በሶማሌዎች በተወረረውና በአሜሪካ አንጋፋ በሆነው ሞል መስቀልና የአይሁድ ቆብ ማድረግ አደገኛ ነው
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 5, 2019
ሶማሌዎች ለኢትዮጵያ ጠላቶች የተዘጋጁ መቅሰፍት ናቸው!
በሚነሶታ የሚገኘውና በመላው አሜሪካ በአንጋፋነቱ የመጀመሪያውን ደረጃ የያዘው “የአሜሪካ ሞል”/ The Mall Of America፡ ኡ!ኡ! በሚያሰኝ መልክ፡ በመጋረጃ በተሸፋፈኑ ሶማሌዎች ስለተጥለቀለቅ የሶማሌዎች ሞል የሚል ቅጽል ስም ተሰጥቶታል።
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በእዚህ የገባያ ማዕከል፡ መስቀል ይዞ ወይም የአይሁድ ቆብ አድርጎ መሄድ አደገኛ እየሆነ እንደመጣ ክርስትናን የተቀበለው አይሁድ፦ “ከጥቂት ዓመታት በፊት የአይሁድ ቆብ (ያማካ) አድርጌ በዚህ ሞል ሳልፍ ሶማሌዎች ካልገደልንህ ብለው ሲከታተሉኝ ነበር፤ አሁንማ ወደዚያ መሄድ አላስበውም”፡ በማለት መስክሯል።
ይህ አካባቢ በቅርቡ ለአሜሪካው ምክር ቤት የተመረጠችው እባብ ሶማሊት ኢልሃን ኦማር፣ የኬት ኤሊሰን እንዲሁም የጃዋር መሀመድ መዘነጫ ቦታ ነው። ገዳዮቹ የኦሮሚያ መሪዎች አብዮት አህመድ እና ለማ መገርሳ ሥልጣን ላይ እንደወጡ ፈጥነው ወደ ሚነሶታ ማምራታቸው፡ የሳጥናኤል ባሪያዎች በሆኑት በእነ ባራካ ሁሴን ኦባማ እና ባለ ሃብቱ ጆርጅ ሶሮስ የተጠነሰሰ ኢትዮጵያን የማጥፋት ሤራ ስላለ ነው። ይህንም አሁን በግልጽ በማየት ላይ እንገኛለን።
እስልምና፡ ከጥላቻ፣ ሽብርና ግድያ ሌላ ገንዘብ እና ገበያ ያለበትን ቦታ በፍቅር ነው የሚወደው። አንድ የቤተክርስቲያን ሕንፃ እንኳን መሥራት የሚከነክናቸው የሙስሊም ሃገራት አስመሳዩና ግብዙ ሙስሊም በረመዳን ጊዜ የሚንጎራደድባቸውን በሺህ የሚቆጠሩ የገባያ ማዕከላትን መገንባቱን መርጠዋል። ሁሉ ነገራቸው ስጋዊና ዓለማዊ አይደለ! በተቃራኒው የክርስቶስ ልጆች ግን በጾማቸው ጊዜ ከገንዘብ እና ከገባያ ማዕከላት መራቁን ይመርጣሉ። ትልቅ ልዩነት!
Leave a Reply