Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 31, 2019
በጣም ይደንቃል፤ እኅታችን ለግራኝ አብዮት አህመድ ይህን መልዕክት ባስተላለፈችለት በወሩ ሰውየው ከጫት ማሳ የወጣውን ጂኒ ተሸክሞ ወደ ሐረር አመራ፤ እዚያም የቁልቢው ገብርኤል አፉን አስከፈተው፣ በሚያሳፈር መልክም አጋለጠው።
የሌሎች ሕዝቦችን መሬቶች ወርረው የእነርሱ ያልሆነውን ነገር ሁሉ መቆራመት የሚወዱት መሀመዳውያኑ ሐረር ከ መካ፣ መዲና እና እየሩሳሌም ቀጥሎ እንደ አራተኛ “ቅድስት” ከተማችን ናት ብለው ለመናገር ይደፍራሉ። ስለዚህ አሁን የከሃዲዎቹ የኦሮሞ ሙስሊሞች ዕቅድ ሐረርን የወደፊቷ እስላማዊት ኦሮሚያ መዲና ማድረግ ነው። እንደ ኩርዶች አገር–የለሽ ሕዝብ ለመሆን እየተዘጋጁ እንደሆነ ገና አላወቁትም።
ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት ከሐረር አካባቢ በመነሳት ነበር የቱርኮች ወኪሉ ግራኝ አህመድ በተዋሕዶ ኢትዮጵያ ላይ ለመዝመት የደፈረው። ዛሬም የግራኝ እርዝራዦች ተመሳሳይ ህልም አላቸው። ልጁ አብዮት አህመድም ያው በትናንትናው ዕለት ለሐረር ነዋሪዎች ሳያሳውቅ ኦሮሚኛ የሚናገሩትን ጂሃዲስቶችን ብቻ ነበር ለስብሰባ የጠራው። እግዚአብሔር አይተወንምና፤ ቅዱስ ገብርኤል ከሃዲውን አብዮት አህመድን ዓይኖቹ እስኪጠነጋገሩ ድርስ በአዳራሹ ውስጥ አራገፈልን፣ አጋለጠልን። የአንበጣ ቄሮዎችም ወደ ሐረር ጎራ በማለት ላይ ናቸው።
_______________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: ሐረር, ቅዱስ ገብርኤል, አብይ አህመድ, ኢትዮጵያ, እኅተ ማርያም, የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት, ጂሃድ, ጃዋር መሀመድ, ግራኝ አህመድ, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 31, 2019
እያየን ያለነው ትልቅ ምዕራፍ የከፈተውን የሀገር ክህደት ድራማን ነው!
የድራማው ተመልካቾች አሜሪካን አገር ሆናችሁ አገር–ወዳዱን ፕሬዚደንት ትራምፕን “አንተ” እያላችኋቸው፣ ከሃዲውን አብዮትን በእውነት “አንቱ” ልትሉት ይገባልን? ሰውየው እኮ እንደ በለዓም ብቻ ሳይሆን ልክ እንደ ይሁዳም ነው።
ይሁዳ ሥሙ ያማረ (የስሙ ትርጓሜ “ማመስገን” በአይሁድኛ “ያዳ” ከሚባለው ግሥ የተመሰረ ሲሆን ምሥጋና ማለት ነው)፥ ሰው የማያውቀው ልብና ኩላሊትን የሚመረምር አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የገለጠው ድብቅ ተግባሩና ማንነቱ ግን ፍጹም የተለየና እውነትም ነፈሰ–ገዳይ ዓይነት ሰው ነበር። ይሁዳ ቀን እስኪለይ (ዘመን እስኪ መጣ) ድረስ እኩል ከሌሎች ደቀ–መዛሙርት ጋር ይጓዝ የነበረና ጉባኤው ትልቅ ሃላፊነት የጣለበት ሰውም ነበር።
ይሁዳ ልቡ በሚያውቀው በተደጋጋሚ ኢየሱስ ክርስቶስ ያስጠነቀቀው ነው። ይሁዳ የልቡን በልቡ ቋጥሮ ከሌሎች ይልቅ እሱ ብቻ ስለ ድሆች እንደሚያስብና እንደሚቆረቆር “እንዴ! ሰዎች የሚላስ የሚቀስም አጥተው በርሃብ አለንጋ ሲገረፉ ይቺ ደግሞ ይህን ሦስት መቶ ዲናር የሚያወጣ የከበረ ሽቶ ሰብራ እግሩ ላይ ትደፈዋለች እንዴ?”
ብሎ/እያለ ሲሞግት እንግዲህ እርስዎ የዋኅ ካለሆኑ በስተቀር “እውነት ነው! ሽቶው ተሽጦ ጧሪ ቀባሪ ለሌላቸው አረጋውያን፣ ያለ አሳዳጊ ለሚንከራተቱ ህጻናት እርዳታ መዋል ይገባው ነበር” በማለት ድምጽዎትን ለይሁዳ ይሰጡ ይሆን? እንግዲህ መጽሐፍ ይሁዳ “ይህንም የተናገረ ሌባ ስለ ነበረ ነው እንጂ ለድሆች ተገድዶላቸው አይደለም ከረጢትም ይዞ በውስጡ ከሚገባው ይወስድ ስለ ነበረ ነው።” [ዮሐ.፲፪፥፮]
ጻዲቁ የእግዚአብሔር ሰው ኢዮብ “ነፍሰ ገዳዩም ሳይነጋ ማልዶ ይነሣል ችግረኞችንና ድሆችን ይገድላል፤ በሌሊትም እንደ ሌባ ነው።” [ኢዮ. ፳፬፥፲፬] ሲል እንደሚናገረው ይሁዳዎች በየትኛውም ስፍራ/ቦታ በማንኛውም ርዕሰ ጉዳይ እውነተኞች መስለው ለመቅረብና ለመሟገትም ማንም አይቀድማቸውም። ይሁዳዎች ትጉዎች ይባሉና ይመስሉም ዘንድ በማለዳ ከሰው ይልቅ ቀድመው የሚነሱና የሚገሰግሱም ናቸው (ልዩ ምልክቱ ጠብቆ ይነበብ ዘንድ ነው)። በሌሊትም በቀን መልካሞች፣ ተሟቾች መስለው ለመታየትና እንደሚቀርቡ ሳይሆን ሌላ ምስል ነው ያላቸው ሌቦች፣ ነፍሰ–ገዳዮችና በሀገርና በሕዝብ ሥም የሚነግዱ አመንዝሮች ናቸው ሲል ለብዙሐኖቻችን በግልጽ የማይታይና ያልታየ እውነተኛ ካራክተራቸው/ ገጽታቸው የሚነግረን።
አንድ ሌላ አስቸኳይ ጥሪ፦
በጉ ከፍየሎች የሚለይበት ዘመን ላይ ነንና፡ ኦሮምኛ ተናጋሪ የሆናችሁ ክርስቲያን ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን፡ መዳን ከፈለጋችሁ “ኦሮሞነታችሁን” ዛሬውኑ ካዱ!!!
______________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: ለማ መገርሳ, ረብሻ, ቄሮ, አብይ አህመድ, ኢትዮጵያ, ኦሮሞዎች, ክህደት, ዘረኝነት, ዘር ማጥፋት, ይሁዳ, ጃዋር መሀመድ, ጄነሳይድ, ግራኝ አህመድ, ፀረ-ተዋሕዶ ዘመቻ, ፀረ-ኢትዮጵያ, ፋሺዝም, Genocide | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 31, 2019
ዶ/ር አብይ እና ለማ ዛሬ በሐረር ስለጃዋር በኦሮሚኛ ያሉት ምንድን ነው?
ዶ/ር አብይ፦
“በፓርላማ ንግግር ባደረግሁበት ጊዜ የሆነብአባባልብተጠቅሜ ነበት። “ስኮርት ሀገር ያላችሁ” ብዬ ነበር። አስታወሳችሁ? “ስኮርት” በሀገራችን በጂማ መጠባበቂያ ጎማ ማለት ነው። ታውቃላችቱ አይደል። ለካስ በነጃዋር ሀገር ስኮርት ማለት ጥበቃ ማለት ነው። እሱ የመሰለው “ጥበቃ ያላችሁ ሰዎች” ብሎ ነው የተረዳው (ሳቅ)። አየሰማችሁኝ ነው? ሆኖም እንደዚያስ ቢባል?
“አልገባችሁም?”
“አዎ” (ተሰብሳቢው)
ፓርላማ ላይ በተናገርኩ ጊዜ “ስኮርት ሀገር ያላችሁ ሰዎች” ብዬ ነበር። ሁለተኛ (መጠባበቂያ) ሀገር ማለቴ ነበር።
“ገባችሁ“
“አዎ“
ስኮርት ማለት የመኪና ጎማ ሆኖ ሌላው ጎማ ሲፈነዳ የሚቀየር መጠባበቂያ ትርፍ ጎማ ማለት ነው። “ትርፍ ሀገር ያላችሁ” ማለቴ ነበር። በነጃዋር ሀገር ግን ስኮርት ማለት የፖሊስ ጥበቃ ማለት ነው።
“እየሰማችሁኝ ነው?”‘”
ዋው! የቁልቢው ገብርኤል አፋቸውን እንዲህ በሰይፉ ከፈተልን፤ እንኳን ደስ ያላችሁ! ግን ፊታቸውን እያየን ነው? የጤናማ ሰው ገጽታ የላቸውም! የንጹሐን ደም ዓይን እንዲህ ያጠንጋግራል።
________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: ለማ መገርሳ, ረብሻ, ቄሮ, ባሌ, አባ ገዳ, አብይ አህመድ, ኢትዮጵያ, ኦሮሞዎች, ዘረኝነት, ዘር ማጥፋት, ዶዶላ, ጃዋር መሀመድ, ጄነሳይድ, ግራኝ አህመድ, ፀረ-ተዋሕዶ ዘመቻ, ፀረ-ኢትዮጵያ, ፋሺዝም, Genocide | Leave a Comment »