Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for June, 2019

ኃይለኛ መልዕክት | በእግዚአብሔር መንግስት እስካልተመራንና ኢትዮጵያዊነትን እስካልመረጥን ድርስ ስቃያችን ይቀጥላል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 30, 2019

በአባታችን በንቡረ እድ ኤርምያስ ከበደ ወልደ ኢየሱስ፦

እግዚአብሔር አሁን በኛ ዘመን ኃጢአት እጅግ በነገሠበት ወቅት ደግሞ አንድ ቢሊዮን ስምንት መቶ ሃምሳ ሚሊዮን)ሠራዊት በዐይን ቅጽበት ዉስጥ ማርገፍ የሚያቅተው ይመስላችኋልን? እናንተ ሆናችሁ በዓለም ዉስጥ ያለው ትዉልድ ማንም ይህን ማን በዓመፃዉ ከጸናና እጁን ለእግዚአብሔር አልሰጥ ካለ በቢሊዮኖች የሚቆጠሩ አመጸኛ ትዉልድ ረግፎ እንደ ኖኅና ቤተሰቡ ቅንነት፥ የዋህነት፥ እዉነተኛነት የተላበሱትን ሰዎች ብቻ የማያስቀር ይመስላችኋልን?

ስለዚህ “ሠራዊቱ፣ ድኅንነቲ፣ ጠባቂዬ፣ ዘሬ፣ ጎጤ ኃያላን መንግሥታት፤ የአውሮፓ ህብረት፣ የአፍሪካ ህብረትወዘት” የሚባሉት እንኳን እናንተን ራሳቸውንም ማዳን እንደማይችሉ በዚሁ ልንገልጽላችሁ እንወዳለን። ከእግዚአብሔር ቁጣ ሊድኑ የሚችሉት በእዉነተኛ ንስሐ ለእግዚአብሔር እጃቸዉን ሲሰጡና በኢትዮጵያ በቅርቡ እግዚአብሔር ለሚዘረጋው መንግሥቱ ለሥጋዊዉም ለመንፈሳዊዉም ሥርዓት ተገዥ ሲሆኑ ብቻ ነዉ። በተቀረ ግን የዓመጻ፣ የክህደት፣ የርኩሰት ጽዋቸዉን እያንዳንዱ መንገሥት፣ ቡድን ፣ ድርጅት፣ ግለሰብ እየጠጣ ነጻነቱ ተገድቦ ወደሚኖርባትና እንደ ዓመጻው ደረጃ ፍዳዉን ወደሚቀበልበት ቦታ መሄድ ነዉ የሚቀረዉ። ይህን ሁሉ የተናገርነዉ መቺስ እጃችሁን ለእግዚአብሔር ትሰጣላችሁ ብለን በማሰብ ሳይሆን የእናንተ ልበ ደንዳናነት ቢታወቅም ባለማወቅ በቅንነትና በየዋህነት አብሮዋችሁ የተሰለፉ ሰዎች ካሉ ከዛሬ ጀምሮ ከእናንተ ጋር አንድነትና ኅብረት እንዲፈጥሩ፣ እንዲሁም በእዉነተኛ ንስሐ እንዲመለሱ ለማሳሰበ ነኡ።” በማለት ተገልጿል።

ኢትዮጵያ በእግዚአብሔር የተመሰረተችና በቅዱሳን ቃል ኪዳን የተጠበቀች፤ ከሁል በላይ ደግሞ የእመቤታችን አስራት አገር ስለሆነች እንኳን በአገር ዉስጥ ለጥፋቷ የተሰለፉ አይደለም፤ እርሷን ለማጥፋት የተሰለፉ የዉጭ መንግሥታት በሙሉ በእግዚአብሔር ቁጣ ይጠፋሉ፤ ከምድር ይጠረጋሉ። እርሷ ግን በእግዚአብሔር መንግሥትነቷ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ትቆያለች። ታዲያ አሁን ቢሆን “የአዲሲቷ ኢትዮጵያ መሪዎች ነን” እያሉ በኢትዮጵያና በኢትዮጵያዊነት ላይ የሚያላግጡ ሆኑ እርሷን ለማጥፋት የተሰለፉ የተለያዩ ቡድኖችና ድርጅቶች እንዲሁም መንግሥታትና ግለሰቦች ዛሬ ነገ ሳይሉ በእዉነተኛ ንስሐ ለእግዚአብሔር እጃቸዉን ቢሰጡና ወደማንነታቸዉ ወይንም ወደ ኢትዮጵያዊነታቸዉ ቢመለሱ የሚበጃቸዉ እንደሆነ በዚሁ አጋጣሚ መልእክቱን አቀርባለሁ።”

የአባታችንን ነፍስ ከቅዱሳን አበው ነፍስ ጋር ይደምርልን!

__________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሕልም አይደለም፤ ጦርነት ላይ ነን | ገዳይ አል-አብይ በመመንጠር ላይ ያለው የተዋሕዶ ልጆችን ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 29, 2019

__________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ገዳይ ዶ/ር አል-አብይን የሚረዳውን የዱባዩን ሸክ አል-ማክቱምን ሚስቱ ከድታው አውሮፓ ገባች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 29, 2019

በሰኔ ሃያ ልዕልት ሀያ

የዱባይ መሪ ሼክ መሐመድ ቢን ራሺድ አልማክቱም ሚስት ከተባበሩት ኤሚራቶች አምልጣ ወደ አውሮፓ ሸሽታለች፡፡

45 ዓመቷ ልዕልት ሀያ 31 ሚሊዮን የብሪታኒያ ፓውንድ እና ልጆቻቸውን ይዛ ነው የሸሸችው ተብሏል፡፡

69 ዓመቱ ሼክ፣ ሚስቱን “በክህደት” በመከሰስ በ Instagram ላይ ቁጣውን ለቅቆታል፡፡

ባለፈው ዓመት ላይ የሸኩ ሴት ልጅ ላቲፋ መሀመድ አል ማክቱም ሸሽታ በባህር ላይ ስትንከራተተ እንደነበር የሚያሳየውን ይህን ቪዲዮ አቅርበን ነበር፦

 

በሃገራችን ላይ ትልቅ ሤራ በመጠንሰስ ላይ ካሉት ግለሰቦች መካከል የዱባዩ ሼክ አንዱ ነው፡፡ የተባበሩት ኤሚራቶች በአሁኑ ሰዓት የዶ/ር አልአብይን ገዳይ ፖሊሶች እና ኮማኖዶዎች በማሰልጠን ላይ ነው፡፡ ዶ/ር አልአብይ “የጎረቤት ሃገራት የወታደር እርዳታ እናድርግላችሁ በማለት ጠይቀውን ነበር” ብሎ ነበር፤ የኤሜራቶች አራቦች ምናልባት ከፊሎቹ ሊሆኑ ይችላሉ፡፡

ግን እነዚህ ፍየሎች ገና፣ ገና ብዙ እርስበርስ ይባላላሉ፣ ገና እሳት ነው የሚወርድባቸው!

__________________

Posted in Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , | Leave a Comment »

የአውሮፓ ቃጠሎ | በማክሮን ፈረንሳይ በታሪክ ከፍተኛው የአየር ሙቀት መጠን ተለክቷል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 28, 2019

_____________________

Posted in Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኢትዮጵያን ለማጥፋት ሕገ-መንግሥቱን የሰጡን የሳጥናኤል ልጆች ተራ በተራ አፋቸውን እየከፈቱ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 28, 2019

ያው እንግዲህ በእኛ ድክመት ሃገራችንን እንዲህ ይከፋፈሉ ዘንድ እድሉን የሰጠናቸው ጠላቶቻችን እየተገለጡልን ነው፤ አንዴ ጥቁሩን ጆኒ ካርሰንን ሌላ ጊዜ ደግሞ አይሁዱን ሄርማን ኮኸን!

ይህኛው ደግሞ ሄርማን ኮኸን ይባላል። የሰማንያ ሰባት ዓመት አዛውንት ነው፡፡ ሁሉም ኢትዮጵያዊ እንደሚያስታውሰው በእንግሊዞችና በአሜሪካኖች ተቀነባብሮ በአቶ ሄርማን ኮኸን አጋፋሪነት/“ሽምግልና፡ ከሦስት ተገንጣይ ብሄራዊ ድርጅቶች (EPLF, TPLF OLF – የቪዲዮው ፎቶ ያሳያል)ጋር እ... 1991 .ም ላይ በለንደን የተደረገዉ ስብሰባ በዋናነት ፀረ ኢትዮጵያ አንድነት ሃይሎችን ለስልጣን የሚያበቃና ጥቅም የሚያስጠብቅ ሆኖም ግን የኢትዮጵያ ሃገራችን እንድትበታተን የሚያስችል ስትራተጂ የተነደፈበት የኢትዮጵያውያን የጨለማ ቀን ነበር። ኢትዮጵያን በብሔር የሚከፋፍለው ሕገመንግስት ለእነዚህ ተገንጣይ ድርጅቶች የተሰጠው በዚሁ ወቅት ነበር።

የቀድሞው የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር /ር ሄንሪ ኪሲንጀር በኦሮሞዎች የሚመራውን የፀረ–ክርስቲያኑን የደርግ መንግስት ሥልጣን ላይ ለማውጣት እንዲሁም እነ /ር አምባሳደር ሄርማን ኮኸን የኢሃዴግና ኦነግ ፀረ–ተዋሕዶ መንግስትን ለማደራጀት ትልቅ ሚና ተጫውተው ነበር። (ዶክትሮች)

አሁን ከ፳፰ ዓመታት በኋላ ሁለተኛው የሉሲፈራውያኑ ልሳን (አንደኛው ቪ. . . ነው) ቢቢሲ ወስላታውን ሄርማን ኮኸንን ሊገቡ ከተጋጁብት የሲዖል ደጃፍ መልሰው በመጥራት ለመጨረሻ ጊዜ ኢትዮጵያን በመርዛማ ትንፋሻቸው አፍነው ለመግደል ሲሞክሩ ይሰማሉ።

ተዋሕዶ የሰሜን ሰዎች ሥልጣን ላይ እንዳይወጡ ሁሉም ጠላቶቻችን እንደሚሹ ይህ ቃለመጠይቅ ጥሩ ማስረጃ ነው። ቢቢሲን ጨምሮ (የአጠያየቃቸውን ስልት እንታዘብ)በጄነራሎቻችን መገደል ሁሉም እንደረኩና ስልጣን ላይ ያስቀመጡት ገዳይ አብዮት አህመድ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን ማስወገዱ ትክክል እንደሆነ በድፍረት/በግልጽ እየጠቆሙን ነው። የሚፈልጉት ይህ ነውና! አዎ! ጭራቅ አብዮት አህመድ ከ666ቱ ነው።

በመካከለኛው አሜሪካ፤ በኒካራግዋ ኒካራግዋንን ሲጨፈጭፍ የነበረው አምባገነናዊ ፕሬዚደንት ሶሞዛን የወቅቱ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ለፕሬዚደንት ሩስፌልት “ሶሞዛ እኮ ጭራቅ ነው” ብሎ ሲነግራቸው፥ ፕሬዚደንት ሩስፌልት፤ “አዎ! ግን የእኛ ጭራቅ ነው” በማለት መልሰውለት ነበር።

አሁን ገዳይ አብዮት አህመድ የእነርሱ ጭራቅ ነው ማለት ነው።

_____________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , | Leave a Comment »

ኢትዮጵያውያንን አታስገድሉ! | ጉድ ነው | የጀርመኗ መሪ አንጌላ ሜርከል በድጋሚ ተንቀጠቀጠች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 27, 2019

___________________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , | Leave a Comment »

አገር-ወዳዱ ‘ንብረት ገላው’ በፀረ-ኢትዮጵያ ፖሊሶች የተደበደበው ከዚህ ቪዲዮ በኋላ ነበር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 27, 2019

ከፀሓይ በታች ምንም አዲስ ነገር የለም! — በአገርወዳድ ኢትዮጵያውያን ላይ ዘመቻው ጀምሯል፦

አገራችንን እየመሯት ያሉት የተዋሕዶ ኢትዮጵያ ጠላቶች መሆናቸውን መቶ በመቶ መናገር እደፍራለሁ። አዎ! እነ አብዮት አህመድ፣ ለማ መገርሳ፣ ደመቀ መኮንን ወዘተ ሁሉም የተዋሕዶ ኢትዮጵያ ጠላቶች ናቸው።

ብሔራዊ ማንነትን በየሃገራቱ ለማጥፋት በመላው ዓለም በመታየት ላይ ያለው ሉላዊው እንቅስቃሴ በተለይ በጥንታዊቷ ቤተክርስቲያን ላይ ነው በጠላትነት ያነጣጠረው። በሶሪያ እና ኢራቅ የተካሄደው ዘመቻ በጥንታዊቷ ቤተክርስቲያን ላይ ነበር፤ ከሞላ ጎደል ክርስቲያኖችን በእነዚህ ሃገራት ለማጥፋት ተችሉቸዋል።

አሁን ትኩረታቸው በኢትዮጵያ ላይ ነው። ያስቀመጧቸው መሪዎች የሰጧቸውን የቤት ሥራ አንድ ባንድ በመሥራት ላይ ናቸው። ላለፉት ሃምሳ አመታት ፀረኢትዮጵያ የሆኑትን ኃይሎች በተለይ ኦሮሞየተባሉትን የኢትዮጵያ ጠላቶች በማደራጀት ላይ ነበሩ፤ ነገሮች በአንዴ አልመጡም፤ ቀስበቀስ ነው። ደርግና ኤሕአፓ እርስበርስ ተቃራኒዎች በመመሰል የኢትዮጵያን ጥንካሬና አንድነት የሚጠብቁትን ጄነራሎች፣ ሚንስትሮች፣ ዳኞችና መምህራን ባሰቃቂ መልክ እረሸኑ፣ ተተኪውን ኢትዮጵያዊ ትውልድ ለማድከም በብዙ ሚሊየን የሚቆጠሩ የተዋሕዶ ወጣቶችን ገደሉ፤ በዚህም ኢትዮጵያን አዳከሟት፣ አዋረዷት፥ ኢትዪጵያዊነትን አረከሱት።

ወገኖቼ፤ ታሪክ እየተደገመች ነው፤ አሁን እነ አብይ አህመድ እያካሄዱት ያለው የምንጠራ ዘመቻ በደርግ ጊዜ ኢትዮጵያን ለማድከም ከሚካሄደው ዘመቻ ጋር በጣም የሚመሳሰል ነው። ብዙ ልምድ ያላቸውን አገርወዳድ ጄነራሎችና የጦር መሪዎች ደርግ ሲረሽናቸው፤ የሶማሊያ እስላማዊ ሠራዊት አጋጣሚውን በመጠቀም ወደ ኢትዮጵያ ሰተት ብሎ እንደገባው፤ አሁንም እነ ዶ/ር አህመድ ልምዱ ያላቸውን እና የሃገር ፍቅር ያላቸውን የጦር መሪዎች በመግደል ላይ ይገኛል። የጎረቤት ሃገራት እርዳታ ሊያደርጉልን ዝግጁ ነበሩማለቱ የግብጽ፣ ሱዳን እና ሶማሊያ እስላማዊ ሠራዊቶች ወደ ኢትዮጵያ ሰተት ብለው እንዲገቡ ልፈቅድላቸው ነውማለቱ ነው። ግብጽ የሕዳሴው ግድብ የሚገኝበትን እና ሆን ተብሎ ለዚህ ወቅት የተከፈለውን ቤኒሻንጉልጉሙዝየተባለውን ክልል ለመቆጣጠር በመዘጋጀት ላይ ናቸው፤ በዚህ ክልል እና በሱዳን የተፈጠረው ህውከት ከዚህ ጋር የተያያዘ ነው።

የእነዚህ የኢትዮጵያ ጠላቶች ሤራ የመጨረሻው ደረጃ ላይ ደርሷል፤ ኢትዮጵያን ለመበታተን አይቻላቸውም፤ ነገር ግን ብዙ ጥፋቶችን ያጠፋሉ፤ ለዚህም በተለይ ያልነቁና በደፈናው ሁሉንም አቅፈው አንድ ለመሆን የሚመኙት ሞኝ ኢትዮጵያውያን ተጠያቂዎች ናቸው። ከማን ጋር፣ ምንን ይዘን፣ በማን ሥር ነው አንድ የምንሆነው? ይህ ድብልቅልቅ ሁኔታ ከዚህ ቀደም ስንሄድበት በነበረው የኑሮ ጎዳና እንዳንጓዝ ጥሩ እድል ሰጥቶናል፤ ማን የኢትዮጵያ ጠላት እንደሆነ ለማየት አጋጣሚውን ፈጥሮልናል፣ አዝማቹ ጠላት በሞተ ሥጋ የማያርፍ ዲያብሎስ እንደሆነ በብሩህ ልቡና እንድናውቅ ረድቶናል፡፡ በመልካም እርሻ /ማሳ/ የተዘራው ንጹሕ ስንዴና ጠላት ጨለማ ለብሶ በስንዴው ማሳ ላይ የበተነው እንክርዳድ እስከ መኸር ጊዜ ዐብረው እንደሚኖሩ ጌታችን ራሱ ባለቤቱ በቅዱስ ወንጌል አስተምሮናል [ማቴ. ፩፫፥፳፬፡ ፴፩]ይህ የማይሻር ቃል ስለሆነ ሌላ ምን ይባላል?

አባቶቻችን ባቆዩልን የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖት ላይ ዛሬም ግልጽ የሆነ ጦርነት ተከፍቶባታል። ይህች ሃይማኖት ጥንታዊት፣ የቀናችና የጠራች ስለሆነች ተካታዮቿን የምታኮራ እንጂ የምታሳፍር አይደለችም፡፡ በሰዎች የግል ድካም እንጻርም አትመዘንም፡፡ ለመከራም አትበገርም፡፡ ቤተ ክርስቲያናችን እስከ ዛሬ ድረስ በእምነቷ፣ በጾሟና በጸሎቷ የማያቋርጥ የገቢረ-ተአምራት ወመንክራት፣ ኀይላትም ሥራ ስትሠራ የምትገኝ ለተከታዮቿ ተስፋ ሆና የምትኖር እውነተኛ ቤተ ክርስቲያን ናት፡፡ ርግጥ ነው፤ በቅን ልቡናና በትሑት ሰብእና ለተቀበለው ሸክሟ ቀላል ቀንበሯ ልዝብ ነው፡፡ ዳሩ ግን በገድል የተቀመመ ሕጓ፣ ባህሏና ሥርዐቷ ጥብቅ ስለሆነ የሕግና የሥርዐት ቀንበር ላለመደ ስስ ጫንቃ አይመችም፡፡ መንገዱ ቀጭን፣ በሯ ጠባብ ነው፡፡ የእግዚአብሔርም መንግሥት የምትወርሰው በመከራ መስቀልና ብዙ ትዕግሥት፣ በዚሁ ቀጭን መንገድ ተጉዞና በጠባቡ በር ዐልፎ ስለሆነ በቀና ሃይማኖት ጸንቶ፣ በጾም በጸሎት ተወስኖ ሕይወቱን = አኗኗሩን በሥነ ምግባር፣ ገዝቶ በአበው፣ መንፈሳዊ መንገድ መጓዝ ለክርስቲያን አምላካዊ ትእዛዝ ነው፡፡ ማቴ. ፲፫፭ የሐዋ.፲፬፳፪ ይህ ጠባብ በርና ቀጭን መንገድ የሃሪካችን መዛባት የለበትም፡፡ ተቆርቋሪዎች እንሁን፡፡ የወይራ ዛፍ ተቀጥላው ብሳና ቢሆን እጅግ ያሳፍራልና፡፡ በነገረ ጠቢባን «ሳይረቱ አይበረቱ» ተብሏልና፡፡

__________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ግብረ-ሰዶማውያኑ የኢትዮጵያ ጉብኝታቸውን እንዲሠርዙ ተገደዱ | የተባበረች ኢትዮጵያ ሰይጣንን ታንቀጠቅጣለች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 26, 2019

የጉዞ ወኪሉ፦

እናንት የሰው ፍጥረታት አይደላችሁም ተብለን፡ የጥቃትና ግድያ ዛቻ ሰለተሰጠን በጥቅምት ወቅት ያሰናዳነውን ጉዞ ሰርዝነዋል፡፡ የኢትዮጵያን ቅዱሳት ቦታዎች የመጎብኘት እቅድ ነበረን፤ ይህን ቅሌት የዓለም ማህበረሰብ ማወቅ ይገባዋል፤ በኢትዮጵያ ላይ እርምጃ መውሰድ አለበት፡፡” በማለት በሃገራችን ላይ ዝቷል። “የራሳቸውን ልጆች በመኖሪያ ቤታቸው የሚገድሉ፥ እኛንማ ገድለው ከበሉን በኋላ አኝከው ይተፉናል” በማለት በፍርሃት የተደናገጡ ይመስላሉ፡፡ ምናልባት ዶ/ር አብያቸውን ላለማዋረድ አስበው ይሆናል፤ ለማንኛውም ፕሮፓጋንዳው ተሳክቶላቸዋል!

ሌላ ማስረጃ፦ አላህ = የግብረሰዶማውያን አምላክ

የሚገርመው ይህ ግብረሰዶማዊ “ባሃይ” የተባለውን የእስልምና እምነት የተቀበለ መሆኑ ነው፡፡ በሃገራችን የምናስታውሰው፤ የኢትዮጵያውያን ሬሳ ይገኝበት የነበረው የቅዱስ ዮሴፍ ቤተክርስቲያን መቃብር በሙሉ ሲነሳ በላይ በኩል ለብቻው ተከልሎ የተሠራው የባሃይ ሙስሊሞች መቃብር እንዳይነካ መደረጉ ነው፡፡

ከጥቂት ዓመታት በፊት ሃዘኔን ለሚመለከታቸው አቅርቤ ነበር፤ “ኢትዮጵያውያን በአገራቸው የመቅበሪያ ቦታ እንኳን ሲነፈጋቸው፤ የኢትዮጵያውያንን አስከሬን በሃገሮቻቸው ምድር መቅበር የማይፈልጉት አረቦች ሬሳዎችን ቀይ ባህር ላይ ይጥሏቸው እንደነበር፤ ታዲያ አሁን ለእነዚህ እርኩሶች የተለየ መቃብር በኢትዮጵያ መሰጠቱ በሃገራችን ላይ መቅሰፍቱን ያመጣብናል”

ከዚህ በተጨማሪ፡ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን “ፀሀይ” የተባለውን ሕፃናትበራዥ የልጆች ፕሮግራም የሚያዘጋጁት የባሃይ እመነት ተከታዮች ነበሩ። አዎ! በኢትዮጵያ!

__________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አውሮፓውያን በኢትዮጵያ የሠሩትን ችቦ ለማቃጠል ሲዘጋጁ፤ እራሳቸው እግዚአብሔር በፈጠራት ፀሐይ ተቃጠሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 25, 2019

ፓሪስ፣ ለንደን፣ በርሊን፣ ማድሪድ፣ ወዘተ ታይቶ በማይታወቅ ሙቀት እየተቃጠሉ ነውከሦስት ቀናት በፊት በማርክሮን ፈረንሳይ እንዲህ ሃይሎ የማያውቅ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቶ ነበር (5.1)…

የዛሬዋ ኢትዮጵያ “አርኤል”ን (የጽዮን ተራራን) ታስታውሰናለች፦

[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፳፱፥]

ዳዊት ለሰፈረባት ከተማ ለአርኤል ወዮላት! ዓመት በዓመት ላይ ጨምሩ፥ በዓላትም ይመለሱ።

አርኤልንም አስጨንቃለሁ፥ ልቅሶና ዋይታም ይሆንባታል፤ እንደ አርኤልም ትሆንልኛለች።

በዙሪያሽም እሰፍራለሁ፥ በቅጥርም ከብቤ አስጨንቅሻለሁ፥ አምባም በላይሽ አቆማለሁ።

ትዋረጂማለሽ፥ በመሬትም ላይ ሆነሽ ትናገሪያለሽ፥ ቃልሽም ዝቅ ብሎ ከአፈር ይወጣል፤ ድምፅሽም ከመሬት እንደሚወጣ እንደ መናፍስት ጠሪ ድምፅ ይሆናል፥ ቃልሽም ከአፈር ወጥቶ ይጮኻል።

ነገር ግን የጠላቶችሽ ብዛት እንደ ደቀቀ ትቢያ፥ የጨካኞችም ብዛት እንደሚያልፍ ገለባ ይሆናል።

ድንገትም ፈጥኖ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር በነጐድጓድ፥ በምድርም መናወጥ፥ በታላቅም ድምፅ፥ በዐውሎ ነፋስም፥ በወጨፎም፥ በምትበላም በእሳት ነበልባል ይጐበኛታል።

በአርኤልም ላይ የሚዋጉ፥ እርስዋንና ምሽግዋንም የሚወጉ የሚያስጨንቋትም፥ የአሕዛብ ሁሉ ብዛት እንደ ሕልምና እንደ ሌሊት ራእይ ይሆናል።

__________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አልቃሹ አዞ በቱርክ ድራማ | ገዳዮቹ እነሱ፥ የሃዘን ድንኳን ጣዮቹ እነሱው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 25, 2019

አዞ እየበላ እንደሚያለቅሰውእነደ እነዚህ ዓይነት ሰዎች በግሌ ብዙ ነው የማውቀው

የየዋሁን ኢትዮጵያዊ ልብ ለመስረቅ ነው ይህ ሁሉ አሳዛኝ ድራማ። የቀረችውን ልብ ለመስረቅ እንዲህ ሲሰባሰቡ ትንሽ አያፍሩም? ምነው ወገኔ፤ እነዚህ ውዳቂ ወሮበሎች ይህን ያህል እንዴት ያታሉልሃል? ምን አቅመሰውህ ቢሆን ነው?

አብዮት አህመድ ፊት ለፊት የሚናገረውን ነገር ሁሉ በተቃራኒው ነው መተርጎም ያለብን፦

  • መግደል መሸነፍ ነው” ሲል “እኔ ብቻ መግደል እችላለሁ” ማለቱ ነው

  • መደመር ሲል ፥ መቀነስ ማለት ነው
  • የቀን ጅቦች” ብሎ ሌሎችን ሲወነጅል ፥ “የቀን ጅቡ” እኔ ነኝ ማለቱ ነው። እኅተ ማርያም፤ “ቀን ሰው ሌሊት አውሬ ነው” ያለችው ትክክል ነው

  • ግብረሰዶማውያን” እያለ ወደ ሌሎች ያመለክታል፤ ግብረሰዶማውያኑ ግን እርሱ እራሱ ነው

  • ኢትዮጵያ” ሲል “አረቢያ”፥ “ክርስትና” ሲል “እስልምና” ማለቱ ነው

ለተገደሉት ነፍሳቸውን ይማርላቸው፣ ገዳዮቹን እግዚአብሔር ይበቀላቸው፣ ቤተሰቦቻቸውን ያጽናናቸው!

_____________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: