Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • October 2019
    M T W T F S S
     123456
    78910111213
    14151617181920
    21222324252627
    28293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

የኖቤል ሰላም ተሸላሚው የኢትዮጵያን ሰላም ለማደፍረስ ፋሺስት ቄሮ ሰራዊቱን ይልካል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 21, 2019

ፋሺዝም ተመልሶ መጥቷል

በትናንትናው ዕለት በአዲስ አበባ አቃቂ በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ለመወያየት የተሰበሰቡትን ኢትዮጵያውያን ለመበጥበጥ የተላኩት እነዚህ የዲያብሎስ ልጆች በዚህ መልክ ነበር ህውከት የፈጠሩት። መሪዎቻቸው ግራኝ አብዮት አህመድና ለማ ገገማ ለጣዖት አምልኳቸው(አምልኮተ ስብዕና)ማስተዋወቂያ ይሆናቸው ዘንድ የኖቤል ሰላም ሽልማቱን በሚሊየኒይም አዳራሽ በኬክና በውስኪ ሲያከብሩት ነበር። የረሃብተኛው ቁጥር በጣም እያደገ በመጣበት በዚህ ዘመን፣ በግብር ከፋዩ ገንዘብ፤ በመንግስት ወጭ፣ በመንግስት ሜዲያዎች ብዙ አትኩሮት እየተሰጠው በየሳምንቱ በድግስ ተጠምደዋል። አሁን የሚሌንይም አዳራሹ የእነርሱ ቸርች ሆኗል። የሚገርም ነው በደርግ ጊዜም ገዳዩን ሠራዊት ለመቀለብ ተመሳሳይ የገንዘብ መዋጮ ማሰባሰብ ስራዎች በድግስ መልክ ይዘጋጁ ነበር ፥ ሕዝቡ እየተራበ፣ የወጣቶች ሬሳ በየመንገዱ ለውሻ እየተጣለ።

________________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: