ዋው! | 96% የሚሆኑት ጀርመኖች እስልምና ከአገራቸው እንዲጠፋ ይፈልጋሉ
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 21, 2019
የጀርመን ሕግ መንግስትን በማስመልከት ተዘጋጅቶ በነበረው በዚህ ልዩ የክብር በዓል ሳምንት፡ የጀርመን ብሔራዊ ቴሌቪዥን ቅርንጫፍ፡ የሆነው ኤም.ዲ.አር ቴሌቪዥን እና ራዲዮ፡ ሃያ ሺህ ለሚጠጉ ጀርመናውያን፡“እስልምና ጀርመን ውስጥ ቦታ አለውን?”የሚል ጥያቄ በስልክ፡ አቅርቦላቸው ነበር።
መልሱ ግልጽ ነው፦ 4% ብቻ አዎ!ሲሉ፤ 96% ው የለም! እስልምና ቦታ የለውም፤ አንፈልገውም በማለት ተቃውሟቸውን ገልጠዋል።
የዳሰሳው ጥናት በተለይ በስልክ መካሄዱ ጉዳዩን ከበድ ያደርገዋል።
ያው እንግዲህ፤ አውሮፓውያን እስልምና የሚባል እርኩስ ርዕዮተ ዓለም ወደ አገሮቻቸው እንዳይገባ ይፈልጋሉ፤ ሉሲፈራውያኑ የመንግስታቱ እና የአውሮፓው ህብረት መሪዎች ግን የአይሁድና–ክርስቲያናዊ ስልጣኔን ከአገሮቻቸው በማጥፋት ለአንድ የሉሲፈራዊ የዓለም መንግሥት ምስረታ ስለሚታገሉ እስልምና እና ሙስሊሞች ለጊዜው አጋሮቻቸው እንዲሆኑ ወስነዋል። በብዙ ሚሊየን የሚቆጠሩትን ጥገኛና በጥባጭ ሙስሊሞችን ወደ አገሮቻቸው እያስገቡ ለፀረ–ክርስትና ተልዕኳቸው እንደ መሳሪያ እየተጠቀሙባቸው እንደሆነ በግልጽ እያየን ነው። ሕዝቡ አሁን እየነቃ መጥቷል፤ ምርር ብሎታል፤ ለጊዜው ቤቱና ሆዱ ሙሉ ስለሆነ ስሜቱን በአደባባይ እምብዛም አያሳይም፤ ሆኖም በሚቀጥሉት ጥቂት ዓመታት አስከፊ የሆነ ፀረ–እስልምና ዘመቻ በሙስሊሞች እና ደጋፊዎቻቸው ላይ እንደሚካሄድ ምንም የሚያጠራጥር ነገር አይደለም። የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ ኢ–አማንያን እርስበርስ ይጨራረሳሉ ማለት ነው።
Leave a Reply