Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • November 2019
    M T W T F S S
     123
    45678910
    11121314151617
    18192021222324
    252627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for November 5th, 2019

ኒው ዮርክ ባቡር ጣቢያ | የጂኒ ጃዋር ወንድም “አላህ ዋክበር!” እያለ ተሳፋሪዎችን አሸበረ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 5, 2019

እስኪ በዚህ ጉዳይ ላይ ደግማችሁ ደጋግማችሁ አስቡበት፤ አንድ የኢትዮጵያ መሪ ነው የተባለ ሰው በሃገረ ኢትዮጵያ ቁጥር አንድ ሽብር ፈጣሪ ከሆነውን ኢትዮጵያን በመዋጋት ላይ ካለው አንድ ውርንጭላ ጋር ህብረት ሲፈጥር። አስቡበት! ይህ በኢትዮጵያ ታሪክ ታይቶና ተሰምቶ አይታወቅም። ጂኒዎቹ ጃዋር፣ አብዮትና ለማ በአንድ ላይ ሆነው ኢትዮጵያውያንን እያረዱ ነው፤ ይህ ሁሉ ጉድ ግልጥልጥ ብሎ እየታየን እነዚህን የሃገር ጠላቶች ፈጥኖ እንደመዋጋት ዛሬም ወራዳውን አብዮት አህመድን “አንቱ፣ እሳቸው፣ ክቡርነታቸው ወዘተ” እያሉ ህዝቡን የሚያዘናጉትና የሚያደበዝዙት ግብዝ ወገኖች አሉ ፥ የሚገርም ነው፤ “ለክቡር ጠቅላይ ሚንስትር ግልጽ ደብዳቤ” እያሉ አላስፈላጊ መልዕክት ለማስተላለፍ እንቅልፍ የሚነሳቸው አሉ። ሂትለርን፣ ሙሶሊኒንና ስታሊንን “አንቱ” ትላላችሁ? ስንት ወገን ማለቅ አለበት እነዚህን ወራዶች ሙሉ በሙሉ ለመትፋት?!

______________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: