Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • July 2019
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for July 2nd, 2019

ዋው! | በአንድ ጡጫ የተዘረረው ግብጻዊ ሙስሊም ስም “አህመድ አሊ” ነው | መጭው የዶ/ር አህመድ ዕጣ ፈንታ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 2, 2019

በመጀመሪያው ክፍል፡ አህመድ አሊ፡ ከጀግናው ክርስቲያን፡ ከ “ቦብ” ጋር ባሳፋሪ መልክ ሲከራከር ይታያል

ክርስቲያኖችን አዘውትሮ የሚሳደበውና መጽሐፍ ቅዱሳቸውንም ያላግባብ የሚያንቋሽሸው ይህ ጉረኛና ዕብሪተኛ ሙስሊም ከሳምንት በፊት በሚያስቅ መልክ ከነቀሚሱ ተዋርዶ ነበር፣ በአንድ ጡጫ መሬት ላይ ተዘረሮ የለንደን መሳቂያ ሆኖ ነበር ፥ በጣም ያስቃል፤ እንደ ፍየል እንጣጥ ብሎ በእግሩ ለመማታት ሲሞክር ቀሚሱ አሠረው። በዚህ ጉዳይ ሳምንቱን ሙሉ ውርደትና ሃፍረት እንቅልፍ ነስቷቸው የነበረው መሀመዳውያኑ ባለፈው እሑድ እንደ ጅብ ግር ብለው ወደ ለንደኑ ፓርክ በማምራት የተለመደውን “አላህ ስናክ ባር!” መፈክር በማሰማት በክርስቲያኖች ላይ ጂሃድ ወይም የጥላቻ ዘመቻ አካሄዱ። ጩኸት የሚያበዛ ደካማ ነው!

ሌላው የገረመኝ፤ ስሙ ልክ እንደ ዶ/ር አብዮት አህመድ አሊ ነው፣ ተግባሩም እንዲሁ። ዶ/ር አህመድ፡ ፈጠነም ዘገየም ልክ እንደ ሙስሊም ወንድሙ እንደሚዘረር እርግጠኛ መሆን እንችላለን። የሚያጠግብ ሳይሆን ፥ የማያጠግብ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል የሚለው አባባል ለዶ/ር አህመድ በትክክል ይመጥናልና።

__________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ገዳይ አል-አብይ በእግዚአብሔር ስም መራገሙን አስመልክቶ የተሰጠ ግሩም አስተያየት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 2, 2019

ሰውየው ልክ ከመሀንዲስ ስመኘው ግድያ በኋላ ተደርጎ እንደነበረው አሁንም ስለ ጄነራሎቹ ግድያ ነገሮችን ለማረሳሳት ሲል ዲያብሎሳዊ ተግባሩን በድራማ መልክ ማቅረቡን ቀጥሏል። ከፊሉን ሕዝባችንን ማታለል ይችል ይሆናል፤ እግዚአብሔርን ግን ማታለል አይቻለውም፤ አምላካችን በቪዲዮ የቀረጸውን ሁሉ በቅርቡ እንደሚያሳየን አትጠራጠሩ።

የእግዚአብሔር አምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ

የእግዚአብሔርን የአምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ፤ እግዚአብሔር ስሙን በከንቱ የሚጠራውን ከበደል አያነጻውምና።” ዘጸ. ፳፥፯።

* ይህ ሕግ የሚከለክለውና የሚያስተምረው በሆነው ባልሆነው የእግዚአብሔርን ስም ከመጥራት መታቀብን፣ በሐሰት መማልና መገዛትን ብቻ አይደለም። በቀልድ፣ በዋዛ ፈዛዛና በዘፈቀደ የእግዚአብሔርን ስም ማንሣት፣ ሐሰትን እውነት አስመስሎ ለማቅረብ፣ ሐሰትን የእውነት ሽፋን አድርጎ ስሙን በድፍረት መጥራት የማይገባ መሆኑን ይገልጻል።

የእግዚአብሔር ስሙ ቅዱስ፣ ታላቅና ድንቅ ነው

* የልዑል እግዚአብሔር ስም እንደማንኛውም ሰው ስም በልማድ የምንጠራው አይደለም። ስለሆነም በጸሎተ ዕጣን ጊዜ በመኃልየ መኃልይ “ዘይትህ መልካም መዐዛ አለው፤ ስምህ እንደሚፈስስ ዘይት ነው” እንደተባለ ባማረ ቃል ስሙን እንጠራዋለን። መኃ. ፩፥፲፫። እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በጸሎቷ “ብርቱ የሆነ እርሱ በእኔ ታላቅ ነገር አድርጓልና ስሙም ቅዱስ ነው” ብላለች። ሉቃ. ፩፥፵፱። አባቷ ነቢየ እግዚአብሔር ቅዱስ ዳዊትም እንዲሁ “ስሙ የተቀደሰና የተፈራ ነው” በማለት የእግዚአብሔርን የስሙን ቅድስና ተናግሯል። መዝ. ፻፲፥፱። የእግዚአብሔር ስም ቅዱስ በመሆኑ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለደቀ መዛሙርቱ ባስተማረው ጸሎት “ስምህ ይቀደስ” እንድንለው ነግሮናል። ማቴ. ፮፥፱።

ስለ ስመ እግዚአብሔር የእኛ ግዴታ

* ይህ ቅዱስ ስም የእግዚአብሔር ስም ነውና ልናከብረው በመፍራትና በመንቀጥቀጥም ልንጠራው ይገባል። ነቢዩ ሙሴ “አምላክህ እግዚአብሔር የተባለውን የተመሰገነውንና የተፈራውን ስም ባትፈራ” በማለት እንዳስጠነቀቀ /ዘዳ. ፳፰፥፶፰/ ስሙን የሚፈሩ የሚያከብሩትም የሚገባቸውን መንፈሳዊ ዋጋ ያገኛሉ፤ በራእይ “ለባሪያዎችህም ለነቢያትና ለቅዱሳን ስምህንም ለሚፈሩት ለታናናሾችና ለታላላቆችም ዋጋቸውን ትሰጥ ዘንድ” የሚል ተጽፏልና። ራእ. ፲፩፥፲፰።

* የእግዚአብሔር ስም የከበረና ቅዱስ ሲሆን በተራው ነገር ሁሉና በየአጋጣሚው ልንጠራው አይገባም፤ ምክንያቱም በሆነው ባልሆነው ስሙን በመጥራት ልማድ ወደማድረግ ደረጃ ደርሰን ክብሩንና ፍቅሩን እናጣለንና ነው። ከዚህ ይልቅ ልንጠራው የሚገባው በጸሎት ጊዜ ቸርነቱን ስንለምንና ስለተደረገልን ቸርነቱም ስናመሰግን፣ ስጦታውንም ተስፋ በማድረግ መሆን አለበት። ቅዱስ ዳዊት “በአንተም ስም እጆቼን አነሣለሁ፤ ነፍሴ በቅቤና በስብ እንደሚጠግቡ ትጠግባለች” “በቅዱስ ስሙ ተጓደዱ” “ለልዑል እግዚአብሔር ስም እዘምራለሁ” በማለት በተደጋጋሚ የተናገራቸው ቃሎች የሚያስረዱት የእግዚአብሔርን ስም እንዴት ባለ ጊዜና በምን ሁኔታ ልንጠራው የሚገባ መሆኑን ነው። መዝ. ፷፪፥፬ – ፭፤ ፻፬፥፫፤ ፯፥፯።

__________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: