Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • October 2019
    M T W T F S S
     123456
    78910111213
    14151617181920
    21222324252627
    28293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

አዲስ አበቤዎች ከ ጃካርታ ተማሩ | ተዋሕዶ ያልሆነ ከንቲባ እንዳይመረጥ ታገሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 16, 2019

በሙስሊሞች ቁጥር በዓለም የመጀመሪያውን ቦታ የያዘችው ኤንዶኒዥያ፡ በዋና ከተማዋ በጃካርታ፡ አሆክ የተባለው የቻይና ዝርያ ያለው ክርስቲያን ኢንዶኔዢያዊ ለከንቲባነት / አስተዳዳሪነት ሲመረጥ ሙስሊሞቹ የከተማዋ ነዋሪዎች፡ አለመታደል ሆኖ፡ ክርስቲያን ከንቲባ አንፈልግም!የሚል መፈክር በመያዝ ወደ መንግዶች ግልብጥ ብለው ሲወጡና ቁጣቸውን ለሳምንታት ሲያሳዩ ቆይተው ነበር። በአጭር ጊዜ ውስጥም ከንቲባው ከስልጣን እንዲወገድ ብሎም እንዲታሰር አድርገውታል። በጃካርታ አብዛኛዎቹ ነዋሪዎች የጃቫ እና ሱንዳን ብሔረሰቦች አባላትና ሙስሊሞችም ሲሆኑ ከንቲባው ግን ክርስቲያን እና የቻይና ብሔረሰብም አባል ነው። በኢንዶኔዥያ እስከ 300 ብሔረሰቦች ተመዝግበዋል።

85% የሚሆኑት የጃካርታ ነዋሪዎች ሙስሊሞች ናቸው

10 ሚሊየን በላይ ነዋሪዎች ያሏት ጃካርታ በፍጥነት ወደ ምድር እየሰጠመች መሆኑ የኢንዶኔዢያ ባለስልጣናትን አሳስቧቸዋል። የጃካርታን ሥነ ምድራዊ አቀማመጥ የሚያጠኑ ተመራማሪዎች እንደገለጹት ከተማዋ በአውሮፓውያኑ 2050 ሙሉ በሙሉ የምትሰጥም ሲሆን ባለፉት 10 ዓመታት ብቻ 2.5 ሜትር ወደታች ሰጥማለች። ይህ ማለት ደግሞ ከተማዋ በየዓመቱ ከ1 እስከ 15 ሴንቲሜትር ወደታች ትገባለች ማለት ነው።

ሕገወጡና ውርንጭላው የአዲስ አበባ ከንቲባ ታኮ ጎማ የዶክትሬት ዲግሪውን በጃካርታ ኢንዶኔዥያ ቢሠራ ጥሩ ነው፤ አንዲት ከተማ እንዴት ወደታች ትሰጥማለች?” በሚል ርዕስ። LOL!

85% የሚሆኑት የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ተዋሕዶ ክርስቲያኖች ናቸው

አብዛኞቹ የጃካርታ ነዋሪዎች ክርስቲያን የሆነ ከንቲባ አንፈልግም ካሉ፤ አዲስ አበቤዎችም ተዋሕዶ ያልሆነ ከንቲባ አንፈልግም የማለት ሙሉ መብት አላቸውና ተዋሕዶ ያልሆኑ ወረበሎች ደም ሳያስለቅሷቸው ይህን መብታቸውን ለማስከበር እንደ ሙስሊሞቹ መጮህን መታገል ይኖርባቸዋል።

የሙስሊሞቹ ጪኸት፡ በጃካርታ እንደምናየው፡ ወደ ጥልቁ ለመግባትና ወደ ጥፋትም ለመሄድ ሲሆን፣ የክርስቲያኖች ጪኸት ግን ርግቦች ወደ ቤታቸው እንደሚበርሩ፥ እንደ ደመና በመብረርና ወደ ሰማይ ቤት ለመውጣት ነው።

_________________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: