Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

ካናዳ ልክ እንደ ሎጥ ዘመን | የመንገድ ላይ ሰባኪውን ግብረ-ሰዶማውያን ፖሊሶች አጠቁት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 20, 2019

ባለፈው ጊዜ ሰባኪው ጓደኛችንን ዴቪድ ሊንን አስሮት የነበረው ግብረሰዶማዊ ፖሊስ (መለዮው ላይ የግብረሰዶማውያንን አርማ ለጥፏል)አሁን ደግሞ ዶሬላቭ በተባለው ሰባኪ ላይ ዘመተ።

ሰባኪው፡ “ግብረሰዶማውያን ልጅ መውለድ አይችሉም፤ የቤተሰብንን እና ማሕበረሰብን አስፈላጊነት ያጠፋሉ፤ ስለዚህ ግብረሰዶማዊነት የሙታን ዓምልኮ ነው፣ የመግደያ መሣሪያ ነው(ልክ እንደ እስልምና)ማለት ሲጀምር ሰዶማውያኑ ፖሊሶች ተጠራርተው መጡበት። ሌላ ሥራ የላቸውም?!

የሚገርመው ደግሞ፡ ይህ ግብረሰዶማዊ፡ “እኔም እንዳንተ ሰባኪ ነበርኩ፡ ከአንተ የተሻለ ዕውቀት አለኝ፤ ክርስቶስ እንዲህ እየጮኸ አይሰብክም ነበር፤ የማጉያውን ድምጽ ቀንስ፤ አሊያ ክስ እንመሰርትብሃለን“ እያለ በጥቁሩ ሰባኪ ላይ ሲሳለቅበት መስማቱ ነው። ባካባቢው የነበሩ አጋንንት ሲፈነድቁና ሲያጨበጭቡ ይሰማሉ።

ግብረሰዶማውያን ከአጋሮቻቸው ከመሀመዳውያኑ ጋር ሆነው በክርስቲያኖች ላይ ደፍረው ለመዝመት መነሳሳታቸውን ይህ ማስረጃ ነው፣ ባለፈው ሳምንት በእኅተ ማርያም እኅቶች ላይ በሃገራችን ያሳዩትም ትንኮላ ሌላ ማስረጃ ነው።

እነድዚህ ዓይነት ነገር ከአሥር ዓመታት በፊት የማይታሰብ ነበር፤ አሁን ግን በድፍረት ብቅብቅ እያሉ ነው፤ አጋንንት ተለቅቀዋልና፤ ግድየለም ይታዩን፣ ጊዚያቸው አጭር ነው!

አዎ! ልክ በሎጥ ዘመን እንደሆነው አሁንም ግብረሰዶማውያኑ ክርስቲያኖችን ያጠቃሉ

__________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: