ኢትዮጵያ በእግዚአብሔር የተመሰረተችና በቅዱሳን ቃል ኪዳን የተጠበቀች፤ ከሁል በላይ ደግሞ የእመቤታችን አስራት አገር ናትና ሃገራችንን አይተዋትም
ዘመን አልፎ ዘመን ሲተካ
ሳር ቅጠሉ ሁሉ ሲፈካ
ዝናም በሙቀት ሊተካ
ብርሃን ጨለማን ሲተካ
እንቁጣጣሽ፡ እንቁጣጣሽ!!
ደህና ጊዜን ይዘሽ ደግሞ ደግሞ ያምጣሽ።
እርቅ ነው ፍቅር ነው ለኛ አዲስ ዘመን፡
የሚታረቀውን እናቀናለን፡ አረሙን እንነቅላለን።
አዲሱ ፪ሺ፲ ዓመት
የበረከት፣ የፍቅርና የሰላም ይሁንልን
እንቁጣጣሽ
እንቁጣጣሽ በያመቱ ያምጣሽ!
እንኳን ከዘመነ ሉቃስ
ወደ ዘመነ ዮሐንስ በሰላምና
በጤና አሸጋገረን!
መልካም አዲስ አመት!
ብሩክ አዲስ ፪ሺ፲፪ አመት – Happy Ethiopian New 2012 Year!
መጭውን ፳፻፲ ወ ፪ ዓ.ም አመት፡ የሰላም፣ የፍቅር፣ የጤና እና የደስታ ዘመን ያድርግልን !!!