አዲስ አበቤዎች ከ ጃካርታ ተማሩ | ተዋሕዶ ያልሆነ ከንቲባ እንዳይመረጥ ታገሉ
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 16, 2019
በሙስሊሞች ቁጥር በዓለም የመጀመሪያውን ቦታ የያዘችው ኤንዶኒዥያ፡ በዋና ከተማዋ በጃካርታ፡ አሆክ የተባለው የቻይና ዝርያ ያለው ክርስቲያን ኢንዶኔዢያዊ ለከንቲባነት / አስተዳዳሪነት ሲመረጥ ሙስሊሞቹ የከተማዋ ነዋሪዎች፡ አለመታደል ሆኖ፡ “ክርስቲያን ከንቲባ አንፈልግም!” የሚል መፈክር በመያዝ ወደ መንግዶች ግልብጥ ብለው ሲወጡና ቁጣቸውን ለሳምንታት ሲያሳዩ ቆይተው ነበር። በአጭር ጊዜ ውስጥም ከንቲባው ከስልጣን እንዲወገድ ብሎም እንዲታሰር አድርገውታል። በጃካርታ አብዛኛዎቹ ነዋሪዎች የጃቫ እና ሱንዳን ብሔረሰቦች አባላትና ሙስሊሞችም ሲሆኑ ከንቲባው ግን ክርስቲያን እና የቻይና ብሔረሰብም አባል ነው። በኢንዶኔዥያ እስከ 300 ብሔረሰቦች ተመዝግበዋል።
85% የሚሆኑት የጃካርታ ነዋሪዎች ሙስሊሞች ናቸው።
ከ10 ሚሊየን በላይ ነዋሪዎች ያሏት ጃካርታ በፍጥነት ወደ ምድር እየሰጠመች መሆኑ የኢንዶኔዢያ ባለስልጣናትን አሳስቧቸዋል። የጃካርታን ሥነ ምድራዊ አቀማመጥ የሚያጠኑ ተመራማሪዎች እንደገለጹት ከተማዋ በአውሮፓውያኑ 2050 ሙሉ በሙሉ የምትሰጥም ሲሆን ባለፉት 10 ዓመታት ብቻ 2.5 ሜትር ወደታች ሰጥማለች። ይህ ማለት ደግሞ ከተማዋ በየዓመቱ ከ1 እስከ 15 ሴንቲሜትር ወደታች ትገባለች ማለት ነው።
ሕገ–ወጡና ውርንጭላው የአዲስ አበባ ከንቲባ ታኮ ጎማ የዶክትሬት ዲግሪውን በጃካርታ ኢንዶኔዥያ ቢሠራ ጥሩ ነው፤ “አንዲት ከተማ እንዴት ወደታች ትሰጥማለች?” በሚል ርዕስ። LOL!
85% የሚሆኑት የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ተዋሕዶ ክርስቲያኖች ናቸው።
አብዛኞቹ የጃካርታ ነዋሪዎች ክርስቲያን የሆነ ከንቲባ አንፈልግም ካሉ፤ አዲስ አበቤዎችም ተዋሕዶ ያልሆነ ከንቲባ አንፈልግም የማለት ሙሉ መብት አላቸውና ተዋሕዶ ያልሆኑ ወረበሎች ደም ሳያስለቅሷቸው ይህን መብታቸውን ለማስከበር እንደ ሙስሊሞቹ መጮህን መታገል ይኖርባቸዋል።
የሙስሊሞቹ ጪኸት፡ በጃካርታ እንደምናየው፡ ወደ ጥልቁ ለመግባትና ወደ ጥፋትም ለመሄድ ሲሆን፣ የክርስቲያኖች ጪኸት ግን ርግቦች ወደ ቤታቸው እንደሚበርሩ፥ እንደ ደመና በመብረርና ወደ ሰማይ ቤት ለመውጣት ነው።
Leave a Reply