Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • July 2019
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

ቅሌታማዋ ሶማሊት ለጥቁሯ ክርስቲያን | ፀሎት ከመከራና ችግር አያድንሽም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 13, 2019

ከጥቂት ሳምንታት በፊት በአሜሪካ ተወካዮች ምክር ቤት ጋባዥነት ምስክርነት እንድትሰጥ የተጋበዘችው ጥቁሯ የቺካጎ ከተማ ክርስቲያን፡ ላታሻ ፊልድስ፡ ምን ዓይነት ከባድ የሆነ የልጅነት ኑሮ እንደነበራት፣ በአስራ ሰባት አመቷ ልጅ እንደወለደች፣ ሁለት ሦስት ቦታዎች እየተመላለሰች ለሥራ ትደክም እንደነበር፤ ሆኖም በክርስቶስ እርዳታ በጣም ጠንካራ ሴት ለመሆን እንደበቃችና የተባረከ ቤተሰብም አምላክ እንደለገሳት ክርስቶስን እያመሰገነች ስትናገር ፥ የአሜሪካ ተወካዮች ምክር ቤት አባል ለመሆን የበቃችው ሶማሊት፡ ኢልሃን ኦማር፡ እብደት በተሞላበት መንፈስ፤ ፀሎት ከችግርሽ እና መከራሽ አያወጣሽም፤ መንግስት እንጅበማለት አሳፋሪና አክብሮት የሌለበት መልስ ሰጠቻት።

እርኩስ ጂሃዲስት!

በቀን አምስት ጊዜ እፀልያለሁ፣ በሂጃብ የተሸፋፈንኩት ለአላህ ክብር ስል ነውየምትለዋ ሙስሊም ፀሎት አይረዳም ትላለች፤ ዋው! ሁሉ ነገሯ የዱርዬ ነው፤ እርይ በከንቱ ያለች ባለጌ ነው የምትመስለው ፥ ዲያብሎስ የሚጋልባት ነው የሚመስለው።

UPDATE

ወንድሟን ያገባችው ኢልሃን ኦማር የአሜሪካ ተወካዮች ምክር ቤትን አንድ ቀን ታፈነዳው ይሆናል። ወንድሞቿ የተለመደውን ጽንፈኛ ተግባር በመፈጸም ላይ ናቸው። ኪስማዮ ከተማ ሆቴል ውስጥ ሠላሳ ሦስት ሰዎች ዛሬ ተገድለዋል፤ በካናዳ ነዋሪነት ያላት ታዋቂ ሶማሊያዊት ጋዜጠኛንና በሃገራችን ላይ ሤራ በመጠንሰስ ላይ የነበሩ ሌሎች የቱርክ ወኪሎችን ጨምሮ።

https://www.voanews.com/africa/somalia-hotel-attack-kills-33

__________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: