Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2019
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for May 7th, 2019

ኦርቶዶክስ እህቶቻችን እንዲህ ነበር የተሰቀሉት | ሞኝ ከራሱ ስህተት ብቻ ይማራል ፥ ጠቢብ ሰው ግን ከሌሎች ስህተት ይማራል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 7, 2019

[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፳፩፲፩]

ፌዘኛ ቅጣትን በተቀበለ ጊዜ አላዋቂ ሰው ጥበብን ያገኛል፤ ጠቢብም ቢማር እውቀትን ይቀበላል።”

ከመቶ አራት ዓመታት በፊት የክርስቶስ ተቃዋሚዋ ኦቶማን ቱርክ በኦርቶዶክስ ክርስቲያን አርሜኒያ ወገኖቻችን ላይ የፈጸመችውን የዘር ማጥፋት ወንጀል ለማስታወስ አንድ ትልቅ ስብሰባ ከጥቂት ቀናት በፊት ባቅራቢየ ተካሂዶ ነበር። እኔም በተገኘሁበት በዚህ ስብሰባ ተሳታፊውን ለደቂቃት ጸጥ ካሰኙትና ካስለቀሱት ብዙ አሳዛኝ ትረካዎች መካከል የሚከተለው ጭካኔ የተሞላበት ጉዳይ አንዱ ነበር፦

መሀመዳውያኑ ቱርኮች ጎራዴና ጠመንጃ በመያዝ ልዩ የቀለም ምልክት ወደ ተደረገባቸው የክርስቲያኖች ቤቶች በማምራት በርና መስኮት እየሰባበሩ ዘው ብለው ከገቡና የቤተሰብ እናቶችን ባሎቻቸው ፊት ከደፈሩ በኋላ ያርዷቸው ነበር። ጨቅላ ሕፃናትን ቤት ውስጥ ካገኙ ወደ ውጭ በማውጣት እንደ ፊኛ ወደ ሰማይ ይወረውሯቸውና በሳቅና በጭፈራ ጉራዴዎቻቸውን ከፍ አድርገው በመያዝ ሕፃናቱ ጎራዴው ላይ እንዲሰኩ በማድረግ ይገድሏቸው ነበር። እግዚኦ! ቢዲዮው መጨረሻ ላይ እንደሚታየው ቱርክ ይህን ጭካኔ የተሞላበትን ታሪኳን ተቀብላ ይቅርታ ለመጠየቅ እንኳን እስካሁን ድረስ ፈቃደኛ አይደለችም። ከታሪክ የማይማሩ ሰዎች ስህተታቸውን ይደግማሉ እንዲሉ አገራችንን በመክበብ ላይ ያለቸው(ሶማሊያ፣ ሱዳን፣ ጂቡቲ) ቱርክ የኃይማኖት ማጽዳት እና የዘር ማጥፋት ዘመቻውን በድጋሚ ታካሂዳለች። ለጊዜው በሶሪያ እና ኢራቅ በመለማመድ ላይ ነች፤ ከምዕራባውያኑ እርዳታ ጋር።

አሁን ቱርክ እየተባለች የምትጠራው ሃገር የአርመኖች እና ግሪኮች ናት። ይህች ሃገር ከብዙ ዕልቂት በኋላ በቅርቡ ከወራሪ ቱርኮች ሙሉ በሙሉ ከጸዳች በኋላ ተመልሳ የአርመናውያን እና የግሪኮች ሃገር እንደምትሆን አያጠራጥርም። በሃገራችንም ተመሳሳይ የጽዳት ሥራ መደረጉ የማይቀር ነው። እነ ዶ/ር አብዮት በቅርቡ “አዲስ አበባን እናጽዳ” የሚል ዘመቻ መጀመራቸው እነደመሰለንና እንደተካሄደውም የቆሻሻ ማቃጠልን ብቻ የተመለከተ አይደለም። ዋናው ዕቅዳቸው፤ ልክ በቡራዮ፣ ለገጣፎ፣ ጌዲኦ፣ ሱሉልታ፣ አጣዬና ወዘተ የዘርኃይማኖት ማጽዳት ዘመቻ ቀስበቀስ፣ እያፌዙና እያታለሉ ማካሄድ ነው።

ፌዘኛን የሚጠላ እና ኢትዮጵያዊ ነኝ የሚል ወገን ግን በልጆቹ፣ ወንድሞቹና እህቶቹ ላይ ብዙ ጥፋት ሳይደርስ፤ ከሩዋንዳ እና አርሜኒያ ፈጥኖ በመማር እነዚህን ቆሻሾች ጠራርጎ ለማጽዳት ዛሬውኑ መዘጋጀት ይኖርበታል።

መጽሐፍ ቅዱስ ፌዘኛ የሆኑ ሰዎችን ከአካባቢያችን እንድናርቅ ያስተምረናል።

ኢትዮጵያን የማጥፋት ተልዕኮ የተሰጣቸውና የኑሮ ዋስትናቸውን በህዝብ ብጥብጥ እና ዕልቂት ላይ መሠረት ያደረጉት እንደ እነ ዶ/ር አብዮት አህመድ የመሳሰሉት የኢትዮጵያ ጠላቶች ከእነ አርሜኒያ እና ሩዋንዳ ለመማር ፈቃደኞች ስላልሆኑ “ሩዋንዳ እኮ በዘር ላይ የተምሠረቱትን የፓለቲካ ፓርቲዊች እንዳይደራጁ ከልክላለች” በማለት ሞኙ ወገናችን መስማት የሚፈልገውን እየተናገሩ ያፌዙበታል። እንደ ፌዘኛ ሰው የሚያስጠላ ነገር የለም!

እስኪ ተመልከቱ! ፌዘኞቹ እነ ዶ/ር አብዮት ካገራችን መውጣት ያለባቸውን የአገራችን ጠላቶችን ማባረር ስላልፈልጉ/ስላቃታቸው እያንፀባረቁ ያሉት ግድየለሽ የሆነ ደካማ የአመራር ሁኔታን ነው። እባብ ከኢትዮጵያ ሕፃናት ትራስ በታች እንዲያደባ እየፈቀዱ ነው ማለት ነው። ሕፃናቶቻችን ተነድፈው ሲሞቱ ማልቀሱ ምን ዋጋ አለው?

_____________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ፖላንድ | የጥቁሯ “ኢትዮጵያዊት” ማርያም ቅዱስ ሥዕል ላይ የሰዶማውያን ቀለማት በመቀባቷ ሴትዮዋ ታሰረች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 7, 2019

በኮሙኒዝም እና ኦቶማን ቱርክ ዘመን አስከፊ ልምዱ ካላቸው ከ ምስራቅ አውሮፓውያን ጋር ቀልድ የለም!

ሰዶማውያን ከኢትዮጵያውያን የሰረቁትን የማርያም መቀነት/ቀስተ ደመና ቀለማትን፡ “የፖላንድ እናት” በመባል በምትታወቀዋ በጣም ተወዳጅ የቅድስት ድንግል ማርያም ሥዕል ላይ ጨምራ በመሳል ነው “የሰብዓዊ መብት ተሟጋች” የተባለቸው ቅሌታማ ሴትዮ የታሰረችው።

ግራኞች፣ ኮሙኒስቶች፣ ፌሚንስቶች እና ሰዶማውያን ከመሀመድ አርበኞች ጋር በማበር በዓብያተክርስቲያናት ላይ በመላው አውሮፓ እና አሜሪካ ጥቃት በመፈጸም ላይ ናቸው። አጋንንት የተለቀቁበት ዘመን ላይ ነንና እራሳቸውን ያጋልጡ፣ ይታዩን፤ ጊዚያቸው በጣም አጭር ነው!

ሥዕል = ጽሑፍ

አስገራሚ የሆነው የቼስቶኮቫ ጥቁር ቅድስት ድንግል ማርያም አይከን/ሥዕል/ጽሑፍ ቅዱስ ሐዋርያው እና ወንጌላዊ ሉቃስ ከሣላቸው/ከጻፋቸው ሰባ ቅዱሳት ሥዕላት/ጽሑፎች መካከል አንዱ እንደሆነ ይታመናል

ሮማውያን በ 66 .. ከተማዋን ድል ባደረጉበት ጊዜ ምስሉ ከኢየሩሳሌም ተወስዶ ነበር እናም ፔላ አቅራቢያ ባለ ዋሻ ውስጥ ተደብቆ ነበር ስዕሉ ለቅድስት ሔለን (... ግንቦት 21/ 326 .) ቅድስት አገር ስትጎበኝ ተሰጣት፤ ከዚያም ቅድስት ሔለን ወደ ቁስጥንጥንያ አመጣችው።

ይህ ተዓምረኛ ሥዕል ከስምንተኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ በመላው አውሮፓ በኦሮቶዶክሳውያን እና ካቶሊኮች ዘንድ ብዙ ተዓምራትን ካሳየ በኋላ ከአስራ አራተኛው ክፍለዘመን ጀምሮ ያስና ጎራ/ ቺስታኮቫ በተባለው የፖላንድ አውራጃ ይገኛል። ድንቅ ተዓምራት የሚታዩበት ይህ ቦታ በብዙ ጎብኞዎች ይዘወተራል።


A Woman In Poland Desecrated The Country’s Most-Revered Catholic Icon By Adding The Lgbt Rainbow Colors To Its Halos.


The Black Madonna – Mother of God of Czestochowa

Police arrested a 51-year-old woman for profaning Poland’s most revered Catholic icon, the Madonna of Częstochowa, by painting an LGBT rainbow halo around her head and that of the baby Jesus.

On Monday, Płock police detained Elżbieta Podleśna over the alleged offence after investigators found several dozen posters of the Virgin Mary with the rainbow-colored halo in the woman’s home. The woman was later released.

Joachim Brudziński, Poland’s interior minister, said on Twitter Monday that a person had been arrested for “carrying out a profanation of the Virgin Mary of Częstochowa.”

Telling stories about freedom and ‘tolerance’ doesn’t give anyone the right to offend the feelings of believers,” said Brudziński, who has described the posters as “cultural barbarism.”

Offending religious sentiment is a crime under the Polish penal code and authorities are accusing the woman of “profanation” of a revered religious image. The “Black Madonna of Częstochowa” is a Byzantine icon venerated throughout Poland. The icon hangs in the monastery of Jasna Góra, a UN world heritage site and Poland’s most sacred Catholic shrine.

This is not the first time police have dealt with attempted desecration of the sacred image, to which miracles have been attributed.

In 2012, guards overpowered a 58-year-old man who was trying to deface the painting by throwing vials of black paint at it. No damage was done to the image, which was covered by a protective pane of glass.

Tensions have run high in Poland lately over perceived attempts to import Western values regarding gender and sexuality foreign to the nation’s culture and religious tradition.

We are dealing with a direct attack on the family and children – the sexualization of children, that entire LBGT movement, gender,” said Jarosław Kaczyński, the leader of Poland’s ruling Law and Justice party (PiS).

This is imported, but they today actually threaten our identity, our nation, its continuation and therefore the Polish state,” he said.

This disgusting putanna is an gay activist who is backed by the US stat dept and Amnesty Int. She was doing a tour in England a month or so ago complaining about Catholic Poland, now she pulls this stunt.

We have the same laws here in Italia, don’t Blasphemy Our Lady!

Source

 

________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: