Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • July 2019
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for July 15th, 2019

በኢትዮጵያ ላይ የመጣውን ነውጥ የሚመራው የክርስቶስ ተቃዋሚው ሙላ ሁሴን ኦባማ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 15, 2019

ባራክ ሁሴን ኦባማ ከግብጹ ፕሬዚደንት ሙርሲና ሽህ አላሙዲን ጋር በማበር መለስ ዜናዊንና አቡነ ጳውሎስን አስገደለ፣ ኃይለማርያም ደሳለኝን ሾመ፣ በደቡብ ኢትዮጵያ የሚገኙትን ክፍለ ሃገራትና የህዳሴ ግድብ የሚገኝበትን ቤኒሻንጉል ጉሙዝን በኢንቨስትመንት መልክ ለአረቦች እንዲተላለፉ አደረገ፣ አብዮት አህመድን ለሹመት መረጠ፣ እነ ጄነራል አሳምነውና ሰዓረን አስገደለ።

እነዚህ ለአረብ ባለኃብቶች በኮንትራት መልክ የተሰጡት ክፍለ ሃገራት ሞቅ ያለ ብጥብጥ በሚነሳበት ወቅት ለመቶ ዓመት የተኮናተርነውን ንብረታችንን መጠበቅ አለብን በሚል ሰበብ ወታደሮቻቸውን በመላክ በቅኝ ግዛት መልክ መቆጣጠር ይጀምራሉ፤ ግብጽ ግድቡን በቤኒሻንጉል የተሠራውን ግድብ ትቆጣጠራለች፤ (ልክ ጅቡቲ ከመቶ ዓመታት በፊት ከኢትዮጵያ እንድትለየቸው) በጦርነትና ረሃብ በሞራልና በአካል የደከመው ኢትዮጵያዊ ወይ ይሞታል አሊያ ደግሞ ወደ እነዚህ በኢትዮጵያ አዲስ የአረብ ግዛቶች በባርነት ለመኖር እንዲመርጥ ይገደዳል። ቱርክ በሐረር የሚገኙትን ትምህርት ቤቶቼን ልውረስበማለት እንዴት እንደምትቁነጠነጥ ሰሞኑን እያየን ነው።

የኦባማ ወኪል የሆነው ገዳይ አልአብይ ባሕር ዳር ላይ ጎረቤት ሃገራት ሊረዱን ፈልገው ነበርማለቱ ከዚህ ጋር በተቆራኘ አንድ በደንብ የተቀነባበረ ዲያብሎሳዊ ሤራ እንዳለ ይጠቁመናል።

አዎ! ኦባማ ለኢትዮጵያ ከተዘጋጁት የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ ውስጥ አንዱ ነው፦

ሃያሉ መሣሪያችን ዳዊታችን ነውና በሃገራችን ጠላቶች፡ በተለይ በከሃዲዎቹ ላይ እንዲህ እያልኩ እዘምራለሁ

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፻፱፥፮፡ ፰]

በላዩ ኃጢአተኛን ሹም፤ ሰይጣንም በቀኙ ይቁም። በተምዋገተም ጊዜ ተረትቶ ይውጣ፤ ጸሎቱም ኃጢአት ትሁንበት። ዘመኖቹም ጥቂት ይሁኑ፤ ሹመቱንም ሌላ ይውሰድ።

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፶፭፥፲፭]

ሞት ይምጣባቸው፤ በሕይወት ሳሉ ወደ ሲኦል ይውረዱ፤ ክፋት በማደሪያቸውና በመካከላቸው ነውና።

___________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በጋዜጠኛ ተመስገን ላይ የደነፋው ጄነራል የኢትዮጵያ ወይስ የቦኮ-ሃራም?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 15, 2019

ላለፉት መቶ ዓመታት ኢትዮጵያ ሃገራችንን ለቀጣይ አደጋ ያጋለጧት፡ የትግሬ ተንኮልና ግትርነትየአማራ ምቀኝነትና ግትርነትየኦሮሞ ጥሬነትና የበታችነት ሰሜት ናቸው።

አንድ በሐረር ከተማ ከሚኖር ዘምዴ ጋር ትናንትና ተደዋውለን ስናወራ በኢትዮጵያ ሠራዊት ውስጥ በመሰግሰግ ላይ ያሉት ሰዎች የጂሃዳዊ ተልዕኮ ያላቸውና በተዋሕዶ ክርስትና ላይ እንዲያነጣጥሩ የተመረጡ አህመዶች፣ መሀመዶች፣ አብዱሎችና አሊዎች እንደሆኑ ለመስማማት በቅተን ነበር።

ይህ ቦኮሃራምን ማገለገል የሚገባው መሀመድ የተባለ ወስላታ ጄነራል፡ በመንግስቱ ኃይለ ማርያም ጊዜ ተማሪዎችንና ሠራተኞችን “ለምን መፈክር አሰማችሁ? ፣ ግድግዳ ላይ ቀለም ቀባችሁ…” እያለ ሲገድልና የኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያምን የፈጠራ ፍርድ ቤት ከመሩት ውስጥ አንዱ የነበረውን ሻለቃ አሊ ሙሳ የተሰኘውን የደርግ ገዳይ አባል በደንብ እንደሚያስታውሰው ዘመዴ ጠቁሞኛል። ይህ አሊ ሙሳ የተባለው ጂሃዲስት በ “የአብዮታዊ ግለሰብ ታሪክ ማህደር ቅጽ 6601” ገጽ ዘጠኝ ላይ ስለ አብዮታዊ አስተዋጽኦው ሲገለጽ ስለዚህ ፍርድ ቤት የሚከተለውን በማለት የፍርድ ቤቱን ስውር ተግባር ያረጋገጠበት ማስረጃ ተገኝቶ ነበር ብሎኛል፦

“…እንዲሁም በደርጉ ውስጥ አብዮታዊ የጦር ፍርድ ቤት 1ኛ ምድብ ችሎት በማለት የተመሠረተውን ኮሚቴ በአባልነትና በሊቀመንበርነት በመምራት ከሌሎች ታጋይ ጓዶች ጋር በመሆን አብዮታዊና ቆራጥ ውሳኔ በመስጠት አያሌ ቀልባሽ ኃይሎችን ለማስወገድ በተደረገው እርምጃ ግንባር ቀደም በመሆን ሰርቻለሁ፡፡”

ጄነራል መሀመድም ልክ በዚህ መንፈስ ነው በጋዜጠኛ ተመስገን ላይ የተናገረው። እንኳንም አፉን አስከፈተለን! ሕዝቡ ቶሎ ነቅቶ ማየትና መስማት እስካልቻለ ድረስ፡ እንደ በቀቀን ገና ብዙ ይቀበጣጥራሉ።

ወገን፡ የቀይ ሽብር ዘመን ተመልሷል፤ አዎ! ያሁኖቹም “ኢትዮጵያ ትቅደም!” እያሉ ዓላማቸውን በተግባር እየፈጸሙ ነው። አሁን የሚታየው የብሔር ግጭት ለዋንኛው ግጭት መንደርደሪያ ነው፤ ዋናው ጦርነት መንፈሳዊ ውጊያ ነው፤ የሃይማኖት ጦርነት ነው። በሁለት አምልኮዎችና አማልክት መካከል የሚደረግ ጦርነት ነው። ዋናው ፍልሚያ በ ኢትዮጵያ አምላክ በእግዚአብሔር እና በዲያብሎስ ዋቄዮአላህ ፣ በቃየል እና አቤል(ሴት)፣ በእስማኤልና ይስሐቅ፣ በዔሳው እና ያዕቆብ መካከል ነው እየተካሄደ ያለው።

በማቴዎስ ወንጌል ፲፡፴፬ ላይ ኢየሱስ ክርስቶስ፡ “በምድር ላይ ሰላምን ለማምጣት የመጣሁ አይምሰላችሁ፤ ሰይፍን እንጂ ሰላምን ለማምጣት አልመጣሁም። ሰውን ከአባቱ፥ ሴት ልጅንም ከእናትዋ፥ ምራትንም ከአማትዋ እለያይ ዘንድ መጥቻለሁና” በማለት ነግሮናል።

ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እዚህ ላይ እየተናገረ ያለው ክርስቲያኖች ስለሚመዙት ሰይፍ ሳይሆን በክርስቲያኖች ላይ ስለሚመዘዝ ሰይፍ ነው፡፡ አንድ ሰው የኢየሱስ ክርስቶስ ተከታይ ሲሆን በቤተሰቡ፣ በዘመዶቹና በጓደኞቹ ዘንድ ይጠላል፤ ስለዚህም ይሰደዳል፡፡ በኢየሱስ ክርስቶስ ምክንያት የመጣው ሰይፍ የእርሱን የፍቅርና የሰላም መንገድ በሚከተሉት ሰዎች ላይ ሙስሊሞችን በመሳሰሉት የሐሰተኛ ነቢያትና ሃይማኖቶች ተከታዮች ሰይፍ ይመዘዛል ብሎ ተንብዮልናል፡፡

አሁን ቁልፍ የሆነው ጥያቄ፡ “ከየትኛው ወገን ነን?” የሚለው ነው።

በማወቅም ሆነ ባለማወቅ እነ ገዳይ አልአብይን፡ “ትግሬ ስላልሆኑ ብቻ”፡ ስትደግፉ የነበራቸው የተዋሕዶ ልጆች በፍጥነት ንስሐ በመግባት እንድትመለሱና ከአብርሐም፣ ይስሐቅ እና ያዕቆብ አምላክ ጋር በመሆን ለመጭው ፍልሚያ፡ “ሰላም፣ ሰላም” ሳትሉ፡ እራሳችሁን እንድታዘጋጁ ጥሪየን አስተላልፋለሁ።

____________________

Posted in Ethiopia, Faith, Media & Journalism | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: