________________________

One Response to “ምስራቅ ሐረርጌ | በገዳይ አብይ ትዕዛዝ የተዋሕዶ ልጆች ማህተባቸውን እንዲፈቱና በግድ እንዲሰልሙ እየተደረገ ነው”

  1. U’re Judah that sacrifice Jesu’s of Israel! You are seem too!!

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: