Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2019
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

በሶማሌዎች በተወረረውና በአሜሪካ አንጋፋ በሆነው ሞል መስቀልና የአይሁድ ቆብ ማድረግ አደገኛ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 5, 2019

ሶማሌዎች ለኢትዮጵያ ጠላቶች የተዘጋጁ መቅሰፍት ናቸው!

በሚነሶታ የሚገኘውና በመላው አሜሪካ በአንጋፋነቱ የመጀመሪያውን ደረጃ የያዘው “የአሜሪካ ሞል”/ The Mall Of America፡ ኡ!! በሚያሰኝ መልክ፡ በመጋረጃ በተሸፋፈኑ ሶማሌዎች ስለተጥለቀለቅ የሶማሌዎች ሞል የሚል ቅጽል ስም ተሰጥቶታል።

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በእዚህ የገባያ ማዕከል፡ መስቀል ይዞ ወይም የአይሁድ ቆብ አድርጎ መሄድ አደገኛ እየሆነ እንደመጣ ክርስትናን የተቀበለው አይሁድ፦ “ከጥቂት ዓመታት በፊት የአይሁድ ቆብ (ያማካ) አድርጌ በዚህ ሞል ሳልፍ ሶማሌዎች ካልገደልንህ ብለው ሲከታተሉኝ ነበር፤ አሁንማ ወደዚያ መሄድ አላስበውም”፡ በማለት መስክሯል።

ይህ አካባቢ በቅርቡ ለአሜሪካው ምክር ቤት የተመረጠችው እባብ ሶማሊት ኢልሃን ኦማር፣ የኬት ኤሊሰን እንዲሁም የጃዋር መሀመድ መዘነጫ ቦታ ነው። ገዳዮቹ የኦሮሚያ መሪዎች አብዮት አህመድ እና ለማ መገርሳ ሥልጣን ላይ እንደወጡ ፈጥነው ወደ ሚነሶታ ማምራታቸው፡ የሳጥናኤል ባሪያዎች በሆኑት በእነ ባራካ ሁሴን ኦባማ እና ባለ ሃብቱ ጆርጅ ሶሮስ የተጠነሰሰ ኢትዮጵያን የማጥፋት ሤራ ስላለ ነው። ይህንም አሁን በግልጽ በማየት ላይ እንገኛለን።

እስልምና፡ ከጥላቻ፣ ሽብርና ግድያ ሌላ ገንዘብ እና ገበያ ያለበትን ቦታ በፍቅር ነው የሚወደው። አንድ የቤተክርስቲያን ሕንፃ እንኳን መሥራት የሚከነክናቸው የሙስሊም ሃገራት አስመሳዩና ግብዙ ሙስሊም በረመዳን ጊዜ የሚንጎራደድባቸውን በሺህ የሚቆጠሩ የገባያ ማዕከላትን መገንባቱን መርጠዋል። ሁሉ ነገራቸው ስጋዊና ዓለማዊ አይደለ! በተቃራኒው የክርስቶስ ልጆች ግን በጾማቸው ጊዜ ከገንዘብ እና ከገባያ ማዕከላት መራቁን ይመርጣሉ። ትልቅ ልዩነት!

__________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: