Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 30, 2019
ከወር በፊት አቡነ ጴጥሮስ መታሰቢያ ኃውልት ሥር እሳት መቀስቀሱን ገና አሁን መስማቴ ነው፤ እንዴት ይህን በጊዜው አልሰማነውም? የተቀሰቀሰው እሳት ከየት መጣ? ማን ቀሰቀሰው? የዜና ማሠራጫዎች ለማይረባ ነገር ሃያ አራት ሰዓት ይቅበጣጥራሉ፤ አስፈላጊ ለሆኑ ነገሮች ላይ ግን ጭጭ። ለምንድን ነው በሲዳማ ስለ ቤተክርስቲያን የእሳት ቃጠሎ ጅሃድ እስካሁን ምስሎችንና መረጃዎችን ለማግኘት ያልቻልነው? እስኪ ተመልከቱ ስለ ችግኝ ተከላው ጉዳይ ምን ያህል አትኩሮት እንደሰጡት። በጉዳዩ ላይ ሁሉም አካላት(ቤተ ክህነትን ጨምሮ)ሁሉም ፈጥነው ህዝብን ለማነሳሳት በቁ ፤ ባጭር ጊዜ ውስጥ ጊዜአቸውን፣ ጉልበታቸውና ገንዘባቸውን መስዋዕት አድረገው ለተከላው እንዴት መነሳሳታቸውን ስናይ እራስ ያስነቀንቃል።
_____________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: መታሰቢያ ኃውልት, ሰማዕት, ቤተ ክርስቲያን, ችግኝ, አቡነ ጴጥሮስ, አዲስ አበባ, ኢትዮጵያ, የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት, Ethiopian Orthodox Tewahedo Faith | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 30, 2019
ናቢላ ማክራም የተባለቸው ሚንስትሯ ካናዳን ስትጎበኝ በእጇ የመታረድ ምልክት ታሳያለች፡፡ ይመልከቱ!
የዴሞክራሲያዊ መብታቸውን ተጠቅመው በግብፅ ውስጥ የሰብአዊ መብት ጥሰትን ለመንቀፍ ለሚሞክሩ የካናዳ ዜጎች የካናዳ ባለሥልጣናት ምን ያደርጉ ይሆን?
መግለጫው የቀረበው በቶሮንቶ ከተማ ከሚኖሩ ግብፃውያን–ካናዳውያን ጋር በተደረገ አንድ ውይይት ወቅት ነው፡፡ ሰው ያጨበጭባል!
የትነው ተመሳሳይ ነገር ሲነገር የተገዙት አድማጮች ሲያጨበጭቡ ሰምተን የነበረው? አዎ! አብዮት አህመድ በእስክንድር ነጋ ላይ ሲዝት።
የሰይጣናዊ አዕምሮ መቆጣጠሪያ መርሃ ግብር መሠረት የሆነው ዒላማዊ የማህበራዊ ቅኝት መመሪያዎች፦
-
+ ከብዙዎቹ (ከብቶች) ጋር ሂድ
-
+ ከከብቶች ተለይተህ አትቁም
-
+ አትከራከር፤ ጀልባውን አታናውጥ
-
+ ባለሥልጣንን አትጠይቅ
-
+ አብረህ ሂድ፣ ተስማማ ፥ አሊያ ትገለላለህ
-
+ ዝም በል እና ተቀላቀል/ ተደመር
-
+ መሪዎችህ እና መገናኛ ብዙኃን የሚነግሩህን ነገር ሁሉ እመን
-
+ ማን ነህና ነው ነገሮችን የምትጠይቅ?
_____________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia | Tagged: አምባጋነኖች, አብይ አህመድ, እኔ ብቻ, ዛቻ, የኢሚግሬሽን ሚንስትር, ግብጽ, ጦርነት, ፖለቲከኞች | Leave a Comment »