Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • November 2019
    M T W T F S S
     123
    45678910
    11121314151617
    18192021222324
    252627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for November 11th, 2019

ኢትዮጵያውያን ከቤታቸው መውጣት ፈርተዋል | መሀመዳውያን ማህተብ ያደረጉ ክርስቲያኖችን እያሳደዱ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 11, 2019

እውነተኛው የእስልምና ገጽታ ይህን ይመስላል። ጊዜው የዋቄዮአላህ ልጆች ነው።

በአንዲት ሃገር የሙስሊሞች ቁጥር ከ30% በላይ ሲሆን እና ስልጣኑንም የጨበጡና ኃይሉን ያገኙ ሲመስላቸው ክርስቲያኖችን በዚህ መልክ ማሳደድና ማንገላታት ይጀምራሉ። ይህ ለ1400 ዓመታት ያህል በመላው አለም የታየ ነው፤ የቤተክርስቲያን ታሪክ ይህንኑ ነው የሚያስተምረን፤ አዲስ ነገር የለም።

በኢስላሞች እጅ ሰማዕትነትን የተቀበሉ ሰማዕታት የተደረጉ ጥናቶችና ቆጠራዎች እንደሚያሳዩት ከሆነ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከነቢያቸው መሀመድ ዘመን ጀምሮ በኢስላሞች እጅ በጂሃድ እንቅስቃሴ የተገደሉ የሌላ ሃይማኖት ተከታዮች ቁጥር ከ270 ሚሊዮን በላይ ነው፡፡ ይህንም የሚያደርጉት እርኩሱ ቁርአን በግልጽ ስለሚያዛቸው ነው።

በቁርአኑ ውስጥ የመሀመድ አምላክ እስላም ባልሆኑት ሰዎች ልብ ውስጥ ሽብርን እንደሚነዛባቸው ነው የተነገረው፡፡ (ቁርአን 8:12፣ ቁርአን 8:57፟፣ ቁርአን7:4 ፣ ቁርአን 8:67፣ ቁርአን 33:26 & ቁርአን 59:2.) ነቢያቸው መሀመድ ለተከታዮቹም አስረግጦ የነገራቸው ገነት ሽብርን መሠረት ባደረገ ጎራዴ (ሰይፍ) ጥላ ስር መሆኗን ነው፡፡(ሳሂ ሙስሊም 41204681)(ሳሂ ቡኻሪ 45173)

ነቢያቸው መሀመድ ጀነት በጎራዴ (በሰይፍ) ጥላ ስር መሆኗን አስረግጦ ስለመናገሩ የሐዲሱ መጽሐፋቸው ምስክር ነው፡፡ ይህም ማለት ያለ ጂሃድ ጀነት አይገባም ማለት ነው፡፡ ቁርአኑም ይህንን ነው የሚያረጋግጠው፡፡ ስለዚህ መሀመድ እንዳለው አሸናፊ (ባለድል) የሆነው በሽብር ከሆነ፣ አላህም እርሱን በማያምኑት ሰዎች ልብ ውስጥ ሽብርን ከነዛ፣ ገነትም በሰይፍ ጥላ ሥር ከሆነች ማለትም ያለ ሰይፍ የማትወረስ ከሆነች አሕዛብ በክርስቶስ ያመኑ ክርስቲያኖችን ለምን ይገድላሉ?” የሚለው ጥያቄ አሁን መልስ አግኝቷል ማለት ነው፡፡ ቀጥሎ የተጠቀሱት የቁርአን መመሪያዎች በደንብ ስናያቸው ደግሞ ጉዳዩ የበለጠ ግልጽ ይሆናል፡፡

ጂሃድየእስልምናን እምነት ማስፋፊያ ብቸኛው መንገድ!

ባገኛችሁባቸውም ስፍራ ሁሉ ግደሉዋቸው፤ ከአወጡአችሁ ስፍራ አውጡዋቸው፤ መከራም ከመግደል ይበልጥ የበረታች ናት፡፡” (ቁርአንሱረቱ አልበቀራህ 2191፡፡)

የተከበሩትም ወሮች (ረመዳን) ባለቁ ጊዜ አጋሪዎቹን (ኢስላም ያልሆኑትን) በአገኛችሁባቸው ስፍራ ግደሉዋቸው፤ ያዙዋቸውም፤ ክበቡዋቸውም፤ ለእነሱም መጠባበቅ በየመንገዱ ተቀመጡ፡፡” (ቁርአንሱረቱ አልተውባህ 95፡፡)

እነዚያ አላህንና መልዕክተኛውን የሚዋጉ፣ በምድርም ላይ ለማጥፋት የሚተጉ ሰዎች ቅጣት መገደል ወይም መሰቀል ወይም እጆቻቸውንና እግሮቻቸውን በማፈራረቅ መቆረጥ ወይም ከሀገር መባረር ነው፡፡ ይህ ለርነሱ በቅርቢቱ ዓለም ውርደት ነው፣ በመጨረሻይቱም ለነርሱ ከባድ ቅጣት አላቸው፡፡ሱረቱ አልማኢዳህ 533፡፡

በጣም የሚያሳዝነው እና የሚገርመው ሌላ ነገር፤ ተዋሕዶ ካህናትና ምዕመናን በታረዱበት፣ ዓብያተክርስቲያናት እንደ ችቦ በእሳት በጋዩበት ማግስት፤ ለክርስቶስ ተቃዋሚውና ለክርስቲያኖች ገዳይ ሃሰተኛው ነብይ መሀመድ የልደት ቀን እንኳን አደረሳችሁ!” ለማለት የሚደፍሩ ተዋሕዶ ነንባይ ወገኖች መኖራቸው ነው። ከፍተኛ ቅሌትና ውርደት እንደሆነ ለማወቅ እንዴት ተሳናቸው? በራሳቸውና በቤተሰቦቻቸው ካለደረሰ በቀር ሁሌ በዓል?! ክርስቶስን ቢያስደስቱ ወይስ የተቃዋሚውን ዘሮች ቢያስደስቱ ደስ የሚላቸው?

_________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: