ኢትዮጵያን አትንኳት!!!
[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፴፯፥፲፮፡፲፯]
“ለጻድቅ ያለው ጥቂት ከብዙ ከኃጢአተኞች ሀብት ይበልጣል። የኃጥአን ክንድ ትሰበራለችና፤ እግዚአብሔር ግን ጻድቃንን ይደግፋቸዋል።”
በአውሮፓ አንጋፋው እና፣ በዓለም አሉ ከሚባሉት የባንክ ተቋማት መካከል አንዱ የሆነ የጀርመን/ ዶቼ ባንክ ከፍተኛ የገንዘብ ቀውስ ውስጥ ገብቷል፤ የሠራተኞች ደሞዝ መክፈል ስላልቻለ እስከ ሃያ ሺህ ሠራተኞችን ከሥራ ቦታቸው እንደሚያነሳ ተገልጿል።
ኢትዮጵያን አትንኳት እያልን ስንጠቁም ይህን መሰሉ ክስተት እንደሚፈጸም እርግጠኞች በመሆናችን ነው። “ለረጅም ጊዜ አልገኝም/ አልያዝም ያለችንን ኢትዮጵያን አሁን አገኘናት፣ የእኛን ሰዎች ሥልጣን ላይ አውጥተናል፣ ለሺህ ዓመታት ያቀደነውን እየተገበሩልን ነው፤ አሁን እርስበርስ ሊባሉ ነው፣ የእኛና አረቦች ባሪዎች ሊሆኑልን ነው፤ እልልል!” እያሉ በመደሰት ላይ ያሉት ምዕራባውያን ዔሳውያን እና ምስራቃውያን እስማሌላውያን እራሳቸው አንድ ባንድ በመፍረስከስ ላይ ናቸው።
ልብ ብለን ካየን፤ ችግሩን የሚፈጥሩብን፣ የሚተናኮሉን እና ሤራውን ሁሉ የሚጠነስሱልን እነርሱው፣ ለችግራችን ተቆርቆሪዎች ሆነው የሚጮሁት እነርሱው፣ ለችግራችን መፍትሔ ነው ብለው መርዛቸውን ይዘው የሚመጡት እነርሱው መሆናቸውን እናውቃለን። የተለመደውን አሰልቺ የዲያብሎስ ፎርሙላን፤ Problem – Reaction – Solution፡ እያየን ነው።
ሰሞኑን በተከሰቱት የሃገራችን ሁኔታዎች ላይ ቀድመው ቱልቱላቸውን በመንፋት ላይ ያሉት እነማን እንደሆኑ ስንታዘብ፤ የሃገረ ኢትዮጵያ ጠላቶች የሆኑት የአሜሪካ ድምጽ (VOA) የእንግሊዝ ድምጽ (BBC) እና የጀርመን ድምጽ (DW) መሆናቸውን እናያለን። ስለምን እነድሚያወሩ፣ ምን ያህል ጊዜ ቁልፍ በሆኑ ጉዳዮች ላይ እንደሚያጠፉ፣ ማንን ለኢንተርቪው እንደሚጋብዙ ወዘተ ከተከታተልን ምን እንዳቀዱልን ለማየት እንችላለን። እስኪ እንታዘብ፤ ለኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን የሚቆረቆሩት ጋዜጠኞች በዶ/ር አህመድ መንግስት እየታሠሩና እየተገደሉ ሲሆን ፥ ምዕራባውያኑን እና አረቦችን የሚያገለግሉት “ጋዜጠኞች” ግን በነፃነት ሲዘዋወሩና ሪፖርት ሲያቀርቡ ይታያሉ።
በተለይ ለእነዚህ ሦስት የሉሲፈራውያን ሜዲያ ተቋማት የሚሠሩ “ኢትዮጵያውያን” ቅጥረኞችና ከሃዲዎች ፥ ለጡረታ ዕድሜ በሚደርሱበት ጊዜ ቀጣሪዎቻቸው የሚገድሏቸው ናቸው። ነፍሳቸውን ይማርላቸውና፤ ብዙዎቹ ሲገደሉ እያየን ነው። የሃበሻ ነገር ሆኖ የሞታቸውን መንስዔ አይጠይቅም እንጅ ነገሮች ቢመረመሩ ብዙዎችን የሚያስደነግጥ ጉድ እየተሠራ እንደሆነ እናይ ነበር። ለጊዜው ስም አልጠቅስም።
መረጃ በቀላሉ በሚገኝበት በዚህ ዘመን እነዚህ ሦስት የራዲዮ ጣቢያዎች በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ምንም ዓይነት ሚና መጫወት አልነበረባቸውም፤ ግን በእኛ ጥሬነትና ድክመት እንዳፈቀዳቸው ጣልቃ እንዲገቡ ዕድሉን አግኝተዋል።
አሁን የሚታየው የጀርመን ባንክ ቀውስ ሙሉውን አውሮፓን ነው አሁን የሚያንቀጠቅጠው። ጀርመን ስታነጥስ አውሮፓ በጉፋን ትያዛለች። በተለይ ከትናንትና ወዲያ ከተያዘው አሜሪካዊ ሕፃናት ደፋሪ ባለኃብት ከጄፍሪ ኤፕሽታይን ጉዳይ ጋር መገጣጠሙ ያለምክኒያት አይደለም። ገዳዩ የሉሲፈራውያኑ ወኪል ዶ/ር አል–አብይም ሃምሳ ሺህ ኢትዮጵያውያንን ለአረቦች በባርነት ለመሸጥ መዘጋጀቱም ባጋጣሚ አይደለም። ዲያብሎሳዊ ድፍረታቸው ግን የሚያስገርም ነው።
እኅተ ማርያም ከዓመት በፊት የጠቆመችን፣ እንዲሁም ወንድማችን ከሦስት ዓመታት በፊት የኦሮሞው እንቅስቃሴ የምዕራባውያኑን እና የአረቦችን ውድቀት እንደሚያስከትል በመናገር የተነበዩልን ሁሉ በአሁኑ ሰዓት እየተከሰተ እንደሆነ እያየን ነው።
__________________
Like this:
Like Loading...