Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for June 21st, 2019

ግብረ-ሰዶማዊነትን እንቃወም! | የሦስት ቀን የተቃውሞ ቆይታ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 21, 2019

ችግኝ ተካይዎቹ እነ ዶ/ር አብዮት አህመድ ግን በኢትዮጵያ ልጆች ላይ ባነጣጠረው ስለዚህ ዲያብሎሳዊ ክስተት ጭጭ ብለዋል፤ ይህም ብዙ የሚነገረን ነገር አለ። ተዋሕዶ እኅቶቻችን ግን ታሪክ እየሠሩ ነው።

__________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ችግኝ ተከላ፥ ታከለ ኡማ | ችግኙ የዋቄዮ-አላህ ማምለኪያ ዐፀድ መሆኑ ነውን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 21, 2019

[ዘዳ ፲፮፡፳፩]

ከማናቸውም ዛፍ የማምለኪያ ዐፀድ አድርገህ አትትከል።

እኛ የኢየሱስ ክርስቶስ ልጆች ክቡር ሥጋውንና ቅዱስ ደሙን ተቀብለን ምድራዊና ሰማያዊ ክብር እያገኘን ስንኖር ፥ የዋቄዮ አላህ ልጆች ደግሞ በፈቃዳቸው ከእግዚአብሔርና ለእግዚአብሔር ያልሆነውን ችግኝ በመትከል ላይ ናቸው።

የማታለያ ድራማውን ዓይናችን እያየ በድፍረት ቀጥለውበታል። ይህን የችግኝ ተከላ እርኩስ መንፈሱ ሳይመራቸው ሆን ብለው በረመዳን ጊዜ ያለምክኒያት አልጀመሩትም። ዛፍ፡ የእግዚአብሔር ዛፍ፣ የሕይወት ዛፍ እስከሆነ ድረስ ጥሩ ነገር ነው፤ ነገር ግን ይህ ችግኝ ተከላ ለበጎ ነገር አይመስልም፤ የእግዚአብሔርን ልጆች እያፈናቀሉ ለዋቄዮ አላህ ዛፍ ይተክላሉ። ባንዲራቸው ላይ “ኦዳ” የተባለውን ዛፍ ማሳረፋቸውም አምላካቸው ማን እንደሆነ እየጠቆሙን ነው። ከሃዲዎች!

ወገን፤ ለልጆችህ ስትል ተነሳ! በጉ ከፍየሎች የሚለይበት ዘመን ላይ ደርሰናል፣ ጦርነት ላይ ነን፤ ሰላም ሳይኖር፤ ሰላም ሰላም አትበል!

እግዚአብሔር የሚጸየፈው ይህ የዛፍ አምልኮ በክርስቶስ ኢየሱስ ስም ከኢትዮጵያ ይነቀል፡ አሜን!!!

__________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አባ፦ መቼ ነው ሰይጣን የሰጣችሁን ሕገ-መንግስት የምትቀዱት?“ | ዶ/ር አህመድ፦ “ቸርች” ገና ብዙ ይቃጠላል፤ ተለማመዱት”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 21, 2019

መጪውን ጽንፈኛ-ጂሃዳዊ-ጥቃትን ተዋሕዶ ክርስቲያኑ ይለማመደውና/ ጸጥ ብሎ ይቀበለው ዘንድ በደንብ የተቀነባበረ እባባዊ/ ሰይጣናዊ አካሄድ ነው። ትግራይ/ አክሱም ከዚያ ወሎ/ላሊበላ

የሰይጣናዊ አዕምሮ መቆጣጠሪያ መርሃ ግብር መሠረት የሆነው ዒላማዊ የማህበራዊ ቅኝት መመሪያዎች

  • + ከብዙዎቹ (ከብቶች) ጋር ሂድ

  • + ከከብቶች ተለይተህ አትቁም

  • + አትከራከር፤ ጀልባውን አታናውጥ

  • + ባለሥልጣንን አትጠይቅ

  • + አብረህ ሂድ፣ ተስማማ ፥ አሊያ ትገለላለህ

  • + ዝም በል እና ተቀላቀል/ ተደመር

  • + መሪዎችህ እና መገናኛ ብዙኃን የሚነግሩህን ነገር ሁሉ እመን

  • + ማን ነህና ነው ነገሮችን የምትጠይቅ?

___________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: