Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • August 2019
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    262728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for August 28th, 2019

ዘመነ ዮሐንስ | የሉሲፈር ዘመዶች በኢትዮጵያ ተገኙ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 28, 2019

የሉሲፈር ጉዳይ ነውና የአውሮፓውያኑን ቀን አቆጣጠር ልጠቀም። በ 2016 (...) በ ናይትድ ስቴትስ ውስጥ በሚገኘው ክሊቨላንድ የተፈጥሮ ሣይንስ ቤተመዘክር፥ በሰው ዘር አመጣጥ ጥናት ክፍል ኃላፊ የሆኑት /ር ዮሐንስ ኃይለ ሥላሴ “በሚያስደንቅ ሁኔታ የተሟላ” ቅሪተአካላት፡ ሉሲ/ ድንቅ ነሽ ተገችታበት በነበረበት የአፋር ቦታ አካባቢ አገኘን ይላሉ። እድሜውም ሶስት ሚሊየን ስምንት መቶ ሽህ ዓመት ነው ተብሏል። መጠሪያው ላኪ/ Lucky ሆኗል። Lucy – Lucky, „k“ ሲነሳ Lucy ይሆናል።

በቅድመታሪክ ጥናት የመስክና የቤተመኩራ መስክ ሰፊ ምርም ያደረጉት ዶ/ር ዮሐንስ ኃይለሥላሴ እስካሁን በተገኙ መረጃዎች እና ጥናቶች መሰረት ኢትዮጵያ የዘመናዊው ብቻ ሳይሆን በአጠቃላይ የሰው ዘር መገኛ መሆኗን ይገልጣሉ።

ኢትዮጵያዊው “ሉሲ” (እድሜዋ 3.2 ሚሊየን ዓመት) ..አ በኅዳር 24 / 1974 .ም ነበር የተገኘችው። እንግዲህ ሉሲ በተገኘችበት ዓመት ሦስት ወራት ቀደም ሲል እ..አ በመስከረም 12 / 1974 .ም፤ ግርማዊ ቀዳማዊ አፄ ኃይለ ሥላሴ ከኤርትራ በመጣው ጴንጤ ጄነራል አማን አንዶም ተተኩ። ያውም በዕለተ ቅዱስ ዮሐንስ። ዶ/ር ሀይሌ ላሬቦ በቀደም ዕለት ከአፄ ኃይለ ሥላሴ መስተዳደር በኋላ ኢትዮጵያ ጠንካራ አገር እንዳትሆን መንግስቷ ከጦርነት እንዳይላቀቅ ማድረግ አለብን” ማለታቸው ትክክል ነው። ነጠብጣቦቹን እናገናኝ፦ ቅዱስ ዮሐንስ + አፄ ኃይለ ሥላሴ + /ር ዮሐንስ ኃይለ ሥላሴ

በነገራችን ላይ፡ ሉሲየሚለው ስያሜ የተሰጠው፡ አግኝቷል የተባለው አሜሪካዊ ተመራማሪ፡ ዶናልድ ዮሃንሰን Donald Johanson (ስሙ የ ዮሐንስ ልጅ ማለት ነው) ቅሪተአካላቱን ባገኘበት ወቅት “ሉሲ ከአልማዝ ጋር በሰማይ” / “Lucy in the Sky with Diamondsበመባል የሚታወቀውን የእንግሊዝ የሙዚቃ ቡድን ቢትልስ/ Beatles ዘፈን እያዳመጥኩት ስለነበር ነው ብሏል። የሙዚቃ ቡድኑ ደግሞ ይህን ዘፈን ያወጣው ለሉሲፈር ነው። ሰይጣን አምላኪዎች ይህን የቢትልስ ዝማሬ በጣም ይወዱታል፤ በሰይጣናዊ ሥነ ሥርዓቶቻቸው ላይ ዛሬም ሲዘምሩት ይሰማሉ። በድብቅ ሉሲፈር ከአጋንንት ጋር በሰማይ / Lucifer In The Sky With Demons” መሆኑ ነው።

[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፲፬፥ ፲፪፡፲፭]

አንተ የንጋት ልጅ አጥቢያ ኮከብ ሆይ፥ እንዴት ከሰማይ ወደቅህ! አሕዛብንም ያዋረድህ አንተ ሆይ፥ እንዴት እስከ ምድር ድረስ ተቈረጥህ! አንተን በልብህ። ወደ ሰማይ ዐርጋለሁ፥ ዙፋኔንም ከእግዚአብሔር ከዋክብት በላይ ከፍ ከፍ አደርጋለሁ፥ በሰሜንም ዳርቻ በመሰብሰቢያ ተራራ ላይ እቀመጣለሁ፤ ከዳመናዎች ከፍታ በላይ ዐርጋለሁ፥ በልዑልም እመሰላለሁ አልህ። ነገር ግን ወደ ሲኦል ወደ ጕድጓዱም ጥልቅ ትወርዳለህ።

[ንቢተ ሕዝቅኤል ምዕራፍ ፳፰፥፲፫ ]

በእግዚአብሔር ገነት በዔድን ነበርህ፤ የከበረ ዕንቍስ ሁሉ፥ ሰርድዮን፥ ቶጳዝዮን፥ አልማዝ፥ ቢረሌ፥ መረግድ፥ ኢያስጲድ፥ ሰንፔር፥ በሉር፥ የሚያብረቀርቅ ዕንቍ፥ ወርቅ፥ ልብስህ ነበረ፤ የከበሮህና የእንቢልታህ ሥራ በአንተ ዘንድ ነበረ፤ በተፈጠርህበት ቀን ተዘጋጅተው ነበር።

ከአምስት አመት በፊት ሉሲ / Lucy“ የተባለና ከኢትዮጵያዋ ሉሲ/ Lucy ጋር የተያያዘ ፊልም ተሠርቶ ነበር። የፊልሙ ዋና ተዋናይት ታዋቂዋ ስካርሌት ዮህናሰን / Scarlett Johansson ( ዮሐንስ ልጅ) ናት። ከዶናልድ ዮህንሰን ጋር ስጋዊ ዝምድና የላትም። ዮሐንስ + የዮሐንስ ልጅ + /ር ዮሐንስ ኃይለ ሥላሴ።

መጭው ዘመነ ዮሐንስ ነው፤ ብዙ ተዓምራትን የምናይበት ድንቅ ዘመን ነው የሚሆነው

_____________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Ethnicity, Genetics & Anthropology, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በመርከብ ተሳፍረው ሲጓዙ የነበሩት ሁሉም ሲሞቱ የኦነጉ ፖለቲከኛ ብቻ ተርፎ ሬሳቸውን ወደ ባሕር ለመወርወር በቃ | ታምኑታላችሁን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 28, 2019

መሀመድ አደም ኦጋግ ከስደተኞች ጀልባ የተረፈው ሰው ነበር ፡፡ ሊቢያን ለቀው ሲወጡ በመርከብ ተሳፍረው 15 ነበሩ ፡፡

በመርከብ ተሳፍረው የነበሩት አስራ አምስት ሰዎች ወንድ እና ነፍሰ ጡር ሴት ከጋና ፣ ሁለት ወንዶች ከኢትዮጵያ እና 11 ሶማሊያን ያቀፉ ናቸው፡፡

በታሪኩ መሠረት እያንዳንዱ ስደተኛ ከሊቢያ ወደ አውሮፓ ክፍት በሆነው ሞቃታማ የማዕከላዊው ሜድትራንያን ባህር ጉዞው ለአንድ አዘዋዋሪ 700 ዶላር እያንዳንዳቸው ከፍለው ነበር፡፡

መሀመድ ኦጋ የሚከተለውን ተናግሯል፦

11 ቀናት በባህር ላይ ነበርን፡፡ በመሃል የባህሩን ውሃ መጠጣት ጀመርን ፡፡ ከአምስት ቀናት በኋላ ሁለት ሰዎች ሞቱ፡፡ በየቀኑ ሁለት በተጨማሪ ይሞታሉ። ”

አንድ በአንድ ፣ በጀልባው ላይ የነበረ ሰው ሁሉ ይሞታል ፣ እኔና ሶማሌው እስማኤል ብቻ ተረፍን፡፡ እስማኤልም አለአሁን ሁሉም ሰው ሞቷል ፡፡ ለምን እንኖራለን፤ አብረን እንሙት አለኝ፡ እኔ ግን አይሆንም አልኩት”

አሁን በጀልባው ውስጥ ሁሉም ሞቱ ፡፡ ፀሐያማና ሞቃታማ ነበር። ምግብም ሆነ ውሃ አልነበረንም፡፡ ከእስማኤል ጋር ሆነን አስከሬኖቹን አንድ በአንድ ወስደን ወደ ባህሩ ወረወርናቸው፡፡ አስከሬኖቹ መሽተት ጀመረው ነበር። ከዚያም እስማኤልም ሞተ፣ አላህ እኔን ብቻ በተዓምር አተረፈኝ”

ባሕር ውስጥ ህይወታቸው ላለፈው ምስኪኖች ነፍሳቸውን ይማርላቸው።

በጣም ይገርማል፦ ግን መሀመድ ኦጋ በእነርሱ ሞት ምን ዓይነት ሚና ተጫውቶ ይሆን? አንድ የኦሮሞ ነጻ አውጭ ግንባር ፕለቲከኛ በአሁኑ ሰዓት ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ ይፈራል እንዴ? እንደው ይህ እንዴት ሊታመን ይችላል? መወሻከት አይሆንበትምን? እንደሚመስለኝ ምናልባት ከእስማኤል ጋር ሆኖ መርዞ የገደላቸውን መንገደኞች ወደ ባሕር ወርውሮ ከጨረሰ በኋላ ምስክር እንዳይሆን እስማኤልንም ገድሎ ወደ ባሕሩ ወርውሮት ይሆናል፤ ከዚህ በፊትም ተመሳሳይ አሳዛኝ ክስተት ወደ የመን በሚጓዙ ብዙ ኢትዮጵያውያን ላይ ታይቷል ፥ እኔ በበኩሌ ይህን ሰው አላምነውም፤ ማንኛውንም የኦነግ ፖለቲከኛ ነኝ የሚል ሰው ለማመን ያዳግተኛል፤ እነዚህን ሰዎች ከፍተኛ የሆነ የመንፈሳዊ ቀውስ ገጥሟቸዋል፤ ከእነ መሪዎቻቸው ሁሉም ታመዋል፣ ተረብሸዋል፣ አብደዋል፤ ምን ይሻላቸዋል?

ቢቢሲ ካወሳቸው ነገሮች መካከል፦

ራሱን የቀድሞው አመፀኛ ቡድን የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ፖለቲከኛ እንደሆነ የገለፀው የ 38 ዓመቱ መሀመድ ኦጋ ፣ ከጀርመን ወዳጆቹ ጋር ከተገናኘ በኋላ ነበር ጉዞውን ለማድረግ የወሰነው፡፡”

(38-year-old Oga, who describes himself as an exiled Ethiopian politician from former rebel group, the Oromo Liberation Front, said he decided to make the journey after he was contacted by friends from Germany.)

መሀመድ ኦጋ እንደ ቢቢሲ ገለፃ የቀድሞው አመፀኛ ቡድን ኦነግ አባል ነው፤ ኦነግ በኢትዮጵያ ሕገ ወጥ ስለሆነ ወደ ኢትዮጵያ ከተመለሰ በቁጥጥር ስር እውላለሁ፣ እታሰራለሁ ብሎ ሰግቷል፡፡

(Mohammed Oga, according to the BBC, believes he faces arrest if he returns to Ethiopia because his former rebel group is outlawed.)


No Food, Water And Fuel: The Horrific Journey Of 15 Migrants From Libya To Europe As Told By Lone Survivor


Mohammed Oga

Mohammed Oga was the only one who survived on the voyage from Libya to Europe. There were fifteen people on board, including a pregnant woman

First, their fuel ran out. Next, was their food. And then their water. And then one by one, fourteen out of the fifteen people (including a pregnant woman) on the canoe they were aboard, took their last breath and were toppled overboard.

Mohammed Adam Oga, the lone survivor, was spotted and picked up in Maltese waters on Monday, August 19, after the European Border and Coast Guard Agency, Frontex, spotted a dinghy adrift at sea, reports the BBC.

Footage of the rescue by Malta’s armed forces showed Oga slumped over a man’s body before he was airlifted to hospital.

According to the story, each migrant had paid a smuggler $700 to aid them in making the journey from Libya to Europe in the open sea and in the scorching heat of the Central Mediterranean, which is one of the deadliest stretches of water in the world.

38-year-old Oga, who describes himself as an exiled Ethiopian politician from former rebel group, the Oromo Liberation Front, said he decided to make the journey after he was contacted by friends from Germany.

He told the Times of Malta that once in Libya, he met a Somali named Ismail and together they arranged their passage via a smuggler.

And then, on August 1, having been given the GPS and showed where to head towards, they set off from the Libyan city of Zawia, 45km (28 miles) west of the capital, Tripoli, he said.

The fifteen people on board comprised of a man and a pregnant woman from Ghana, two men from Ethiopia, and 11 Somalis, he added.

Mohammed Oga described the moment after which they run out of fuel, food and water, as a desperate situation as they tried in vain to get help from boats and helicopters passing by.

We were at sea for 11 days. We started drinking sea water. After five days, two people died. Then every day, two more died.”

Oga described his survival as a ‘God-sent.’

God sent the Maltese to save me,” he told Times of Malta, while being attached to a drip and too weak to walk.

Narrating his ordeal to the Times of Malta, Oga demonstrated, by slowly closing his eyes, how each fellow passenger of his died.

One by one, almost everybody on the boat died, leaving him with Ismail. “Ismail said, ‘Everyone is dead now. Why would we live?”

They died in the boat. It was sunny, hot. No food and no water. Ismail said we should put the bodies in the sea. We took the bodies and threw them in the water. The bodies were smelling.”

Rubber Boat

A critically ill Mohammed leans over the dead body of his friend Ismail before the rescue on Monday

Oga narrated how at one point, Ismail became frustrated, going as far as asking that they both die together but he refused. Not long after that, Ismail also died.

He remembers the last days of his journey like being a dream although he does not remember his rescue and was unaware that Ismail had died.

Mohammed Oga, according to the BBC, believes he faces arrest if he returns to Ethiopia because his former rebel group is outlawed. He left 15 years ago, first for Eritrea and then Sudan, and wants to travel to the UK.

According to the UN, 839 people have died trying to cross the Mediterranean, making it the most dangerous sea route for refugees and migrants in the world.

Mohammed is one of more than 40,000 people who have survived crossing the treacherous Mediterranean to Europe’s coasts this year, including 1,000 to Malta.

ምንጭ

____________________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | 3 Comments »

ቅሌታማዋ ሶማሊት ኢልሃን የሌላ ሴት ባል ስታማግጥ ተያዘች | እንዲህ አጋልጣቸው!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 28, 2019

የሰውዬው ሚስት ባሌን ታማግጣለች በማለት ኢልሃንን ወነጀለቻት!

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፺፥፪፯]

ኃጢአተኞች እንደ ሣር ሲበቅሉ ዓመፃ የሚያደርጉ ሁሉ ሲለመልሙ፥ ለዘላለም ዓለም እንዲጠፋ ነው።”

እውነት ሙስሊሞች እንደሚሉት የሻሪያ ህግ ይህን መሰሉን አመንዝሮ በጥብቅ የሚቃወም ከሆነ እስኪ ለኢልሃን ኦማር ፋትዋ ይስጧትና በድንጋይ ወግረው ይግደሏት! ወይስ እንደሚሉት የእስልምናን አጀንዳ ለማራመድ ነው የምትሸረሙጠው?! እስኪ እናያለን!

በጣም የሚገርመው ደግሞ “ሂጃብ የምለብሰው ለአላህ ስል ነው፤ እስልምናን ለማስተዋውቅ ነው” የምትልዋ ሴት ሚስት እንዳለው የምታውቀውን ወንድ ታማግጣለች። ግብዝ፣ ቀጣፊ፣ አስመሳይ፣ ወስላታ፣ የዲያብሎስ ልጅ!

ለነገሩማ በእስልምና መሀመድ ጊዚያዊ ጋብቻን(ሽርሙጥናን)ፈቅዷል “ሙጣ” ይባላል። በሳውዲ አረቢያ እና ኢራን የሽርሙጥና ባሕል በሚያስገርም ብዛት ተስፋፍቷል። ይህን ያንብቡ።

ኢልሃን ኦማር ከሰዶማዊ ወንድሟ ጋር መጋባቷን የሚያረጠውን ሰነድ ቀደም ሲል አይተን ነበር፤ ኢልሃን ኦማር ከሰዶማዊ ወንድሟ ከ አህመድ ኤልሚከ ጋር በመጋባቷ እና ለግብረሰዶማውያን ቅርርብ ስላላት ነው የተወካዮች ምክር ቤት አባል ለመሆን የበቃችው። የሴትዮዋ ወንጀል ተዘርዝሮ አያልቅም፤ እዚህ ለመድረስ ብዙ ሕገወጥ የሆኑ ወንጀሎችን እየሰራች ነው የተጓዘችው። ባለፈው ጊዜ የፌዴራል ግብርን(IRS)አስመልክቶ የማጭበርበሪያ ወንጀል ስለሰራች የጥቂት ገንዘብ መቀጮ እንድትከፍል ታዛ ነበርባለፈው ወር ላይ ደግሞ የመጀመሪያ ባሏን እና የልጆቿን አባት ለሁለተኛ ጊዜ መፍታቷን አሳውቃ ነበር። ባጠቃላይ ለሦስተኛ ጊዜ ስትፋታ ነው። ይህን ባሳወቀች ማግስት ቪዲዮው ላይ የሚታየውን ባለትዳር ወንድ አማገጠች። እኔና እናንተ እሷ የሠራችውን ዓይነት ወንጀል ሠርተን ቢሆን ወይ የሚሊየን ዶላር መቀጮ እንድንከፍል እንገደድ ነበር፣ ወይ ወህኒ ቤት እንገባ ነበር ካልሆነ ደግሞ ወዲያውኑ ከአሜሪካ ተጠርፈን ነበር። ሴትየዋ ግን ከመንግስት ሰራተኝነቷ እንኳን እስከ አሁን ድረስ አልተወገደችም። ዋው! የዛሬዋ ዓለማችን ሰይጣን የሚመራት የወንጀለኞች፣ የአመንዛሪዎችና ግብረሰዶማውያን ዓለም መሆኗ ይህ ጥሩ ማስረጃ ነው።

ግን አየን አይደል የአምንዝራ እና ግብረሰዶማውያን አምላክ አላህ እንደሆነ። ለዚህ እኮ ነው በተለይ የመንፈሳዊ ሕይወትን በሚመለከት ምድረ በዳ በሆነችው የሚነሶታ ግዛት የዋቄዮአላህ ልጆች የሆኑት ሶማሌዎች እና ኦሮሞዎች በብዛት ለመኖር የወሰኑት። ሚነሶታ = ሚኒኦሮሚያ + ሚኒሶማሊያ

አጋልጣቸው አምላካችን፤ እንዲህ አጋልጣቸው ጠላቶችህን!!!

በአንድ በኩል የኢሊሃን ኦማር ወደ አሜሪካ ምክር ቤት መግባት በጣም ጥሩ ነገር ነው፣ በአንድ በኩል የአብዮት አህመድ ስልጣን ላይ መውጣት በጣም ጥሩ ነገር ነው፣ በአንድ በኩል የጀዋርና ጀራቶቹ በሜዲያ ላይ ብቅ ብቅ ማለት እጅግ በጣም ጥሩ ነገር ነው። ለምን? ምክኒያቱም ፈጠነም ዘገየም ማንንታቸውን በግልጽ ለማየት ያስቸለን ዘንድ ጥሩ አጋጣሚ ይፈጥርልናል እና ነው። ብዙዎች እውሮች ስለሆኑና በአጉልቶ ማሳያ መነጽር እንዲያዩ ካልተደረጉ በቀር ትንሽ እንኳን አይተው ለማመን የሚቸገሩ ስለሆኑ ነው። አማላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስጋ በመልበስ ወደ ዚህች ምድር ላይ የመጣው ከሃጢአታችን ሊያድነን እና አየተን ለማመን እንችል ዘንድ ነው። አባቶችና እናቶች እየተሰውልን ያሉት እኮ ጠላታችን ዲያብሎስን እና ጠላቶቻችንን ለይተን ለማየት፣ ለማወቅና ለመጋፈጥ አሻፈረን ስለምንል ነው ፥ አብያተ ክርስቲያናት እየተቃጠሉ ያሉት እኮ እኛ ከእንቅልፋችን ነቅተን “በቃን! አትንኩን!” በማለት ሰላማዊ ሰልፎችን ለማዘጋጀት ፈቃደኞች ስላልሆንን ነው።

ባጭሩ፤ የቤተክርስቲያናችንን የፈተና እና የሕዝባችንን የስቃይ ጊዜ በማራዘም ቁልፍ ሚና የሚጫወቱት አይን እያላቸው የማያዩት ፤ ጆሮ እያላቸው የማይሰሙት ወገኖች ናቸው። መጥፎውን ሽሹ መልካሙን እሹ!

[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፮፥፬]

ክፉና አመንዝራ ትውልድ ምልክት ይሻል

___________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: