Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

ግብረ-ሰዶማውያኑ የኢትዮጵያ ጉብኝታቸውን እንዲሠርዙ ተገደዱ | የተባበረች ኢትዮጵያ ሰይጣንን ታንቀጠቅጣለች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 26, 2019

የጉዞ ወኪሉ፦

እናንት የሰው ፍጥረታት አይደላችሁም ተብለን፡ የጥቃትና ግድያ ዛቻ ሰለተሰጠን በጥቅምት ወቅት ያሰናዳነውን ጉዞ ሰርዝነዋል፡፡ የኢትዮጵያን ቅዱሳት ቦታዎች የመጎብኘት እቅድ ነበረን፤ ይህን ቅሌት የዓለም ማህበረሰብ ማወቅ ይገባዋል፤ በኢትዮጵያ ላይ እርምጃ መውሰድ አለበት፡፡” በማለት በሃገራችን ላይ ዝቷል። “የራሳቸውን ልጆች በመኖሪያ ቤታቸው የሚገድሉ፥ እኛንማ ገድለው ከበሉን በኋላ አኝከው ይተፉናል” በማለት በፍርሃት የተደናገጡ ይመስላሉ፡፡ ምናልባት ዶ/ር አብያቸውን ላለማዋረድ አስበው ይሆናል፤ ለማንኛውም ፕሮፓጋንዳው ተሳክቶላቸዋል!

ሌላ ማስረጃ፦ አላህ = የግብረሰዶማውያን አምላክ

የሚገርመው ይህ ግብረሰዶማዊ “ባሃይ” የተባለውን የእስልምና እምነት የተቀበለ መሆኑ ነው፡፡ በሃገራችን የምናስታውሰው፤ የኢትዮጵያውያን ሬሳ ይገኝበት የነበረው የቅዱስ ዮሴፍ ቤተክርስቲያን መቃብር በሙሉ ሲነሳ በላይ በኩል ለብቻው ተከልሎ የተሠራው የባሃይ ሙስሊሞች መቃብር እንዳይነካ መደረጉ ነው፡፡

ከጥቂት ዓመታት በፊት ሃዘኔን ለሚመለከታቸው አቅርቤ ነበር፤ “ኢትዮጵያውያን በአገራቸው የመቅበሪያ ቦታ እንኳን ሲነፈጋቸው፤ የኢትዮጵያውያንን አስከሬን በሃገሮቻቸው ምድር መቅበር የማይፈልጉት አረቦች ሬሳዎችን ቀይ ባህር ላይ ይጥሏቸው እንደነበር፤ ታዲያ አሁን ለእነዚህ እርኩሶች የተለየ መቃብር በኢትዮጵያ መሰጠቱ በሃገራችን ላይ መቅሰፍቱን ያመጣብናል”

ከዚህ በተጨማሪ፡ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን “ፀሀይ” የተባለውን ሕፃናትበራዥ የልጆች ፕሮግራም የሚያዘጋጁት የባሃይ እመነት ተከታዮች ነበሩ። አዎ! በኢትዮጵያ!

__________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: