Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • August 2019
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    262728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

ፒኖኪዮ አህመድ | ስለ ኢትዮጵያ መዋሸት ሱስ የሆነበት ቀጣፊው ጠ/ ሚንስትር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 4, 2019

አፍንጮ” ወይም “ፒኖኪዮ” በመባል የሚታወቀው ጣልያናዊ የልጆች መጽሐፍ ምስል ከአሻንጉሊትነት ወደ ሰውነት(ወንድ ልጅ)መለወጥ ይመኛል – ግን ውሸት ሁሌ ሱስ ስለሆነበት በዋሸ ቁጥር አፍንጫው ያድግበታል፤ ይህም ሰለሚያሳፍረው ለመማርና ከውሸት ለመራቅ ይታገላል።

ቁርአን በግልጽ “አላህ አታላይ ነው” ይላል። በእስልምና ሙስሊሞች ለአላሃቸው ሲሉ መዋሸት እንደሚችሉ (ታኪያ) ፈቃዱን ሰጥቷቸዋል። ክርስቲያኖችን እና አይሁዶችን ማታለል፣ መስረቅ፣ መዋሸትና መግደል ይፈቀድላቸዋል። “ከዘመድህ ውለድ፣ ዋሽ፣ አታል፣ አምታታ፣ ስረቅ፣ ግደል!” የሚል ብቸኛ የዓለማችን ብልሹ ሃይማኖት ቢኖር እስልምና ብቻ ነው።

አብዮት አህመድም ያው ይገድላል፣ ያምታታል፣ ያታልላል፣ ይሰርቃል፣ ኡ! ! እስከሚያሰኝ ድረስ ደግሞ ደጋግሞ ሐሰት ይናገራል። ሰውዬው ልክ እንደ ፒኖኪዮ(አፍንጮ)ወደ ሰውነት ለመለወጥ የሚሻ የሉሲፈራውያኑ አሻንጉሊት ነው። ፒኖኪዮ ከስህተቱ ለመማር ሲሞክር ፥ “አልማርባዩ” አብዮት ግን ሐሰት፣ ሐሰትና ሐሰት ብቻ ነው የሚያውቀው፡ ስለዚህ ሁሌ አሻንጉሊት ሆኖ ይቀራል።

[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፰፵፥፬ ]

እናንተ ከአባታችሁ ከዲያብሎስ ናችሁ የአባታችሁንም ምኞት ልታደርጉ ትወዳላችሁ። እርሱ ከመጀመሪያ ነፍሰ ገዳይ ነበረ፤ እውነትም በእርሱ ስለ ሌለ በእውነት አልቆመም። ሐሰትን ሲናገር ከራሱ ይናገራል፥ ሐሰተኛ የሐሰትም አባት ነውና።

_____________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: