Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • October 2019
    M T W T F S S
     123456
    78910111213
    14151617181920
    21222324252627
    28293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for October 12th, 2019

ዘመነ ሔሮድሳውያን | የኖቤል ሽልማት ለግራኝ አህመድ እና ለአፈወርቂ | ተዋሕዷውያንን ስለሚያጠቁላቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 12, 2019

አዎ! ሽልማቱ በተዘዋዋሪ ለኢሳያስ አፈወርቂም ነው፤ ለአንድ ተዋሕዶ ኤርትራውያን/ ኢትዮጵያውያን ትውልድ መጥፋት ተጠያቂ ለሆነው አውሬ

አዎ! የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ መሆኗን ፊት ለፊት እያየን ነው። ዔሳውያኑ ምዕራባውያን የሚያደንቁን፣ የሚያበረታቱን እና የሚሸልሙን የእነርሱን ጥቅም ስንጠብቅ እና የእነርሱን ዲያብሎሳዊ ፍኖተ ካርታ ተከተልን ስንጓዝ ብቻ ነው።

ታሪክ እየተደገመ ነው

የስካንዲኔቪያውኑ የኖበል ሽልማት ኮሜቴ በኢሉሚናቲዎች ቁጥጥር ሥር እንደሆነ የአደባባይ ምስጢር ነው። ዓለማችንን የሚመሩትና የሳጥናኤል ልጆች የሆኑት ነፃ ግንበኞች እ..አ በ1700ቹ ዓመታት ላይ በጀርመኗ ባቫሪያ ግዛት በአዳም ቫይስሃውፕት አነሳሽነት ፀረክርስትና አቋም በመያዝ ከተደራጁበት ጊዜ አንስቶ በመላው ዓለም የፈላጭ ቆራጭነት ሤራ በመጠንሰስ ላይ ይገኛሉ። በተመሳሳይ መንገድ የሳጥናኤልን ተልዕኮ ቀደም ሲል ሲፈጽሙ የነበሩት እስማኤላውያኑ አረቦች እና ቱርኮች ነበሩ።

እነዚህ ሃይሎች በ1500 ዓመታት ላይ ኢትዮጵያ ሃገራችንንና ተዋሕዶ ክርስትናዋን በግራኝ አህመድ ዘመቻ አማካኝነት ለማጥፋት ጥረት አድርገዋል።

ከፀሐይ በታች ምንም አዲስ ነገር የለምና ዛሬም ተመሳሳይ ጥቃት በሃገራችን እና ሕዝባችን ላይ ሲፈጽሙ በማየት ላይ ነን። እነዚህ የውጭ ጠላቶች አሁንም ከሃዲ ከሆኑት የውስጥ ባንዳዎች ጋር በማበር እየተፈታተኑን ነው። በተደጋጋሚ እንደሚታየው ከሃዲዎቹ መሀመዳውያን, ስልጤዎች እና “ኦሮሞ” የተባሉት ፍየሎች ናቸው። የ1500ቱ የግራኝ አህመድ ወረራ ሞተር የነበሩት መሀመዳውያን፣ ሶማሌዎች ስልጤዎች እና ኦሮሞዎች ነበሩ። በ1800 መጨረሻ እና በ1930ቹ የጣልያን ወረራዎች እንዲሁም በኢትዮጵያና ተዋሕዶ ልጆቿ ላይ በ1970(..)በተካሄደው የቀይ ሽብር ጭፍጨፋ ላይ ቁልፍ ሚና የተጫወቱትም ጡት ነካሾቹ መሀመዳውያኑ እና ኦሮሞዎቹ እንደነበሩ የታወቀ ነው።

..አ በ1935 .ም የፋሺስት ኢጣሊያ መንግስት እናት ኢትዮጵያን ሲወርር ቀጥተኛ ድጋፍ ሲያገኝ የነበረው በድጋሚ ከመሀመዳውያኑ፣ ሶማሌዎች እና ኦሮሞዎች ነበር። ወደ ኢሉሚናቲዎች ተንኮል ስንመለስ፤ ፋሺስት ጣሊያን ኢትዮጵያን በወረረችበት በዚሁ ዓመተ ምሕረት ላይ ፋሺስቱ መሪዋ ቤኒቶ ሙሶሊኒ በስካንዲኔቪያኑ የኖበል ኮሜቴ የሰላም ሽልማት ያገኝ ዘንድ በእጩነት ከተመረጡት ውስጥ ይገኝበት ነበር። አዎ! የሰላም ሽልማት፡ ምክኒያቱም ሙሶሊኒ ተዋሕዶ ክርስቲያኖችን፣ ቀሳውስቱንና ካህናቱን፣ ዓብያተ ክርስቲያናቱን እና ገዳማቱን ለማጥፋት ቃል ገብቶላቸው ነበርና ነው። የእኛ ስቃይ እና ሰላም ማጣት ለእነርሱ በጎነትንና ሰላምን ያመጣልና። “የእኛ ድኽነት ለእነርሱ ኃብት ያመጣል” ብለው ስለሚያምኑ። ሕዝብ ጨፍጫፊዎቹ ሂትለርና ሙሶሊኒም የኖበል ሽልማት እጩዎች ነበሩ።

ጦርነት ሰላም ነው

ታዲያ ዛሬም ለዳግማዊ ግራኝ አህመድ የኖበል ሽልማት ቢሰጡት ብዙም አያስደንቀንም። የጠበቅነው ነው። አብዮት አህመድ በደርግ ዘመን እ..አ በ1976 .ም የተወለደ ነው። ልክ በዚህ ዓመተ ምሕረት ነበር በተዋሕዶ ልጆች ላይ የቀይ ሽብር ዘመቻው የተጀመረው። ከዚህ ጊዜ ጀምሮ አብዮት አህመድ ለሃገረ ኢትዮጵያ መጥፎ ዕድል ይዞ መጥቷል፤ በሚሄድበት ቦታ ሁሉ የእሳት፣ የሞትና የእልቂት ጥላዎች ያንዣብባሉ። (ቀይ ሽብር፣ ባድሜ ጦርነት፣ ሩዋንዳ ዕልቂት፣ የአብያተ ክርስቲያናት ቃጠሎ)

እኔ ቤተ ክርስትያን አላቃጠልኩም: ካህናትን አልገደልኩም: ግፍ አልሰራሁም ስለዚህ ይቅርታ አልጠይቅም” በዓለማችን ላይ እንዲህ የሚናገር ብቸኛ የሃገር መሪ አብዮት አህመድ ብቻ ነው። ይህ የኢትዮጵያውያን ጄነራሎች ገዳይ፣ አረጋውያን አፈናቃይ እና ሃገር ሻጭ ነው ከስዊድናዊቷ ሕፃን ግሬታ ተንበርግ (ሙሉ ሰው አይደለችም – ሮቦት ነገር ነች) ጋር ተፎካክሮ የኖበል ሰላም ሽልማት ያገኘው። ያለምክኒያት አልነበረም ሲኖዶሶቹን “ያስታርቅ” ዘንድ ፈጥኖ የተላከው፣ ያለምክኒያት አልነበረም ወደ ኤርትራ የተላከው፣ ያለምክኒያት አይደለም ካቢኔቱን በሴቶች የሞላው፣ ያለምክኒያት አይደለም በአለም የመጀመሪያውን “የሰላም ሚንስቴር” እንዲያቋቋም ብሎም ሴት እና ሙስሊም ሚንስትር እንዲሾም የታዘዘው። ዋው! የኢትዮጵያ የሰላም ሚኒስቴር/ቤት መሆን የሚገባትማ የተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ነበረች

ሁሉም ነገር በደንብ የተቀነባበረ መሆኑን የሚያሳየን ሌላ ነገር፤ በኖቤል ሽልማቱ ዋዜማ የተካሄደው የምኒልክ ቤተመንግስት ምረቃ ስነ ሥርዓት ነበር። ልብ አልን? ከተጋባዦቹ መካከል “ከሴም ሰፋሪዎች የፀዳችውን የወደፊቷን ኩሻዊት ምስራቅ አፍሪቃ” ለመመስረት የሚረዱት ኪስዋሂሊ ተናጋሪዎቹ የኬኒያ፣ ኡጋንዳና መሰሎቻቸው መሪዎች ነበሩ። ጃምቦ ጆቴ!

በነገራችን ላይ፤ ይህን ቤተመንግስት “ለማሳደስ” ገንዘቡ የተገኘው ከተባበሩት የአረብ ኤሚራቶች መንግስት ነው። ታሪካዊ ጠላቶቻችን የሆኑት አረቦች ለቤተመንግስት ማሳደሻ ገነዘብ ይሰጡናል፤ የሚገርም ነገር አይደለምን?! ዓላማቸው ግን ጠለቅ ያለ ነው። አብዮት አህመድ በምኒሊክ ቤተመንግስት ቅጥር ግቢ ብዙ ምስጢሮች እንዳሉ ተነግሮታል፤ ከታሪካዊ ጠላቶቻችን የተደበቁ ቅርሶችና ኃብቶች እዚያ እንደሚገኙ ተጠቁሟል የሚል እምነት አለኝ። ግቢው በየቦታው ተቆፋፍሮ ይታያል። እኔ የምጠረጥረው ጽላቶች ነው፤ ግቢው ውስጥ ከጠላት የተደበቁ ታቦታት/ ጽላቶች ይኖሩ ይሆናል፤ ያለምክኒያት ቤተመንግስቱን “ለማደስ” አልተነሳሱም፤ ያለምክኒያት ከአረቦች ገንዘብ አልተቀበሉም። እንደሚታወቀው የሳውዲው ወኪል ሸህ መሀመድ አላሙዲን ፍልውሃ አካባቢ የሚገኘውን ሸረተን ሆቴልና መስጊዱን ሲገነባ እዚያ ክቡር የሆኑና ከግራኝ አህመድ የተደበቁ ታቦታት እንደሚገኙ በወቅቱ በነበሩት የመንግስት ባለሥልጣናት ተጠቁሞ ስለነበር ነው። እነዚህን ታቦታት አውጥቷቸው ይሆን?

ሔሮድሳውያን የመጥምቁ ዮሐንስ አንገት ቆራጮች የተዋሕዶ ልጆችን አንገት በመቁረጥ ላይ ናቸው

የአለማችን ፈላጭ ቆራጮች የሆኑት ሉሲፈራውያኑ ወቅታዊ አጀንዳ የማይፈልጓቸውንና አደገኛየሚሏቸውን ሕዝቦች (ክርስቲያኖችን) ቁጥር ቅነሳ ነውና የብዙ ሚሊየን ኢትዮጵያውያንን ሕይወት በድጋሚ ለመቅጠፍ የቀይ ሽብር ዘመን ተመልሶ እንዲመጣ እነ ገዳይ አብይን በማበረታት ላይ ናቸው። አዎ! ዳግማዊ ግራኝም እንደ መንግስቱ ኃየለ ማርያም “ኢትዮጵያ ትቅደም!” በማለት ዲያብሎሳዊ ዓላማውን በማስተገበር ላይ ይገኛል። አሁን የሚታየው የብሔር ግጭት ለዋንኛው ግጭት መንደርደሪያ ነው፤ ዋናው ጦርነት መንፈሳዊ ውጊያ ነው፤ የሃይማኖት ጦርነት ነው። በሁለት አምልኮዎችና አማልክት መካከል የሚደረግ ጦርነት ነው። ዋናው ፍልሚያ በ ኢትዮጵያ አምላክ በእግዚአብሔር እና በዲያብሎስ ዋቄዮአላህ ፣ በቃየል እና በአቤል(ሴት)፣ በእስማኤልና በይስሐቅ፣ በዔሳው እና በያዕቆብ መካከል ነው እየተካሄደ ያለው።

ገዳይ ግራኝ አብይ አህመድ የኖቤል ሽልማት የተሰጠው ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን እንዲጨፈጭፍላቸው መሆኑን በፍጹም አንጠራጠር። ተዋሕዶ ክርስትና በም ዕራባውያኑ ዔሳውያን እና በምስራቃውያኑ እስማኤላውያን የምትጠላ የሳጥናኤል ጎል ነች።

__________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: