ፕሬዚደንት ትራምፕ አምስት ሺህ ኪሎሜተር ርቀው ወደ ባዕድ ሃገር በመጓዝ አሸባሪዎችን ይመነጥራሉ፣ ግራኝ አብዮት አህመድ ግን ከድኻ ኢትዮጵያውያን በግብር መልክ ከሰበሰቡት ገንዘብ አሸባሪዎችን በቅንጡ ቪላ ውስጥ አስቀምጦ ይንከባከባል። ከዚህ የከፋ ቅሌታማና አሳፋሪ ተግባር ይኖር ይሆን?! እኛ ኢትዮጵያውያን ምን ነካን?! ለምንድን ነው ህዝቡ ወደ አራት ኪሎ ቤተመንግስት በማምራት ግንቡ እስኪነቃነቅ ድረስ የማይጮኸው? ምን እየጠበቀ ነው?
የዘር ዕልቂት (genocide)ታውጆብናል እኮ፡ ወገን! በዚህ ሰሞን ብቻ እስከ አሥር ሺህ ኦሮሞ ያልሆኑ ኢትዮጵያውያን ኦሮሚያ በተባለው ክፍለ ሃገር በአሰቃቂ ሁኔታ መጨፍጨፋቸውን አንዳንድ ምንጮች በማውሳት ላይ ናቸው፤ መረጃዎች እየተሰበሰቡ ነው። በየገጠሩ ስለሚጨፈጨፉት ኢትዮጵያውያን መረጃዎች ታፍነዋል።
በቃ! በቃን! እንበል፤ እሳቱ ይውረድባቸውና እነዚህን ሃገራችንን ለዘመናት ወደኋላ የጎተቷትን ደም መጣጭ አውሬዎችን ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ ከኢትዮጵያ ምድር የመጠራረጊያው ጊዜ አሁን ነው፤ ይህን የማድረግ መብትና ግዴታ አለብን።
ፕሬዚደንት ትራምፕ አሁን ስለተገደለው የአይ ኤስ መሪ አል–ባግዳዲ፡
“The Caliph Is Dead! President Trump Says Isis Leader Al-Baghdadi ‘ Died Like A Dog. He Died Like A Coward’”
“ካሊፍ አልባግዳዲ ልክ እንደ ውሻ ተዋርዶ ሞተ ፤ እንደ ቦቅቧቃ ሞተ”
የተረገመው ውርንጭላ የጃዋርም ዕጣ ይህ እንደሚሆን አንጠራጠረም። ግራኝ አብዮት አህመድ በኢትዮጵያውያን ዘንድ ተወዳጅ ለመሆን ጃዋርን በመጠረፍ፣ በማሰር ወይም በመግደል ለመጭው ምርጫ ሊገለግልበት ይችላል። ወገን ተጠንቀቅ!
[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፱፥፳፮፡፳፯]
“እላችኋለሁ፥ ላለው ሁሉ ይሰጠዋል፥ ከሌለው ግን ያው ያለው ስንኳ ይወሰድበታል። ነገር ግን እነዚያን በላያቸው ልነግሥ ያልወደዱትን ጠላቶቼን ወደዚህ አምጡአቸው በፊቴም እረዱአቸው።”