Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • October 2019
    M T W T F S S
     123456
    78910111213
    14151617181920
    21222324252627
    28293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

ቅ/ሲኖዶስ ስብሰባውን ሊያቋርጥ ነው፤ “እየተቃጠለንና እየተገደልን አንሰበሰብም ፥ ልጆቻችን ያሉበት ሔደን አብረን እንቃጠላለን፤ እንሞታለን”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 24, 2019

  • + በኦሮሚያ ልዩ ልዩ ከተሞች በምእመናንና በቤተ ክርስቲያን ላይ እየተፈጸመ በሚገኘው አስከፊ ጥቃት እና ግድያ ሳቢያ ቅዱስ ሲኖዶስ የምልአተ ጉባኤውን ስብሰባውን ሊያቋርጥ ነው፤

  • + የተመረጡ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ ለብዙኀን መገናኛዎች እና ለዓለም ኅብረተሰብ ቅዱስ ሲኖዶሱ የሚያሰማውን መግለጫ እያረቀቁ ነው፤

  • + ለጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ለመከላከያ ሚኒስትሩ እና ለሰላም ሚኒስትሯ ለመጨረሻ ጊዜ የሚደርስ ደብዳቤም እያዘጋጁ ነው፤

  • + በባሌ፣ በአርሲ፣ በምሥራቅ ሐረርጌ፣ በድሬዳዋ እና በአዳማ ቤተ ክርስቲያንና ምእመናን፣ የአክራሪዎች እና ነውጠኞች ሰለባ እየኾኑ ነው፤ ቤታቸው እና ንብረታቸው እየተጠቃ ነው፤ አስከፊ እልቂት ማንዣበቡ ተገልጿል።

ምንጭ፦ ሐራ ዘተዋሕዶ

መምህር ዘመድኩን እንዳቀበለን፦

“• በምዕራብ አሩሲ የኮፈሌ ገብርኤል ሰበካ ጉባኤ አባል የነበሩትን አረጋዊ አቶ ተምራት ፀጋዬ ገደሉ፣ ቀጥሎ አባትየው አስከሬን አጠገብ ልጃቸውን አቢቲ ታምራትን ገደሉ ቀጥለው እንደ ልጃቸው ያሳደጉትን የሱቃቸውን ሠራተኛ በሁለቱ አስከሬን አጠገብ አርደው ገደሉ። መኪናዎቻቸውን፣ ንብረታቸውን በእሳት አቃጠሉ።

በመጨረሻም የሟቹን አረጋዊና የልጆቻቸውን አስከሬን ከተማው ላይ እየጎተቱ ሲጨፍሩ ዋሉ። ይሄ ሁሉ ሲሆን የኦሮሚያ ፖሊስና መከላከያ ቆሞ ከማየት ውጪ ምንም አያደርግም ነበር። በተጠና መልኩ በከተማዋ የሚገኙ የክርስቲያኖቹ ንንረትና ቤት በሙሉ በእሳት እንዲወድም ተደረገ።

ይሄ የተዘጋጁበት የዘር ማጥፋት ድርጊት ነው። የሟቾቹ ቁጥር ከዚህም በላይ ይገመታል። ኦርቶዶክስ ኦሮሚያን ይልቀቅ ነው ፉከራቸው።”

ይህን እያየ እንዳለየ የሚሆንና ከዚህ በኋላ ከግራኝ አብዮት አህመድ ጎን የሚሰለፍ ኢትዮጵያዊ፡ ኢትዮጵያዊ ሊሆን አይችልምና እግሩ ይሰበር!!!

________________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: