Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

ኢትዮጵያን አትንኩ! | ጉድ ነው | የጀርመኗ መሪ አንጌላ ሜርከል ስትንቀጠቀጥ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 18, 2019

ሰኔ ፲፩ / ፪ሺ፲፩ / ሐና ማርያም

ቀይ ካርድ?

[የያዕቆብ መልእክት ምዕራፍ ፪፥፲፱]

እግዚአብሔር አንድ እንደ ሆነ አንተ ታምናለህ፤ መልካም ታደርጋለህ፤ አጋንንት ደግሞ ያምናሉ ይንቀጠቀጡማል።

በጣም አስገራሚ ነገር ነው፦ አዲሱን የዩክሬይን ፕሬዚደንት (አይሁድ ነው) በበርሊን አውሮፕላን ማረፊያ ስትቀበል – ልክ የጀርመን ብሔራዊ መዝሙር ሲሰማ መላው ሰውነቷን እንዴት እንደሚያደርጋት እንመልከት

ልጅአልባዋአኔላ ሜርከል ታታሪ ክርስቲያን ጀርመናውያን አሳምረው የገነቧትን ጀርመን ለማፍረስና ጀርመናውያን ህፃናትን ለማኮላሸት ሦስት ሚሊየን የሚጠጉ ሰነፍ ሙስሊም “ወራሪዎችን” ወደምትጠላት ሃገሯ አመጣቻቸው። ይህች ሴትዮ ኢትዮጵያን ብቻ ሳይሆን የምትተናኮለው የራሷን ዜጎችም ጭምር ነው። በብሔራዊ መዝሙር ወቅት እንዲህ መንቀጥቀጧ በጣም የሚያስገርም ነው።

ባለፈው ጊዜ ልጅአልባዋየእንግሊዟ መሪ ተሪዛ ሜይ ምርር ብላ ስታለቅስ ነበር ፥ ላሊበላን የሚተናኮለው የዶ/ር አብዮት ወዳጅና ልጅአልባውየፈረንሳዩ ፕሬዚደንት ኢማኑኤል ማክሮንም ገና ይከተላል።

__________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: