ግብረ–ሰዶማውያን “በተለይ” በኢትዮጵያውያን ላይ ነው ያነጣጠሩት። ስለዚህ ጉዳይ ስናገር አስራ አምስት ዓመት ሆኖኛል። በወቅቱ እንደ ነብዩ ዮናስ አሻፈረኝ እያልኩ ለምሸሽ ብሞክርም እግዚአብሔር ግን ዲያብሎሳዊ ምስጢራቸውን በቅርብ ሆኜ እንዳይ የቤት ሥራ ስጥቶኝ ነበር። እኛ ስለራሳችን ከምናውቀው እነዚህ እርኩስ ጠላቶቻችን ስለኛ በይበልጥ ያውቃሉ። በመላው ዓለም ያለን ኢትዮጵያውያን የእነዚህን የዲያብሎስ ልጆች ተልዕኮ በደንብ ማወቅ፣ ማጋለጥና በአግባቡ መምታት ይኖርብናል። ውጭ አገር ያላችሁ የተዋሕዶ ልጆች እና መንፈሳዊ አባቶች ተጠንቀቁ፤ በእኛ ላይ ጥቃት ለመፈጸም ግብረ–ሰዶማውያኑ እንደ ማይክሮዌቭ ያለውን ቴክኖሎጂን አዘውትረው ይጠቀማሉ። በአገራችንም በየመንደሩ የተዘረጉት የተንቀሳቃሽ ስልኮች አንቴናዎች፣ ተዘዋዋሪ መኪናዎች፣ ሳተላይቶች፣ ሄሊኮፕተሮችና አውሮፕላኖች እንዲሁም የምዕራባውያኑ እና አረቦች ኤምባሲዎች ለዚሁ ሰይጣናዊ ጥቃት መገልገያ ይውላሉ። ይህ ቀላል ጉዳይ እንዳይመስለን።