Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • November 2019
    M T W T F S S
     123
    45678910
    11121314151617
    18192021222324
    252627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for November 6th, 2019

የግራኝ መንግስት ኢትዮጵያውያንን ወደ አረቢያ ሶማሌዎችን ወደ አውሮፓ ይልካል | በቦሌ ሚካኤል በኩል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 6, 2019

የተባበሩት መንግስታት ዓለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት (አይ..ኤም) የሶማሌ ስደተኞች በቀጥታ ወደ ጀርመን ለመጓጓዝ “የመጀመሪያዉ” ቻርተር በረራ ይፋ ሲሆን ተጨማሪ በረራዎችም ታቅደዋል፡፡

ባለፈው ሳምንት አይ..ኤም ኢትዮጵያ ትዊተር ገጹ ላይ154 ሶማሊዎች ለመጀመሪያ ጊዜ በጀርመን የፌዴራል ግዛት ሄሰን፡ ካሰል ከተማ አየር ማረፊያ እንደደረሱ የሚያሳ ቪዲዮ ለጥፏል፡፡

በኢትዮጵያ የሚገኘው የድርጅቱ “ትዊተር” መግለጫ ጽሑፍ እንዲህ ይላል፦ “ይህ ተከሰተ! በተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ዓለም አቀፍ በረራ ለመጀመሪያ ጊዜ 154 ስደተኞች ከአዲስ አበባ ወደ ካሴል ጀርመን በጀርመን የመልሶ ማቋቋሚያ መርሃግብር ሰፍረዋል፡፡

በአዲስ አበባ የሚገኘው የዓለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት (አይ..ኤም) ልዩ አገናኝ ፅህፈት ቤትም ስለዚህ የሰፈራ መርሃግብር አውስቷል፤ ለወደፊትም ሰፋ ያለ የስደተኞች ዝውውር ፕሮግራም እንደታቀደ የሚገልጽ ጋዜጣዊ መግለጫ አክሎ አውጥቷል፡፡

ጋዜጣዊ መግለጫው እንዲህ ይላል፦“ዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት(አይ..ኤም)በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ዓለም አቀፍ የቻርተር በረራ በማዘጋጀት 154 ሶማሌዎችን ወደ ጀርመን እንዲበርሩ ተደረገ፡፡ ሶማሌዎቹ በደቡብ ኢትዮጵያ በጅግጅጋ እና በዶሎ አ የስደተኛ ካምፖች ውስጥ ይኖ ነበር ፡፡ 63 ወንዶች 91 ሴቶች ፣ 47 ደግሞ ህፃናት ናቸው፡፡

አይ..ኤም፡... መጋቢት ወር ጀምሮ በኢትዮጵያ ለሚኖሩ 500 ስደተኞች መልሶ ለማቋቋም በሚያደርጉት ጥረት የጀርመን መልሶ መቋቋሚያ መርሃ ግብር ድጋፍን አግኝቷል፡፡ እነዚህ ጥረቶች ከኢትዮጵያ መንግሥት የስደተኞችና ከስደት ተመላሾች ኤጀንሲ (.አር.አር.) ፣ የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ኤጄንሲ (UNHCR) እና ከጀርመን ፌዴራል መንግሥት ጋር በጥብቅ የተቆራኙ ናቸው፡፡

ጋዜጣዊ መግለጫው በተጨማሪ በያዝነው ኅዳር ወር አጋማሽ ላይ ተጨማሪ 220 ሶማሌዎችን ወደ ጀርመን ለመላክ ታቅዷል፡፡

ዋውው! በአውሮፓውያን እና አሜሪካውያን ዘንድ ክፉኛ የተጠሉትን ሶማሌዎች ወደ ሚጠሏቸው ኩፋርሃገራት ይላካሉ።

የመጀመሪያው ክፍል ላይ ሶማሌዎቹ ጀርመን ሲገቡ፤ ቀጣዩ ቪዲዮ ላይ ደግሞ በአዲስ አበባ ቦሌ ሚካኤል ለቅዱስ ሚካኤል ልጆች ጊዜ ቦምብየነበሩት ሶማሌዎች አሁን ቦምቦ በሰላማዊመንግድ ፈንድቶ እንዴት ከተማችንን እንደወረሯት በግልጽ እናያለን። አዎ! መጀመሪያ ሚስቶቻቸውንና ልጆቻቸውን ይልካሉ ከዚያ ደግሞ ወንዶቹ ከነግመላቸው ኮቴ ተከትለው ዱቅ ይላሉ። በሃገረ ኢትዮጵያ በዕለተ ሰንበት ጫት፣ ሺሻ እና የግመል ስጋቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን መግቢያ ላይ እየተሸጠ ነው። ዋው!

ከጥቂት ዓመታት በፊት በሳዑዲ አረቢያ የብዙ ሰዎችን ሕይወት የቀጠፈው ሳርስየተሰኝዉ የመተንፈሺያ አካላት በሽታ የተሠራጨው የግመል ስጋ ከመብላት እንዲሁም ወተቱንና ሽንቱን ከመጠጣት የተነሳ መሆኑ ተረጋግጧል። አሁን በሃገራችንም ተመሳሳይ በሽታ ሊከሰት እንደሚችል የሚያጠራጥር ነገር አይደለም። ግን ምን ዓይነት መርገም ነው?! ታዲያ ይህ ለሃገራችን መቅሰፍት ይዞ የመጣው ነዋሪ እሳት ቢወርድበት ያስገርማልን?

______________________

 

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የዋቄዮ-አላህ ጂሃድ በአዲስ አበባ ካራ ቅድስት ሥላሴ | ትክክለኛው እስልምና ይህ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 6, 2019

ጂሃድ ይህ ነው፤ ሕዝበ ክርስቲያኑ የደከመ፣ የጃጀ እና እየሞተ የመጣ መስሎ ስለታየው ጥንብ አንሳው እንደለመደው በማሽኮብኮብ ላይ ይገኛል።

ላለፉት አስራ አምስት ዓመታት ስናስጠነቅቅ የነበረው ነገር አሁን እይተከሰተ ነው። ኢትዮጵያ ተከብባለች ስንል ነበር። ወደ እኛ ሳይመጣ ከግብጽና አረብ አገራት እንማር ስንል ነበር። የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ሃገራችንን ከውስጥም ከውጭም እንዴት እያጠቋት እንደሆነ በግልጽ እያየን ነው።

ወገን፤ እስልምና አንድ ነው፤ እርሱም የክርስቶስ ተቃዋሚው እስልምና ነው። እስልምና የክርስትና ተቃራኒ ነው፤ እውነተኛ ሙስሊሞች የእውነተኛ ክርስቲያኖች ጠላቶች ናቸው። እራስን ማታላልና ማድከም ካለሆነ በቀር ከዚህ ሌላ ምንም ሃቅ ሊኖር አይችልም። የኢትይጵያ ሙስሊሙች እኮ እንዲህ አይደሉም ፤ እስልምና ይህን አያደርግም ቅብርጥሴእየተባለ በግብዝነትና በስንፍና የሚነዛው ወሬ ከንቱ ነውና አትመኑት። ሲጀመር የኢትዮጵያ ሙስሊሞች እውነተኛ ሙስሊሞች አይደሉም፤ ቢያንስ እስከ አሁን ድረስ። ሰዎች(ሙስሊሞቹን ጨምሮ) በሃገረ ኢትዮጵያ በእግዚአብሔር አምላክና በቅዱሳቱ ቁጥጥር ሥር ነው የሚነቀሳቀሱት፤ በቅድስት ኢትዮጵያ የፈለጉትን ነገር ማድረግ አይቻላቸውም፤ በተወሰነ ድረጃ ጉዳት ሊያደርሱ ይችላሉ፡ ሆኖም አላህ አምላካቸውን ለዘላቂ ድል የሚያበቃ ተግባር ማከናወን ፈጽሞ አይቻላቸውም። እንዲያውም፡ እግዚአብሔርን የሚያሳዝንና የሚያስቆጣ ድርጊት በፈጸሙ ቁጥር ለመዳን ዕድል ያላት ነፍሳቸው ወደ ሲዖል ትወርዳለች።

የኢትዮጵያን ሙስሊሞች የሚያድነው እስልምና እንደዚህ አይደለም…ማለት፡ ወይንም ድርጅቶቻቸው የማታለያ መግለጫ (ታኪያ = በእስልምና የሚፈቀድ የማታለያ ስልት)እንዲሰጡ ማድረግ ሳይሆን፤ እስልምናን እርግፍ አድርገው በመተው ወደ መድኃኔ አለም ኢየሱስ ክርስቶስ መምጣት ብቻ ነው።

__________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: